Telegram Web
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
⚡️ #ከአንበሳ_ጋር_የተናነቀው_ሙጃሂድ
            አሚር ሰይድ

ሙስሊሞች እና የፐርሽያን ወታደሮች የሠይፍ ትንቅንቅ ቢያደርጉ ሁለቱም በተንጣለለ ሜዳ ላይ ተሰልፈዋል። ከሁለቱም በኩል የሚታየው ትዕይጓት ያስፈራ።

ግጥሚያው ከመጀመሩ በፊት ሁለቱም ቡድኖች ተርታቸውን ይዘው ለጥቂት ደቂቃዎች ከፎከሩ በኋላ ያለምንም ማስጠንቀቅያ ፐርሺያኖቹ የጦር አንበሳቸውን ወደ ሙስለሙ ቀጠና ሰደዱ።

ድልብ አንበሳውም የፐርሺያኖቹን ሠልፍ ሰንጥቆ እየጋለበ ወደሙጃሂዶቹ ሠልፍ መገስገስ ጀመረ። ይህን የተመለከተው ጀግና የሙስለሙን ሠልፍ ሰንጥቆ በመውጣት አንበሳውን ሊጋፈጥ ወደሱ አቀና። ይህ ሲሆን የሁለቱም ሠራዊቶች ትዕይንቱን በዝምታ እየተከታተሉ ነበር። ይህ ጀግና አካሄዱ አንበሳው ሊጋፈጠው ሳይሆን አሱን አጓበሳውን የሚጋፈጥ ነበር የሚመስለው።

አንበሳውም አየጋለበ ሙጃሂዱም እየሮጠ እኩል ሜዳ ላይ ተፋጠጡ። ብልህ ጀግና ነበርና በአንበሳው ጀርባ ላይ  በመውጣት ከላዩ ቁጭ ብሎ በሠይፋ ይቆራርጠው ጀመር። በመጨረሻም አንበሳውን ገድሎ ወደ አጋሮቹ ተመለሰ።

ይህን የተመለከቱ የፐርሺያ ሠራዊቶች አንበሳ ከማይፈሩ ህዝቦች ጋር መጋፈጥ ቢከብዳቸውም ሰልፉን ትተው ከመሸሽ መጋፈጥን መርጠው በሙጃሂዶች የሠይፍ እራት ሆነው አደሩ። ሙስሊሞች ድልን ተጎናፀፉ። በጊዜው የጦር አዛዥ የነበረው ጦርነቱ ከተረጋጋ በኋላ አንበሳውን ወደ ገደለው ጀግና በመሄድ ግንባሩን ሳመው።

ያ ጀግናም ከፈረሱ ወርዶ ዝቅ በማለት የጦር አዛዡን በመሳም፦ " ያንተ ዓይነቱ የኔን ግንባር ሊስም አይገባም” ብሎ ኢስላማዊ መተናነስን በታሪክ መዝገብ ላይ አሰፈረልን። ይህ ጀግና ስሙ #ሐሺም_ኢብኑ_ኡትባ ይባል ነበር።

"አናንተ መኖርን አንደምትወዱት መሞትን የሚወዱ ህዝቦችን ይዤላችሁ መጣሁ" በማለት የተናገረው ኻሊድ አብኑል ወሊድ ያለ ምክንያት አልነበረም!

ምንጭ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ


ለሌሎች ያካፍሉ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አንድ ፓስተር በነብዩ ﷺ እና ሙስሊሞችን በምሳሌ በመጥቀስ እንዴት አማኞችን እንደሚያተምር ይመልከቱ

join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_pubIlic_group
  #እናቴ_ሆይ_የክብር_ሞት_ነዉ_የሞኩት_እንዳታለቅሺ 😔


      አሚር ሰይድ

     ትውልደ ኢራናዊት የግራፊከስ ባለሙያ፣ ሱናን የምትከተል ፅኑ ሴት ናት። ሪሐና ጀባሪ ትሰኛለች። አንደ አውጳውያን የዘመን ቀመር በ2007 የቀድሞው የኢራን ባለሥልጣን የቤቴን የውስጥ ክፍል ባማረ ዲዛይን እንድትነድፊልኝ አፈልጋለሁ በማለት ወደ ቤቱ አስጠራት። በአፓርታማው ውስጥ አደንዛዥ ዕፅ ወስዶ ሒጃቧን ገፎ ሊደፍራት ሞከረ።

የሺዐ አምነት ተከታይ ነበርና በእሷ የሱና አቋም እየተበሳጨ "አንቺ የአላህ ጠላት አንቺ ሴተኛ አዳሪ" አያለ የሱሪውን ዚፕ በመክፈት በኃይል መሬት ላይ ሲዘርራት ወደፊት ተጠጋት። በዚህ ጊዜ ነበር ከቦርሳዋ የማይለያትን ስለታማ ቢለዋ መዛ ደረቱ ላይ የወጋችው። ክብሯን ለማስጠበቅ የሰነዘረችው ስለት ሰውየውን ከአፈር ቀላቀለው።

የሺአ እምነት ተከታይ ብሎም የቀድሞ ባለ ስልጣን የነበረን ሰው ሱንይ የሆነች አንዲት ሴት ገደለችው ይህ የተቀነባበረ ሴራ ነው በሚል ተይዛ በኮሀርዳሽት፣ በፋሻፋዬ፣ በአቪጓ፣ በሻህር-ሬይ፣ በራሚን እና በቴህራን ታላቁ አሥር ቤት አየተዘዋወረች ሰሰባት ተከታታይ ዓመታት ማቀቀች።
....ዳኛ ፊት ቀርባ “ለምንድነው የገደልሽው??" ሲል ጠየቃት

“ከክብሬ ለመከላከል ሰሒጃቤ ዘብ ለመቆም” ስትል መለሰች
....ትኩር ብላ የዳኛውን ዓይን እየተመለከተች።

"የሰው ነፍስ ለማጥፋት ይህ በቂ ምክንያት አይደለም" አላት።
..... የሚጉረጠረጡ ዓይኖቿን ፍጥጥ አድርጋ
“ልክ ነህ ለእንዳንተ ዓይነቱ ክብር ሸረፍ ለሌለዉ ሰው ይህ በቂ ምክንያት አይደለም። ክብርህን ስለሸጥክ ምንነቱን አታውቀውም"
.....አለችው የሞት ፍርድ ተወስኖባት ወደ መሰቀያዋ ገመድ እየተራመደች “ #እናቴ_ሆይ የክብር ሞት ነውና የምሞተው አንዳታለቅሽ😔 አንዳታዝኒ” እያለች በ2014 አንገቷ ከገመዱ ገብቶ ተሸመቀቀች።

አላህ በእዝነቱ ይቀበላት!

⚠️የአሁን ዘመን ያለን ሴቶች አስተካክለን ሂጃብ የማንለብስ  ነገ የዉመል ቂያማ ስንቀሰቀስ ለእስልምና ለሂጃባቸዉ ዋጋ የከፈሉ እንስቶች ጋር እንዴት አብረን እነሱ ጎን እንቆም ይሆን??
እስልምና በወንድ በሴት ሸሂዶች ደም ዋጋ ተከፍሎበታል...እኛስ ለእስልምና ለሂጃብ ምን ሰራን???

ምንጭ_ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ

ለሌሎች ያካፍሉ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  #ስለሒጃብ_የተከፈለ_መስዋዕትነት
         አሚር ሰይድ

ይህ ለሒጃባ ስትል የተሰዋችው ለጅልባቧ ስትል የሞተችው የአንደሉሷ ሙስሊም ሴት እውነተኛ ታሪክ ነው። ከስላና ተቃጥላ ስሰሒጃብ ስለክብሯ የወደቀች ድንቅ ሴት! ታሪኳ ሲደመጥ የብዙዎች ቀልብ አንብቷል። ስቃያቸው በስቃይዋ ተደምጧል። በሒጃባቸው ክብር ያልሰጡ አንስቶች ይገሰፁበት ዘንድ ታሪኳን እነሆ

ክስተቱን በአንደበቷ አንዲህ ትተርከው ይዛለች።

“የትውልድ ቀዬዬ አንደሉስ ምድር ነው። በሃያዎቹ የዕድሜ እርከን ውስጥ የምገኝ በሰውነት ቅርጼ ሞላ ደልደል ያልኩ ለግላጋ እንስት ወጣት ነኝ። ግና ይህን ሰውነቴን በጀልባብ ሸፍኜና ጠብቄ ሒጃቤን በአግባቡ እለብሳለሁ። የአንደሉስ ሙስሊሞች የስቃይን ፅዋ በመስቀላዊያኑ እጅ ሲጎነጩ እኔም አልቀረልኝም። ለሁለት ዓመታት የለበስኩትን ጅልባብ ሳላወልቅ ሳላጥብና ሳልቀይር እሥር ቤት ከረምኩ። በወታደሮች ግልምጫና ድብደባ መደፈርና መወገር ብዙ መከራዎችን አሳልፌ የመጨረሻዋ ቀን ላይ ደረስኩ።

    የለበስኩት ጅልባብ ተሰብስቦ ጉልበቴ ጋር ደርሷል። ሰውነቴ በጭቃ ተለውሶ በእግረ ሙቅ ተጠፍሬያለሁ። እጄ የፊጥኝ ታስሮ አንገቴ ላይ በጠለቀው ሰንሰለት እየተጎተትኩ ወደፊት አነዳ ይዣለሁ። በብረት ፍርግርጉ ኋላ ሳልፍ ታሳሪዎቹ በሾሉ ዓይኖቻቸው አፍጥጠው እየተመለከቱኝ የስድብ ናዳ አወረዱብኝ ተፉብኝ። አፈር እየበተኑ ድንጋይ ወረወሩብኝ። የእሥር ቤቱ ጠባቂዎች ጅራፍ በእጃቸው ይዘው ከበቡኝ።

ቀሳውስቱ በአንድነት ቆመው መዝሙራቸውን ያሰማሉ። ባለሥልጣናትና ግብዣ የተደረገላቸው እንግዶች በክብር ወንበራቸው ላይ ተቀምጠው በሚደርስብኝ ስቃይ ለመደሰት ወደ እኔ በትኩረት ይመለከታሉ። ከአንድ ግንድ ጋር ታስሬ ማገዶ በዙርያዬ ተበትኗል። ዘይትና ጋዝ ተርከፍክፎበታል። ከቀሳውስቱ አንዱ ወደእኔ ተጠጋ። ሁለት ምርጫ አቀረበልኝ። ጀልባቤን አውልቄ በህዝብ ፊት ይቅርታ እጠይቅ ዘንድ ዓለይያም ተቃጥዬና🔥🔥ሰውነቴ ነዶ በመሞት መካከል ምርጫ ሰጠኝ። ሒጃቤን እንጂ ሌላን አልመረጥኩም። ከፈለጋችሁ አቃጥሉኝ አልኩ ስለሒጃቤ መሞቴ ለኔ ክብር መሆኑን አላወቁም። አልንበረከክም ፈፅሞ የጌታዬን ትዕዛዝ አልጥስም ብትፈልጉ ሰውነቴን ቆራርጡት በያሻችሁም አካሌን አንድዳችሁ አክስሉት። አዎ! በፍፁም በሒጃቤና በክብሬ አልደራደርም። የክብር መገለጫዬ በከፍታ የሚውለበለብ አስላማዊ ዓርማዬ ነው ብዬ መለስኩለት።

ቄሱ የእሳቱን ነበልባል አንስቶ እንጨቱን ለኮሰው። ሰውነቴ መቃጠል ጀመረ። በቀላሉ አንድሞት አልፈቀዱልኝም እሳቱን አጠፋዉ ። ወደ እሥር ቤቱ ወሰዱኝ። ይህ የእሥር ቤቱን አጥር ተደግፌ የፃፍኩት እውነተኛ ታሪኬ ነው

#ይህን ማስታወሻ የአስር ቤቱ ግርግዳ ላይ አስፈራው ተገኝ፡፡  አጀብ ለአኛ ክብር ስንቶች አልቀዋል።

በጋታው ጠዋት በተመሳሳይ ቦታ የፊጥኝ ታስራ ተሰቃይታ በእሳት ነደደች። ዛሬ ግን አንደ ትላንቱ አላጠፉላትም። ለዓመታት የኖረችበት ስቃይ እነሆ አበቃ። ግን ነፃነቷን አንደሰጧት አላወቁም።

#አላህ መልካም ስራዋን ተቀብሎ ቀብሯን ኑር ማረፊያዋን ፊርደውሰል አዕላ ያድርግባት።

⚠️የአሁን ዘመን ያለን ሴቶች አስተካክለን ሂጃብ የማንለብስ  ነገ የዉመል ቂያማ ስንቀሰቀስ ለእስልምና ለሂጃባቸዉ ዋጋ የከፈሉ እንስቶች ጋር እንዴት አብረን እነሱ ጎን እንቆም ይሆን??
እስልምና በወንድ በሴት ሸሂዶች ደም ዋጋ ተከፍሎበታል...እኛስ ለእስልምና ለሂጃብ ምን ሰራን???



#ምንጭ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ



join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ትዳር ማለት ምን ማለት ነዉ፡፡
ትዳር መስፈርትስ?ከአገቡስ ቡሀላ

ደስ የሚል ለአገቡም ላላገቡም መጠነኛ የሆነ ትምህርት👌

join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
ጋ *ዛ

የ 8 አመቱ ህፃን Zain Mhanna እናቱ ከሞተች 2 ወር ጀምሮ ማታ ማታ ሄዶ ቀብሯ ላይ ይተኛል።😢

"ቀብሯን ሄጄ አቅፌ ስስመው እሷ ጋር በአካል የተገናኘሁ ይመስለኛል ወዲያው ልቤ ውስጥ ሰተት ብላ ትገባለች ይላል።

የጋዛው ጋዜጠኛ Saleh Al-Jafarawi በ Instagram አካውንቱ ባጋራው መረጃ መሠረት የልጁ እናት ሸሂ ድ የሆነችው ጋ *ዛ Nuseirat camp ላይ በተፈፀመ የእስራ *ል አየር ጥቃት ነው። እናቱ ሸሂድ ከሆነችበት ቀን ጀምሮ ህፃኑ አንድም ቀን ማታ ላይ ቀብር ከመዘየር ቀርቶ አያቅም ይላል።

ጋዜጠኛው ማታ ላይ በዚ ጨለማ በዚ ከባድ የአየር ድብደባ ብቻህን ሁልጊዜ እዚ ስትመጣ ጨለማና ቦምብ አትፈራም ወይ? ብሎ ህፃኑን ጠይቆት ነበር።

ህፃኑ ሲመልስ_ እኔ በዚች ምድር ምንም ምፈራው ነገር የለም። እናቴ በጣም ትናፍቀኛለች😔 እሷ ጋር መሄድ እፈልጋለሁ ሲል መልሶለታል።

ለሌሎች ያካፍሉ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🎖🎖ቢስሚላህ ብሎ የመጠጣትና የመብላት ጥቅሞች፡፡ነብዩ ሰዐወ ከ1400 አመት በፊት የተናገሩትን በዚህ ዘመን ሳይንቲስቶች ያረጋገጡት እዉነታ

join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
        #ዞምቢ
   አሚር ሰይድ

የቦሊዩድ ሲኒማዎች ዞምቢ ማለት የሙታን መንፈስ እንደሆነ አድርገው በመሳል ልጆችን ያስፈራሩበታል። ግን እሱ በብራዚል ታላቅ ስብዕና ያለው ኢስላማዊ መንግሥትን የመሰረተ ሙስሊም ንጉሥ ነው። ውልደቱ በአፍሪካ እምብርት፣ አትበቱ የተቀበረው በኮንጎ ምድር ነው። በጀግንነቱ ምክንያት ዞምቢ ጋጓጋ ብለው ይጠሩታል ጥቁሩ ደፋር እንደማለት ነው።

    በ 17 ክፍለ ዘመን ፖርቹጋል በኃይል የባሪያ ፍንገላ ዓለምን ያሸችበት ወቅት ነበር። በተለይ ከምእራብ አፍሪካ ወደ ብራዚል የሚጋዙ ባሪያዎች በርካታዎቹ ሙስሊሞች ነበሩ። የባህር ዳርቻዎችን በማጥቃት ሙስሊሞችን ማርከው በመርከቧ የታችኛው ክፍል በሚገኙ እስር ቤቶች ውስጥ ያጉራቸዋል። የጉልበት ሥራ እንዲሰሩና ክርስትናን አንዲቀበሉ ያስገድዷቸዋል።

ከእነዚህ ሰዎች መሐል አንድ ወጣት ጦረኛ ተፈጠረ። ጀግናችን “ #ዞምቢ” ሰዎችን ወደ ትክክለኛው እምነት ወደ አስልምና ሳይሰለች ሳይታክት መጣራት ጀመረ። ተከታዮቹ ሲበዙ ከባርነት ቀንበር አምልጠው ጂሃድ አወጁ። የኢስላምን ጠላቶች ማጥቃት ጀመሩ። እስልምና በብራዚል መስፋፋቱ የእግር አሳት የሆነባቸው መስቀላዊያኖች እርሱንና ጓደኞቹን ለማጥፋት ተባበሩ፡፡ ለተከታታይ አስር ዓመታትም በርካታ የመስቀል ጦርነቶች ተደረጉ። በየመስኩ ተደጋጋሚ

ሽንፈቶችን አከናነባቸው፡፡

    ስር መሰረቱ የኮጓጎ ንጉሳዊ ቤተሰብነት የነበረው ይህ ሙስሊም ወጣት ዞምቢ ዶስ ፓልማሬስ ይሰኛል። በተዋጣ አስላማዊ ዲሲፕሊን፣ በቆራጥ ተፋላሚነቱ የሚደነቀው ይህ ጀግና በሀያዎቹ አድሜው በብራዚል የሙስሊሞች ግዛት Quilombo dos Palmares ንጉሥ መሆን ቻለ። ኢስላማዊ መንግሥትንም በይፋ አወጀ። በቆዳ ስፋቷ ፖርቹጋልን የሚስተካከለው የዞምቢ ግዛት ህዝቡ በፍፁም ኢስላማዊ መንፈስ ይታዘዘው ጀመር።

የዞምቢን ኃያልነት ያስተዋሉት የኢስላም ጠላቶች በእነሱ አስተዳደር ስር ሆኖ በነጻነት አንዲኖርና ለሌሎች አፍሪካውያን ሙስሊሞች ነጻነት አንዳይታገል ጠየቁት። ለሌሎች ሙስሊም አፍሪካውያን አገዛና እርዳታዬን አልነፍጋቸውም በማለት የፖርቹጋሎቹን ጥያቄ ውድቅ አደረገ። በዚሁ ወደ ግልፅ ጦርነት ገባ።

#ሙላቶ በተባለው የጦር መሪው የተከዳው ዞምቢ በአውሮጳውያን አቆጣጠር ኖቬምበር 20/1695 በፖርቹጋሎች ቁጥጥር ስር ዋለ። ሰውነቱን ጭንቅላቱንና የአካል ክፍቹን በጭካኔ ቆራረጡት😔። ተከታዮቹን በባርነት ሰጧቸው። ዞምቢ ጋጓጋ ምንም ታሪክ አንዳይኖረው ተደረገ። በብራዚል የሰፈሩ አፍሪካውያን ሙስሊሞችን በኃይል የካቶሊክ ኃይማኖትን አንዲቀበሉ አደረጓቸው።

ዞምቢ ምንም ያህል ለብራዚል ክብር የወደቀ ስለ ሙስሊም ወንድሞቹ የተፋለመ ጀግና ቢሆንም ኢስላማዊ ማንነቱ የጎረበጣቸው ብራዚላዊ ፀሀፊዎች በልብወለድ ታሪኮቻቸው ላይ አንደ አስፈሪ ፍጡር ስለዉ ይፅፉት ጀመር። ከ1968 ወዲህ በሆሊውድ የሚሰሩ አስፈሪ ፊልሞች ሁሉ የዞምቢን ስም እንደገፀ ባህሪ በመጠቀም በብዙ ሚለዮን ኮፒዎች ተቸበቸቡ።

በኢስላም ታላቅ መስዋዕትነትን የከፈለው አፍሪካዊው የላቲን አሜሪካ እንቁ ታሪኩን ለማድበስበስ የተጠቀሙበት መንገድ ዛሬም በሌሎች ሙጃሂዶች ላይ እየተጠቀሙና ስም እያጠፋ ነውና በቀደዱልን ቦይ አንፍሰስ ለማለትም ነው።

ምንጭ ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ


ለሌሎች ያካፍሉ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ፍልስጤም ጋዛ የልጆች ለቅሶ የምግብ የዉሀ ችግር ጫማ የሚለብሱት እስኪያጡ ድረስ

ለቅሷቸዉ ልብ ይነካል😔


ያኢላሂ ድረስላቸዉ😔


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
   ታዋቂው አሜሪካዊ ዳዒ ሼህ ኻሊድ ያሲን (ሀፊዘሁላህ) እንዲህ ይላሉ፦"እናቴን ወደ ኢስላም ለማስገባት 35 ዓመት ዳዕዋ አድርጌላት አሻፈረኝ አለችኝ፣በመጨረሻ ግን በባለቤቴ እጅ ኢስላምን ተቀበለች፣ ባለቤቴ ዉዱዕ ትጥበት ታደርግላታለች ትንከባከባታለች።"

ሴትነት ማለት ይህ ነዉ❤️

  ሼህ ኻሊድ ያሲን ለብዙ ሺህ አሜሪካውያንና አውሮፓውያን መስለም ትልቅ የሒዳያ ሰበብ ነበሩ፣በመላው ዓለም በሳቸው ዳዕዋ በመማረክ የኢስላምን ብርሀን ያገኙ በሺዎች ናቸው።
አላህ ይቀበላቸው ይጠብቃቸው።

join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
አምላክ በሰዎች ስቃይ ይደሰታል ወይ? ብሎ
አንድ አሜሪካዊ ወጣት ለዶክተር ዛኪር የጠየቃቸዉ ጥያቄን የመለሱለት መልስ



join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
በዜግነት ኤማራቲ በትውልድ ሩሲያዊ የሆነው  Khamzat Chimaev እና ሩሲያዊው ikram aliskerov ወሳኝ የተባለ የቦክስ ( mixed martial Art ) ግጥሚያ ባደረጉበት ወቅት ነው ።
በዚህ ጨዋታ ካማዛት ተቀናቃኙ የሆነውን ኢክራምን  ደጋግሞ በመምታትና በመዘረር ካሸነፈ በኋላ ፡ ሁልጊዜ እንደሚያደርገው ፡ ለእናቱ ደወለ ።
...
ሁለቱ ተፋላሚዎች ያደረጉትን ግጥሚያ በቴሌቪዥን ሲመለከቱ የቆዩት የካማዛት እናት አሸንፎ የደወለላቸውን የልጃቸው ድምፅ ሲሰሙ እያለቀሱ ያናግሩት ጀመር ።
....
ምን ሆነሽ ነው የምታለቅሽው አሸንፌያለሁኮ
" አዎ ማሸነፍህንማ  አይቻለሁ "
እና ለምን ታለቅሻለሽ ?

" እንደዛ አድርገህ ስትመታው ሳይ እናቱን አሰብኳት ፡ እሱምኮ እናት አለው ። አንተ ልጁን በመታህበት ሁኔታ ፡ አንተን ሲመቱብኝ ባይ ምን አይነት ስሜት እንደሚሰማኝ አሰብከው ? እኔ ግን ብትችል ይህን ስፖርት ብትተው ነበር ደስ የሚለኝ "
.....
ካማዛት ይህን የእናቱን ንግግር ሲሰማ ፡ ያረጋጋቸው ጀመር ፡ ምንም እኮ አልሆነም እናቴ  ፡ ከሪንጉ በእግሩ እየተራመደ ነው የሄደው ያሰብሽው ያህል አልተጎዳም ።
የካማዛት እናት ይህን እንደሰሙ
እኔ አላምንህም ፡ በርግጥ እንደምትለው ደህና ሆኗል ? እያሉ ደጋግመው ጠየቁት ።
....
ለኚህ ደግ እናት ፡ ከልጃቸው ማሸነፍ ይልቅ ፡ የኔ ልጅ ቢሆንስ የሚለውን አስበው የተጋጣሚው ጉዳት ነበር ያሳሰባቸው ።
....
ሰው ስትሆን !👌

join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
🔥🔥ጀሀነም እና ጀነት መኖሩን ሳናይ እንዴት ማመን እችላለሁሀይማኖት በሚባልም ነገር አላምንም ብሎ አንድ ሰዉ  የጠየቀዉን ጥያቄን ዶክተር ዛኪር  የመለሱለት መልስ


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
        #ቀዕቃዕ_ኢብኑ_ዓምር
           አሚር ሰይድ



     ታላቁ የኢስላም የጦር መሪ ኻሊድ ኢብኑል ወሊድ የፋርስ ሙሽሪኮችን ለመዋጋት 10ሺህ ሙጃሂዶችን አዘጋጅቶ ወደ ጦር ሜዳ ዘመተ። የጦር ሜዳው ላይ የተሰለፉትን የፋርስ ወታደሮች ሲመለከት ከሙስሊሞች ሠራዊት በቁጥርና በትጥቅ የበለጡ እጅግ ግዙፍ ሆነው አገኛቸው። ሙጃሂዶቹን ማማከር የዘ።

“ወደ መዲና እንመሰስ? ወይንስ ሸሂድ እስከምንሆን ድረስ እንዋጋ?" በማለት ጠየቀ። ሁሉም በአንድ ድምፅ ተክቢራ አሰሙና አንዲህ በማለት መለሱ
.....“ከሀገራችን የወጣነው ሸሂድ ሆነን ለመሞትና በስሮቿ ጅረቶች በሚፈሱባት ጀነት ለመግባት አይደልን?!” አሉ።

ኻለድ የወታደሮቹ መልስ አስደሰተው። ግዙፉን የኪስራን ጦር ለመፋለም በቂ ሠራዊት አልነበረውምና ከመዲና ተጨማሪ ኃይል እንዲላክበት ለኸሊፋው አቡበከር ደብዳቤ ላከ።

  የኻሊድ ሠራዊት ከሰፈረበት ርቀት የበረሀውን አሸዋ እያቆራረጠ የሚመጣን ፈረሰኛ ተመለከቱ። የሚያነሳው አቧራ የሚመጣውን ሰው በቅጡ እንዳያዩ ጋርዷቸዋል። የኸሊፋው አቡበከር አጋዥ ጦር እንደሆነ ግን ገምተዋል። በትኩረት ሲመለከቱት አጓድ ፊቱን የሸፈነ ፈረሰኛ ነበር። ለማረጋገጥ ወደ ኋላው ተመለከቱ። ምንም ነገር የለም። ኸሊፋው ምን ነክቷቸው ነው የኪስራን ግዙፍ ሠራዊት ለመግጠም አንድ ፈረሰኛ የሚልኩት! አንድ ሰው? አዎ! እስላም በብዛት አያምንም። ወደሠራዊቱ ተጠጋና ኸሊፋው አቡበከር የሰጠውን ደብዳቤ ይዞ ወደ ፊት አመራ። ፊቱን ገለጠና ስሙን አስተዋወቀ “እኔ አሚሩል ሙእሚኒን የላኩኝ ትጥቅና ሠራዊት ነኝ" አለ። አቡበክር የላኩለትን ደብዳቤ ለኻሊድ ሰጠ። ደብዳቤውን ማንበብ ጀመረ።

"የአላህ ባሪያ ከሆነው አቡበከር ለኻለድ የተላከ:-

ወንድሜ! የላኩልክ አንድ ሰው ብቻ እንዳይመስልህ የቃዕቃዕ ድምፅ ከአንድ ሺህ ፈረሰኞች ይበልጣል ቃዕቃዕ ያለበት ሠራዊት ፈፅሞ አይሸነፍም" ይላል። የኻሊድ ፊት በፈገግታ ደመቀ "የአላህ ሠራዊቶች ሆይ! ፋርሶችን ለመግጠም ተዘጋጁ! ተጨማሪ ኃይል ደርሶናል” አለ።

     ጦርነቱ ተጀመረ። የጠላት ጦር መሪ ሁርሙዝ ወታደሮቹን አዘዘ “ከኻለድ ጋር ብቻ ለብቻ
በምንገጥምበት ሰዐት ከጀርባ መጥታችሁ ግደሉት" አለ።

    የመሪዎቹ ግጥሚያ ተጀመረ። ኻለድ ሁርሙዝንን በመግጠም ተዘናግቶ ሳለ የጠላት ወታደሮች በጀርባው በኩል መጡ። ጀግናው ቃዕቃዕ እንደ አንበሳ የጦር ሜዳውን ተቀላቀለ። አንድ በአጓድ ሁሉንም አንገታቸውን በጠሰ። ጦርነቱንም ሙስሊሞች አሸነፉ።
    አቡበክር ሲዲቅ ይህን ሲሰሙ ለኻሊድ አንዲህ በማለት ደብዳቤ ላኩ “ቀዕቃዕ ያለበት ሠራዊት አንደማይሸነፍ አሁን ያወቅክ ይመስለኛ"


       ያ የቀድሞው የድልና የክብር ታሪካችን የተገነባው አንደ ቃዕቃዕ አብኑ ዓምር ባሉ ጀግና ወጣቶች ነበር

ምንጭ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ

join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🎖🎖አይሁዶች ለምን የነብዩሏህ የሱፍን ቀብር በመፈለግ ጊዜያቸዉንና ገንዘባቸዉን ያፈሳሉ??

መቃብሩንስ አግኝተዉ ከከፈቱት ቡሀላ ምን ተፈጠረ??

#ያዳምጡት
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
💚
#ለሰረሱል_ክብር_ገድዬ_ለመሞት_ራሴን_አዘጋጀሁ

     አሚር ሰይድ

አንደ አውሮፓውያን የዘመን ቀመር 1910 በቤሩት ምድር በአንድ የገበያ አዳራሽ ውስጥ የሚርመሰመስ ሰው የአላህ መልእክተኛ ሙሀመድ ﷺድምፁን ከፍ አድርጎ ይሳደባል።

አንድ መንገደኛ ውስጡ በግኖና በንዴት ጦፎ ከኋላ ኋላው ይከተለዋል፡፡ ቢላዋ በሚሸጥበት ሱቅ በኩል ሲያልፍ አንዱን ቢለዋ መዞ በተሰዳቢው ጉሮሮ ላይ ሰካው። በኃይል ሰምጥጦ ደምስሩን በጥሶ ገደለው።
ገዳዩም እስር ቤት ገባ፡፡

    ጉዳዩን ሲመረምር የነበረው የቤሩት ከፍተኛ ወንጀል ችሎት ከሁለት ዓመታት በኋላ ወንጀለኛው ለውሳኔ ይቀርብ ዘንድ አስጠራው። ተከሳሹ ችሎት ፊት ቆመ። አዳራሹ ከአፍ አስከ ገደፉ በሰው ተሞልቷል።

“ሰውየውን ለምን ገደልከው?" የዳኛው ጥያቄ ነበር

“የአላህን መልእክተኛ ﷺ ሲሳደብ በእጅጉ ተናደድኩ #ለረሱል_ክብር_ገድዬ_ለመሞት_ራሴን_አዘጋጀሁ ስለሳቸው ክብር ጉሮሮውን በጠስኩት" ሲል መሰሰ።

ዳኞቹ ከተወያዩ በኋላ የሚከተለውን ውሳኔ አስተሳሰፋ

...."ሆን ብለህ የግድያ ወንጀል ፈፅመሀል ድርጊቱን የፈፀምከው ለረሱል ክብር መሆኑም ተጋግጧል፡፡ ፍርድ ቤቱ በነፃ ይለቀቅ ዘንድ ወስኗል መዝገቡ ተዘግቷል፡፡

    ከውሳኔው በኋላ የታሰረበት ካቴና አንዲፈታለት ፖሊሱን አዘዘው ፡፡የመሀል ዳኛው ዩሱፍ አን-ነብሀኒ ከፍርድ ቤቱ የመቀመጫ ወንበር ወርዶ። ወደ ሰውዬው ቀረብ አለና “ልጄ ሆይ የምንወዳቸው ነቢን የተሳደበውን ሰው በየትኛው አጅህ ነው የገደልከው?" ሲል ጠየቀው

"በቀኝ አጄ" አለ

"አጅህን ዘርጋልኝ" እያለ በለቅሶ 😢 እጁን አቅፎ ይስመው ጀመር።

በአዳራሹ ውስጥ የተሰበሰቡት አቀርቅረው ተላቀሱ። የቤሩት ፍትሕ ሚኒስትር የፍርድ ቤቶች ዋና ሀላፊ የገዳዩን አጅ የሳመውን ዳኛ ወደ መዲና ላኩት። የዘወትር ህልሙ ተፈፀመ።

" #ጌታዬ_ሆይ! የህይወቴን የመጨረሻ ቀናት ረሱል ባሉበት ከተማ ላይ አድርግልኝ ከሳቸው ጋርም አጎራብተኝ" በማለት ዱዓ ያደርግ ነበርና አላህ ዱዓውን ተቀበለው።

ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ

💞💞💚 ጠዋትም ማታም ሶሉ አላሀቢቡና ሰይዲና ሙሀመድ  ﷺ ﷺ

#ምንጭ ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
⚡️⚡️በቅርቡ የወጣ ሙዚቃ የሚያተኩረዉ ስለሚሲሁል ደጃል ነዉ፡፡

ትንታኔዉን ያዳምጡት


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
2025/07/06 21:30:57
Back to Top
HTML Embed Code: