ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6338
⚡️⚡️ነብዩሏህ ዙልቀርነይን (ዐ.ሰ) ከመሞታቸው በፊት ኑዛዜ ትተው ነበር...


ኑዛዜያቸዉም
   ስሞት እጠቡኝ፣ ከፍኑኝ፣ አካሌን ሬሳ ሳጥን ውስጥ አኑሩት፡፡ ነገር ግን እጆቼን ወደ ውጭ ማድረግ እንዳትረሱ፡፡ አገልጋዮቼ ሁሉ ከኋላዬ ይከተሉ፡፡ ንብረቶቼን በበቅሎ ጫኑ፡፡ ምንም እንኳ በብዙ ዓለማዊ ፀጋዎች ተከብቤ ብኖርም፣ ምንም ያህል ትልቅ ኃይል የነበረኝ ሰው ብሆንም ያ ሁሉ አልፎ ወደማይቀረው ዓለም ወደ አኼራ ባዶ እጄን እየሄድኩ መሆኔን ሰው ሁሉ እንዲያይ እፈልጋለሁ፡፡

እጠቀምባቸው የነበሩ ነገሮች ሁሉ አብረውኝ ወደ አኼራ እንዳልተጓዙ ሕዝቤ ይመልከት፡፡ አታላይና ዋሾ በሆነችው ዱንያ እንዳይታለሉ ያደርጋቸዋል፡፡”ብለዉ ስለነበር ከሞቱ ቡሀላ ንዛዜያቸዉ እንዳሉት ሆኖላቸዋል፡፡

አላህ በቁርአን እንደዚህ ማለቱን አስታውስ፡-
ከህዝቡም ሁሉ የተወሰነ ጊዜ አላቸዉ፡፡ጊዚያቸዉም በመጣ ወቅት አንዲትን ሰአት አይቆዩም ከጊዚያቱ አይቀድሙም(አል አዕራፍ 34)


✏️✏️ #ነብዩሏህ_ዙልቀርነይን ለህዝቦቻቸዉ ሲያስተምሩ
እንዲህ ብለዋል

☞ #ቁጣህን_ተቆጣጠር፤ ሸይጧን ከየትኛውም ጊዜ የበለጠ ሰውየውን ለከፉ ድርጊት የሚያነሳሳው በተቆጣበት ወቅት ነው፡፡

☞ #እትቸኩል፣ ከቸኮልከ ማግኘት የሚገባህን ሳታገኝ ትቀራለህ፡፡

☞ላንተ ቅርብም ይሁን እሩቅ ለሰዎች ሁሉ የተመቸህ ሁን፡፡ ከማን አለብኝነት፤ ከክህደት እና ከበደል ተጠንቀቅ!”

ብለዋል፡፡
=======\\=====\\=====\\=====\\\===


✏️✏️ ኸድር #ነብዩላህ_ሙሳ(ዐ.ሰ.) ጋር ተገናኝተው ሲለያዩ ሙሳ ኸድርን ምክር እንዲለግሷቸው ሲጠይቋቸው

ኸድር እንዲህ በማለት መከሯቸው 
☞ ሰውን ጠቃሚእንጂ ጎጂ መሆንየለብህም፡፡
☞ ፈገግተኛ እንጂ ቁጡ መሆን የለብህም
☞ ክርክር አታብዛ በሆነው ባልሆነው አትከራከር
☞ ያለምንምጉዳይጉዞ (ዙረት) አታብዛ፣
☞ በሚያስገርምሁኔታ እንጂ በማይረባ ነገር ሳቅ አታብዛ፡፡
ብለዋቸዋል



            © አሚር ሰይድ


◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━ ◈
4 another channal👇
             www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/6338
Create:
Last Update:

⚡️⚡️ነብዩሏህ ዙልቀርነይን (ዐ.ሰ) ከመሞታቸው በፊት ኑዛዜ ትተው ነበር...


ኑዛዜያቸዉም
   ስሞት እጠቡኝ፣ ከፍኑኝ፣ አካሌን ሬሳ ሳጥን ውስጥ አኑሩት፡፡ ነገር ግን እጆቼን ወደ ውጭ ማድረግ እንዳትረሱ፡፡ አገልጋዮቼ ሁሉ ከኋላዬ ይከተሉ፡፡ ንብረቶቼን በበቅሎ ጫኑ፡፡ ምንም እንኳ በብዙ ዓለማዊ ፀጋዎች ተከብቤ ብኖርም፣ ምንም ያህል ትልቅ ኃይል የነበረኝ ሰው ብሆንም ያ ሁሉ አልፎ ወደማይቀረው ዓለም ወደ አኼራ ባዶ እጄን እየሄድኩ መሆኔን ሰው ሁሉ እንዲያይ እፈልጋለሁ፡፡

እጠቀምባቸው የነበሩ ነገሮች ሁሉ አብረውኝ ወደ አኼራ እንዳልተጓዙ ሕዝቤ ይመልከት፡፡ አታላይና ዋሾ በሆነችው ዱንያ እንዳይታለሉ ያደርጋቸዋል፡፡”ብለዉ ስለነበር ከሞቱ ቡሀላ ንዛዜያቸዉ እንዳሉት ሆኖላቸዋል፡፡

አላህ በቁርአን እንደዚህ ማለቱን አስታውስ፡-
ከህዝቡም ሁሉ የተወሰነ ጊዜ አላቸዉ፡፡ጊዚያቸዉም በመጣ ወቅት አንዲትን ሰአት አይቆዩም ከጊዚያቱ አይቀድሙም(አል አዕራፍ 34)


✏️✏️ #ነብዩሏህ_ዙልቀርነይን ለህዝቦቻቸዉ ሲያስተምሩ
እንዲህ ብለዋል

☞ #ቁጣህን_ተቆጣጠር፤ ሸይጧን ከየትኛውም ጊዜ የበለጠ ሰውየውን ለከፉ ድርጊት የሚያነሳሳው በተቆጣበት ወቅት ነው፡፡

☞ #እትቸኩል፣ ከቸኮልከ ማግኘት የሚገባህን ሳታገኝ ትቀራለህ፡፡

☞ላንተ ቅርብም ይሁን እሩቅ ለሰዎች ሁሉ የተመቸህ ሁን፡፡ ከማን አለብኝነት፤ ከክህደት እና ከበደል ተጠንቀቅ!”

ብለዋል፡፡
=======\\=====\\=====\\=====\\\===


✏️✏️ ኸድር #ነብዩላህ_ሙሳ(ዐ.ሰ.) ጋር ተገናኝተው ሲለያዩ ሙሳ ኸድርን ምክር እንዲለግሷቸው ሲጠይቋቸው

ኸድር እንዲህ በማለት መከሯቸው 
☞ ሰውን ጠቃሚእንጂ ጎጂ መሆንየለብህም፡፡
☞ ፈገግተኛ እንጂ ቁጡ መሆን የለብህም
☞ ክርክር አታብዛ በሆነው ባልሆነው አትከራከር
☞ ያለምንምጉዳይጉዞ (ዙረት) አታብዛ፣
☞ በሚያስገርምሁኔታ እንጂ በማይረባ ነገር ሳቅ አታብዛ፡፡
ብለዋቸዋል



            © አሚር ሰይድ


◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━ ◈
4 another channal👇
             www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6338

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Joined by Telegram's representative in Brazil, Alan Campos, Perekopsky noted the platform was unable to cater to some of the TSE requests due to the company's operational setup. But Perekopsky added that these requests could be studied for future implementation. Ng Man-ho, a 27-year-old computer technician, was convicted last month of seven counts of incitement charges after he made use of the 100,000-member Chinese-language channel that he runs and manages to post "seditious messages," which had been shut down since August 2020. Select: Settings – Manage Channel – Administrators – Add administrator. From your list of subscribers, select the correct user. A new window will appear on the screen. Check the rights you’re willing to give to your administrator. According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram. The best encrypted messaging apps
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American