Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/KenDelM/-905-906-): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ቅንድል ኢትዮጵያ@KenDelM P.906
KENDELM Telegram 906
ቅዱስ ላሊበላ ከዳቪንቺ የላቀው ጠቢብ
የፀሎተ ሐሙስ ምስል
አፍሮ አይገባ
The Last Supper
በያሬድ ሹመቴ እንደተፃፈው
*ሊዮላርዶ ዳቪንቺ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር ከ1495 እስከ 1498 ባለው ጊዜ በጣሊያኗ የሚላን ከተማ በቅድስት ማርያም (Santa Maria delle Grazie) ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንደሳለው የሚነገረው ዝነኛው የመጨረሻው እራት (The last supper) ሲል ከሰየመው የጥበብ ውጤት አስቀድሞ ቅዱስ ላሊበላ ከዳንቪንቺ ከ300 ዓመታት አስቀድሞ የፀሎተ ሐሙስን የጌታ ራት በመስቀል ላይ ቀርጾ ከትውልድ ትውልድ አስተላልፎልናል።

*ምን አልባትም ከዳቪንቺ 30 እና 40 አመታት አስቀድሞ ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ የነበረው አልቫሬጽ የተባለው ሚስዮናዊ ለዚህ ጥበብ ምንጭ ሊሆን ይችላል።

*አልቫሬጽ ስለ ቅዱስ ላሊበላና ስለ ኢትዮጵያ ባሳተመው መጽሐፍ እማኝነት አልያም በሱ አንቂነት የዳቪንቺ የመጨረሻው እራት ዝነኛ ስዕል ተጸንሶም ይሆናል።

*ይህ መስቀል በአንድ ወቅት ተሰርቆ በ25 ሺህ ዶላር ተሽጦ ነበር። ቤልጂየም አገር ቆይቶም ወደ አገሩ በድርድር ከተመለሰም ገና 21 አመቱ ነው።

*የቅዱስ ላሊበላ መስቀል አፍሮ አይገባ በሚል መጠሪያም ይታወቃል።

*በፈዋሽነቱ ምክንያትም ስሙን አግኝቷል።

*የዕለተ ሐሙስ መታሰቢያ ነውና እነሆ ሐዋርያቱን በግራ እና በቀኝ ስድስት ስድስት ተከፍተው ጌታ እየሱስ ክርስቶስ እመሐላቸው በመስቀል ተመስሎ ከፊቱ ደግሞ በመስቀል ላይ የሚፈትተውን ስጋ እና ደሙን አቅርቦ በቅርጹ ላይ ይታያል።

*እንዲህ አይነት ጠቢባን አባቶች ልጆች ነበርን::

©ያሬድ ሹመቴ

@KendelM
@KendelM



tgoop.com/KenDelM/906
Create:
Last Update:

ቅዱስ ላሊበላ ከዳቪንቺ የላቀው ጠቢብ
የፀሎተ ሐሙስ ምስል
አፍሮ አይገባ
The Last Supper
በያሬድ ሹመቴ እንደተፃፈው
*ሊዮላርዶ ዳቪንቺ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር ከ1495 እስከ 1498 ባለው ጊዜ በጣሊያኗ የሚላን ከተማ በቅድስት ማርያም (Santa Maria delle Grazie) ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንደሳለው የሚነገረው ዝነኛው የመጨረሻው እራት (The last supper) ሲል ከሰየመው የጥበብ ውጤት አስቀድሞ ቅዱስ ላሊበላ ከዳንቪንቺ ከ300 ዓመታት አስቀድሞ የፀሎተ ሐሙስን የጌታ ራት በመስቀል ላይ ቀርጾ ከትውልድ ትውልድ አስተላልፎልናል።

*ምን አልባትም ከዳቪንቺ 30 እና 40 አመታት አስቀድሞ ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ የነበረው አልቫሬጽ የተባለው ሚስዮናዊ ለዚህ ጥበብ ምንጭ ሊሆን ይችላል።

*አልቫሬጽ ስለ ቅዱስ ላሊበላና ስለ ኢትዮጵያ ባሳተመው መጽሐፍ እማኝነት አልያም በሱ አንቂነት የዳቪንቺ የመጨረሻው እራት ዝነኛ ስዕል ተጸንሶም ይሆናል።

*ይህ መስቀል በአንድ ወቅት ተሰርቆ በ25 ሺህ ዶላር ተሽጦ ነበር። ቤልጂየም አገር ቆይቶም ወደ አገሩ በድርድር ከተመለሰም ገና 21 አመቱ ነው።

*የቅዱስ ላሊበላ መስቀል አፍሮ አይገባ በሚል መጠሪያም ይታወቃል።

*በፈዋሽነቱ ምክንያትም ስሙን አግኝቷል።

*የዕለተ ሐሙስ መታሰቢያ ነውና እነሆ ሐዋርያቱን በግራ እና በቀኝ ስድስት ስድስት ተከፍተው ጌታ እየሱስ ክርስቶስ እመሐላቸው በመስቀል ተመስሎ ከፊቱ ደግሞ በመስቀል ላይ የሚፈትተውን ስጋ እና ደሙን አቅርቦ በቅርጹ ላይ ይታያል።

*እንዲህ አይነት ጠቢባን አባቶች ልጆች ነበርን::

©ያሬድ ሹመቴ

@KendelM
@KendelM

BY ቅንድል ኢትዮጵያ





Share with your friend now:
tgoop.com/KenDelM/906

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

How to Create a Private or Public Channel on Telegram? While some crypto traders move toward screaming as a coping mechanism, many mental health experts have argued that “scream therapy” is pseudoscience. Scientific research or no, it obviously feels good. A new window will come up. Enter your channel name and bio. (See the character limits above.) Click “Create.” During the meeting with TSE Minister Edson Fachin, Perekopsky also mentioned the TSE channel on the platform as one of the firm's key success stories. Launched as part of the company's commitments to tackle the spread of fake news in Brazil, the verified channel has attracted more than 184,000 members in less than a month. With the “Bear Market Screaming Therapy Group,” we’ve now transcended language.
from us


Telegram ቅንድል ኢትዮጵያ
FROM American