ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6217
⚡️ #ከአንበሳ_ጋር_የተናነቀው_ሙጃሂድ
            አሚር ሰይድ

ሙስሊሞች እና የፐርሽያን ወታደሮች የሠይፍ ትንቅንቅ ቢያደርጉ ሁለቱም በተንጣለለ ሜዳ ላይ ተሰልፈዋል። ከሁለቱም በኩል የሚታየው ትዕይጓት ያስፈራ።

ግጥሚያው ከመጀመሩ በፊት ሁለቱም ቡድኖች ተርታቸውን ይዘው ለጥቂት ደቂቃዎች ከፎከሩ በኋላ ያለምንም ማስጠንቀቅያ ፐርሺያኖቹ የጦር አንበሳቸውን ወደ ሙስለሙ ቀጠና ሰደዱ።

ድልብ አንበሳውም የፐርሺያኖቹን ሠልፍ ሰንጥቆ እየጋለበ ወደሙጃሂዶቹ ሠልፍ መገስገስ ጀመረ። ይህን የተመለከተው ጀግና የሙስለሙን ሠልፍ ሰንጥቆ በመውጣት አንበሳውን ሊጋፈጥ ወደሱ አቀና። ይህ ሲሆን የሁለቱም ሠራዊቶች ትዕይንቱን በዝምታ እየተከታተሉ ነበር። ይህ ጀግና አካሄዱ አንበሳው ሊጋፈጠው ሳይሆን አሱን አጓበሳውን የሚጋፈጥ ነበር የሚመስለው።

አንበሳውም አየጋለበ ሙጃሂዱም እየሮጠ እኩል ሜዳ ላይ ተፋጠጡ። ብልህ ጀግና ነበርና በአንበሳው ጀርባ ላይ  በመውጣት ከላዩ ቁጭ ብሎ በሠይፋ ይቆራርጠው ጀመር። በመጨረሻም አንበሳውን ገድሎ ወደ አጋሮቹ ተመለሰ።

ይህን የተመለከቱ የፐርሺያ ሠራዊቶች አንበሳ ከማይፈሩ ህዝቦች ጋር መጋፈጥ ቢከብዳቸውም ሰልፉን ትተው ከመሸሽ መጋፈጥን መርጠው በሙጃሂዶች የሠይፍ እራት ሆነው አደሩ። ሙስሊሞች ድልን ተጎናፀፉ። በጊዜው የጦር አዛዥ የነበረው ጦርነቱ ከተረጋጋ በኋላ አንበሳውን ወደ ገደለው ጀግና በመሄድ ግንባሩን ሳመው።

ያ ጀግናም ከፈረሱ ወርዶ ዝቅ በማለት የጦር አዛዡን በመሳም፦ " ያንተ ዓይነቱ የኔን ግንባር ሊስም አይገባም” ብሎ ኢስላማዊ መተናነስን በታሪክ መዝገብ ላይ አሰፈረልን። ይህ ጀግና ስሙ #ሐሺም_ኢብኑ_ኡትባ ይባል ነበር።

"አናንተ መኖርን አንደምትወዱት መሞትን የሚወዱ ህዝቦችን ይዤላችሁ መጣሁ" በማለት የተናገረው ኻሊድ አብኑል ወሊድ ያለ ምክንያት አልነበረም!

ምንጭ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ


ለሌሎች ያካፍሉ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/6217
Create:
Last Update:

⚡️ #ከአንበሳ_ጋር_የተናነቀው_ሙጃሂድ
            አሚር ሰይድ

ሙስሊሞች እና የፐርሽያን ወታደሮች የሠይፍ ትንቅንቅ ቢያደርጉ ሁለቱም በተንጣለለ ሜዳ ላይ ተሰልፈዋል። ከሁለቱም በኩል የሚታየው ትዕይጓት ያስፈራ።

ግጥሚያው ከመጀመሩ በፊት ሁለቱም ቡድኖች ተርታቸውን ይዘው ለጥቂት ደቂቃዎች ከፎከሩ በኋላ ያለምንም ማስጠንቀቅያ ፐርሺያኖቹ የጦር አንበሳቸውን ወደ ሙስለሙ ቀጠና ሰደዱ።

ድልብ አንበሳውም የፐርሺያኖቹን ሠልፍ ሰንጥቆ እየጋለበ ወደሙጃሂዶቹ ሠልፍ መገስገስ ጀመረ። ይህን የተመለከተው ጀግና የሙስለሙን ሠልፍ ሰንጥቆ በመውጣት አንበሳውን ሊጋፈጥ ወደሱ አቀና። ይህ ሲሆን የሁለቱም ሠራዊቶች ትዕይንቱን በዝምታ እየተከታተሉ ነበር። ይህ ጀግና አካሄዱ አንበሳው ሊጋፈጠው ሳይሆን አሱን አጓበሳውን የሚጋፈጥ ነበር የሚመስለው።

አንበሳውም አየጋለበ ሙጃሂዱም እየሮጠ እኩል ሜዳ ላይ ተፋጠጡ። ብልህ ጀግና ነበርና በአንበሳው ጀርባ ላይ  በመውጣት ከላዩ ቁጭ ብሎ በሠይፋ ይቆራርጠው ጀመር። በመጨረሻም አንበሳውን ገድሎ ወደ አጋሮቹ ተመለሰ።

ይህን የተመለከቱ የፐርሺያ ሠራዊቶች አንበሳ ከማይፈሩ ህዝቦች ጋር መጋፈጥ ቢከብዳቸውም ሰልፉን ትተው ከመሸሽ መጋፈጥን መርጠው በሙጃሂዶች የሠይፍ እራት ሆነው አደሩ። ሙስሊሞች ድልን ተጎናፀፉ። በጊዜው የጦር አዛዥ የነበረው ጦርነቱ ከተረጋጋ በኋላ አንበሳውን ወደ ገደለው ጀግና በመሄድ ግንባሩን ሳመው።

ያ ጀግናም ከፈረሱ ወርዶ ዝቅ በማለት የጦር አዛዡን በመሳም፦ " ያንተ ዓይነቱ የኔን ግንባር ሊስም አይገባም” ብሎ ኢስላማዊ መተናነስን በታሪክ መዝገብ ላይ አሰፈረልን። ይህ ጀግና ስሙ #ሐሺም_ኢብኑ_ኡትባ ይባል ነበር።

"አናንተ መኖርን አንደምትወዱት መሞትን የሚወዱ ህዝቦችን ይዤላችሁ መጣሁ" በማለት የተናገረው ኻሊድ አብኑል ወሊድ ያለ ምክንያት አልነበረም!

ምንጭ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ


ለሌሎች ያካፍሉ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6217

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Select “New Channel” Telegram offers a powerful toolset that allows businesses to create and manage channels, groups, and bots to broadcast messages, engage in conversations, and offer reliable customer support via bots. Hui said the messages, which included urging the disruption of airport operations, were attempts to incite followers to make use of poisonous, corrosive or flammable substances to vandalize police vehicles, and also called on others to make weapons to harm police. Telegram message that reads: "Bear Market Screaming Therapy Group. You are only allowed to send screaming voice notes. Everything else = BAN. Text pics, videos, stickers, gif = BAN. Anything other than screaming = BAN. You think you are smart = BAN. Members can post their voice notes of themselves screaming. Interestingly, the group doesn’t allow to post anything else which might lead to an instant ban. As of now, there are more than 330 members in the group.
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American