Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Islam_and_Science/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ISLAMIC SCHOOL@Islam_and_Science P.6344
ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6344
🎖🎖 #በመፅሀፉ_ከፊል_ታምናላችሁን?🎖🎖
                     አሚር ሰይድ


    አንድ ዕለት ኢማም አህመድ ኢብን ሐንበል በመንገድ ላይ ሲጓዙ አንዲት በሚገባ ሒጃቧን የለበሰች ሴት ይመለከታሉ፡፡ በዚያው ቅፅበት ንፋስ እየተግለበለበ መጥቶ ቀሚሷን ተረከዟ እስኪገለጥ ድረስ ወደ ላይ ያነሳዋል፡፡ በዚህ ጊዜ ኢብን ሐንበል በመጐናፀፊያቸው ጠርዝ ፊታቸውን በመሸፍን የሚከተለውን ተናገሩ፦

..... #ይህ_የፈተና_ጊዜ_ነው!" አሉ


ተመልከቱ! ይህ ሁኔታ እርሳቸው  አስበውት ሳይሆን በአጋጣሚ የተከሰተ ነው፡፡ እንደዚያም ሆኖ ምን ያህል ስሜታቸው እንደተጎዳ ከታሪኩ መገንዘብ አይከብድም፡፡ እኚህ ሰው በአሁነ እኛ ባለንበት ዘመን ቢኖሩ ኖሮ ምን ይሉ ነበር?

አንዳንድ ሴቶች እንዲህ የሚሉ አሉ:- "እኔ ሒጃብ ባለመልበሴ ጥፋተኛ ልሰኝ አይገባኝም:: ጥፋቱ ያለው እይታውን መቆጣጠር አቅቶት እኔን በተመለከተኝ ሰው ላይ ነው::የሚሉ በተደጋጋሚ ይሰማል

ይህች ሴት አንድ ማወቅ ያለባት ጉዳይ ለዎችን ለመጥፎ እይታ የምትዳርጋቸው እርሷ ራሷ መሆኗን ነው፡፡


✏️✏️  በተጨማሪ ብዙ ሴቶች  እንዲህ ይላሉ - "ዋናውና ትልቅ ግምት የሚሰጠው ነገር ልብ ነው። ማንም ሰው ለአላህ እውነተኛ መሆን ይኖርበታል። ልባችን ንፁህ ከሆነ ደግሞ ሒጃብ ያን ያክል ወሳኝ ጉዳይ አይደለም፡፡ መሸፈን ያለበት በዋነኛነት ልባችን እንጂ አካላችን አይደለም:: ለምሳሌ እኔ በሌሊት እሰግዳለሁ፡፡ ግዴታ የተደረጉብኝን ሶላቶች ከመስገዴም በተጨማሪ የረመዷንን ወር እጾማለሁ፡፡ ከዚህ ውጪ ሒጃብ ማድረግ እያስፈልገኝም ኢማን በልብ ነዉ የሚሉ ለራሳቸዉ ስድነት እንዲመቻቸዉ በኢስላም ላይ ፍልስፍና የሚጨምሩ ሴቶች አልፎ አልፎ እያስተዋልን ነዉ

ነቢዩ ﷺ እንዲህ ይላሉ- " የአላህን ሕግጋት በመጠበቅ የሚኖር ማንም የለም አላህ ሁሉንም ጉዳዩን የሚፈፅምለት ቢሆን እንጂ ብለዋል

    ⚠️ #ሴቶች_ሆይ! አላህ ፊት ቀርባችሁ በፍርዱ ቀን ጌታዬ ሆይ ብዙ መልካም ሥራዎችን ሰርቼና ባወረድከው ሕግ ሁሉ ስመራ በመቆየቴ ይኸው ይበቃኛል። ሆኖም ግን ሒጃብን በተመለከተ እያንዳንዱ ሙስሊም ልቡ ንፁህ እስከሆነ ድረስ ብዙም አያስፈልግም ብዬ አልተገበርከትም ማለት የምትችሉ አይመስለኝም፡፡


አይታወቅምና ምናልባት ይህን ከላይ የቀረበውን አባባል አላህ ፊት ቆማችሁ ለመናገር አስባችሁ ከሆነ ይህን ከዚህ በታችን የተጠቀሰውን የቁርአን አንቀፅ በመጀመሪያ ማስተዋል ሊኖርባችሁ ግድ ነው፡፡


أَفَتُؤۡمِنُونَ بِبَعۡضِ ٱلۡكِتَـٰبِ وَتَكۡفُرُونَ بِبَعۡضࣲۚ فَمَا جَزَاۤءُ مَن یَفۡعَلُ ذَ ٰ⁠لِكَ مِنكُمۡ إِلَّا خِزۡیࣱ فِی ٱلۡحَیَوٰةِ ٱلدُّنۡیَاۖ وَیَوۡمَ ٱلۡقِیَـٰمَةِ یُرَدُّونَ إِلَىٰۤ أَشَدِّ ٱلۡعَذَابِۗ وَمَا ٱللَّهُ بِغَـٰفِلٍ عَمَّا تَعۡمَلُونَ

በመፅሐፉ ከፊል ታምናላችሁን? በከፊሉም ትክዳላችሁን? ከእናንተም ይህንን የሚሠራ ሰው ቅጣት በቅርቢቱ ሕይወት ውርደት እንጂ ሌላ አይደለም፡፡ በትንሣኤ ቀንም ወደ ብርቱ ቅጣት ይመለሳሉ፡፡ አላህም ከምትሠሩት ሥራ ሁሉ ዘንጊ አይደለም፡፡(አል-በቀራህ85)


👌ማስተዋል ያለብን አብዘሀኛዉ ሴቶች ፀጉራቸዉን በከፊል የሚያሳዩ የተወሰነ ክፍሉን የሚያሳዩ አሉ....ይህም አስተካክሎ ሂጃብ ያለመልበስ ነዉ፡፡
የሂጃብን ትርጉም በቅጡ ያልተረዱ ፀጉራቸዉን ያሳያሉ...ሂጃብ ከፀጉር ጫፍ እስከ እግር ጥፍር መሆኑን አንዘንጋ

ትክክለኛ ሒጃብ ለሙስሊም ሴት ዉበት ኩራት ነዉ!!!





4 another channal👇
             www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
👍83



tgoop.com/Islam_and_Science/6344
Create:
Last Update:

🎖🎖 #በመፅሀፉ_ከፊል_ታምናላችሁን?🎖🎖
                     አሚር ሰይድ


    አንድ ዕለት ኢማም አህመድ ኢብን ሐንበል በመንገድ ላይ ሲጓዙ አንዲት በሚገባ ሒጃቧን የለበሰች ሴት ይመለከታሉ፡፡ በዚያው ቅፅበት ንፋስ እየተግለበለበ መጥቶ ቀሚሷን ተረከዟ እስኪገለጥ ድረስ ወደ ላይ ያነሳዋል፡፡ በዚህ ጊዜ ኢብን ሐንበል በመጐናፀፊያቸው ጠርዝ ፊታቸውን በመሸፍን የሚከተለውን ተናገሩ፦

..... #ይህ_የፈተና_ጊዜ_ነው!" አሉ


ተመልከቱ! ይህ ሁኔታ እርሳቸው  አስበውት ሳይሆን በአጋጣሚ የተከሰተ ነው፡፡ እንደዚያም ሆኖ ምን ያህል ስሜታቸው እንደተጎዳ ከታሪኩ መገንዘብ አይከብድም፡፡ እኚህ ሰው በአሁነ እኛ ባለንበት ዘመን ቢኖሩ ኖሮ ምን ይሉ ነበር?

አንዳንድ ሴቶች እንዲህ የሚሉ አሉ:- "እኔ ሒጃብ ባለመልበሴ ጥፋተኛ ልሰኝ አይገባኝም:: ጥፋቱ ያለው እይታውን መቆጣጠር አቅቶት እኔን በተመለከተኝ ሰው ላይ ነው::የሚሉ በተደጋጋሚ ይሰማል

ይህች ሴት አንድ ማወቅ ያለባት ጉዳይ ለዎችን ለመጥፎ እይታ የምትዳርጋቸው እርሷ ራሷ መሆኗን ነው፡፡


✏️✏️  በተጨማሪ ብዙ ሴቶች  እንዲህ ይላሉ - "ዋናውና ትልቅ ግምት የሚሰጠው ነገር ልብ ነው። ማንም ሰው ለአላህ እውነተኛ መሆን ይኖርበታል። ልባችን ንፁህ ከሆነ ደግሞ ሒጃብ ያን ያክል ወሳኝ ጉዳይ አይደለም፡፡ መሸፈን ያለበት በዋነኛነት ልባችን እንጂ አካላችን አይደለም:: ለምሳሌ እኔ በሌሊት እሰግዳለሁ፡፡ ግዴታ የተደረጉብኝን ሶላቶች ከመስገዴም በተጨማሪ የረመዷንን ወር እጾማለሁ፡፡ ከዚህ ውጪ ሒጃብ ማድረግ እያስፈልገኝም ኢማን በልብ ነዉ የሚሉ ለራሳቸዉ ስድነት እንዲመቻቸዉ በኢስላም ላይ ፍልስፍና የሚጨምሩ ሴቶች አልፎ አልፎ እያስተዋልን ነዉ

ነቢዩ ﷺ እንዲህ ይላሉ- " የአላህን ሕግጋት በመጠበቅ የሚኖር ማንም የለም አላህ ሁሉንም ጉዳዩን የሚፈፅምለት ቢሆን እንጂ ብለዋል

    ⚠️ #ሴቶች_ሆይ! አላህ ፊት ቀርባችሁ በፍርዱ ቀን ጌታዬ ሆይ ብዙ መልካም ሥራዎችን ሰርቼና ባወረድከው ሕግ ሁሉ ስመራ በመቆየቴ ይኸው ይበቃኛል። ሆኖም ግን ሒጃብን በተመለከተ እያንዳንዱ ሙስሊም ልቡ ንፁህ እስከሆነ ድረስ ብዙም አያስፈልግም ብዬ አልተገበርከትም ማለት የምትችሉ አይመስለኝም፡፡


አይታወቅምና ምናልባት ይህን ከላይ የቀረበውን አባባል አላህ ፊት ቆማችሁ ለመናገር አስባችሁ ከሆነ ይህን ከዚህ በታችን የተጠቀሰውን የቁርአን አንቀፅ በመጀመሪያ ማስተዋል ሊኖርባችሁ ግድ ነው፡፡


أَفَتُؤۡمِنُونَ بِبَعۡضِ ٱلۡكِتَـٰبِ وَتَكۡفُرُونَ بِبَعۡضࣲۚ فَمَا جَزَاۤءُ مَن یَفۡعَلُ ذَ ٰ⁠لِكَ مِنكُمۡ إِلَّا خِزۡیࣱ فِی ٱلۡحَیَوٰةِ ٱلدُّنۡیَاۖ وَیَوۡمَ ٱلۡقِیَـٰمَةِ یُرَدُّونَ إِلَىٰۤ أَشَدِّ ٱلۡعَذَابِۗ وَمَا ٱللَّهُ بِغَـٰفِلٍ عَمَّا تَعۡمَلُونَ

በመፅሐፉ ከፊል ታምናላችሁን? በከፊሉም ትክዳላችሁን? ከእናንተም ይህንን የሚሠራ ሰው ቅጣት በቅርቢቱ ሕይወት ውርደት እንጂ ሌላ አይደለም፡፡ በትንሣኤ ቀንም ወደ ብርቱ ቅጣት ይመለሳሉ፡፡ አላህም ከምትሠሩት ሥራ ሁሉ ዘንጊ አይደለም፡፡(አል-በቀራህ85)


👌ማስተዋል ያለብን አብዘሀኛዉ ሴቶች ፀጉራቸዉን በከፊል የሚያሳዩ የተወሰነ ክፍሉን የሚያሳዩ አሉ....ይህም አስተካክሎ ሂጃብ ያለመልበስ ነዉ፡፡
የሂጃብን ትርጉም በቅጡ ያልተረዱ ፀጉራቸዉን ያሳያሉ...ሂጃብ ከፀጉር ጫፍ እስከ እግር ጥፍር መሆኑን አንዘንጋ

ትክክለኛ ሒጃብ ለሙስሊም ሴት ዉበት ኩራት ነዉ!!!





4 another channal👇
             www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6344

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The best encrypted messaging apps Avoid compound hashtags that consist of several words. If you have a hashtag like #marketingnewsinusa, split it into smaller hashtags: “#marketing, #news, #usa. Judge Hui described Ng as inciting others to “commit a massacre” with three posts teaching people to make “toxic chlorine gas bombs,” target police stations, police quarters and the city’s metro stations. This offence was “rather serious,” the court said. Telegram has announced a number of measures aiming to tackle the spread of disinformation through its platform in Brazil. These features are part of an agreement between the platform and the country's authorities ahead of the elections in October. For crypto enthusiasts, there was the “gm” app, a self-described “meme app” which only allowed users to greet each other with “gm,” or “good morning,” a common acronym thrown around on Crypto Twitter and Discord. But the gm app was shut down back in September after a hacker reportedly gained access to user data.
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American