Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Islam_and_Science/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ISLAMIC SCHOOL@Islam_and_Science P.6343
ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6343
ሀቢቡና ሰይዲና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል-

✏️ #ከሴቶቻችሁ_ሁሉ_በላጮቹ
☞ ወላድ የሆኑት፣
☞ መልካም ፀባይ ያላቸው፣
☞ ስታማክሯቸው ምክራቸውን የሚለግሱና
☞ አላህን ፈሪዎቹ ናቸው፡፡


✏️ #ከሴቶቻችሁ_መጥፎዎቹ ደግሞ
☞ መተበሪጃት (ተገላልጠው የሚሄዱ) የሆኑት፣
☞ ሙተኸይላት በኩራት ተወጥረው የሚራመዱና
☞ በንግግር የሚደነፉት ሲሆነ እነርሱ መናፍቃን ናቸው፡፡ ብለዋል

⛔️ ተገላልጠዉ የሚሄዱት የሚለዉ ማንኛዉም እፍረተ ገላን አጋልጦ በከፊልም በሙሉም የሚያሳይ ያካትታል፡፡

#ለምሳሌ ሴቶች ፀጉርን ማሳየት,የተወጣጠረ ልብስ የሚለብሱ እና ሰፊ ሂጃብን የማይለብሱ ጊዜያዊ ትኩስ ቀበጥ ሴቶችን ያካትታል፡፡



ሙናፊቅነት ከባድ ነዉ ነብዩ ﷺ
ስለሙናፊቆች ሲናገሩ ከጀሀነም መጨረሻዉ እንደሚቀጡ ተናግረዋል፡፡ለሚያልፍ ቀን..ለሚጠፋ ዉበት..አፈር ለሚበላዉ ሰዉነት አላህ ጋር ግልፅ ጦርነት ባንገጥም ጥሩ ነዉ ...ፈጣሪ ጋር የገጠሙት ጦርነት ማለት ትዕዛዝን መጣስ እንደሆነ አንዘንጋ⚠️

       አሚር ሰይድ


4 another channal👇
             www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
👍153💩1



tgoop.com/Islam_and_Science/6343
Create:
Last Update:

ሀቢቡና ሰይዲና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል-

✏️ #ከሴቶቻችሁ_ሁሉ_በላጮቹ
☞ ወላድ የሆኑት፣
☞ መልካም ፀባይ ያላቸው፣
☞ ስታማክሯቸው ምክራቸውን የሚለግሱና
☞ አላህን ፈሪዎቹ ናቸው፡፡


✏️ #ከሴቶቻችሁ_መጥፎዎቹ ደግሞ
☞ መተበሪጃት (ተገላልጠው የሚሄዱ) የሆኑት፣
☞ ሙተኸይላት በኩራት ተወጥረው የሚራመዱና
☞ በንግግር የሚደነፉት ሲሆነ እነርሱ መናፍቃን ናቸው፡፡ ብለዋል

⛔️ ተገላልጠዉ የሚሄዱት የሚለዉ ማንኛዉም እፍረተ ገላን አጋልጦ በከፊልም በሙሉም የሚያሳይ ያካትታል፡፡

#ለምሳሌ ሴቶች ፀጉርን ማሳየት,የተወጣጠረ ልብስ የሚለብሱ እና ሰፊ ሂጃብን የማይለብሱ ጊዜያዊ ትኩስ ቀበጥ ሴቶችን ያካትታል፡፡



ሙናፊቅነት ከባድ ነዉ ነብዩ ﷺ
ስለሙናፊቆች ሲናገሩ ከጀሀነም መጨረሻዉ እንደሚቀጡ ተናግረዋል፡፡ለሚያልፍ ቀን..ለሚጠፋ ዉበት..አፈር ለሚበላዉ ሰዉነት አላህ ጋር ግልፅ ጦርነት ባንገጥም ጥሩ ነዉ ...ፈጣሪ ጋር የገጠሙት ጦርነት ማለት ትዕዛዝን መጣስ እንደሆነ አንዘንጋ⚠️

       አሚር ሰይድ


4 another channal👇
             www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6343

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Each account can create up to 10 public channels Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week. Joined by Telegram's representative in Brazil, Alan Campos, Perekopsky noted the platform was unable to cater to some of the TSE requests due to the company's operational setup. But Perekopsky added that these requests could be studied for future implementation. The administrator of a telegram group, "Suck Channel," was sentenced to six years and six months in prison for seven counts of incitement yesterday. Step-by-step tutorial on desktop:
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American