ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6336
አንድ ቀን  አቡበከር ሲዲቅ(ረ.ዐ) በእንድ የአትክልት ስፍራ ውስጥ በመጓዝ ላይ ሳሉ አንዲት ወፍ ተመለከቱ:: በዚህን ጊዜ ከፍተኛ የጭንቀት ትንፋሽ ወደ ውስጥ በመሳብ፡-

....“ #ወፊት_ሆይ! በእርግጥ እድለኛ ነሽ። እንደ ልብሽ ትጠጫለሽ፣ ትበያለሽ፣ ትበሪያለሽም፡፡ ግን የትንሣኤ ቀን ፍራቻ የለብሽም።
#እንደ_አንቺ ብሆን ምንኛ በታደልኩ😔፡፡” በማለት ለትንሳኤ ቀን ያላቸውን ፍራቻ ገልፀዋል፡፡


  🔶የዉመል ቂያማን ሲያስታዉሱ:- “ምነው በአንድ እንሰሳ በመበላት ሕይወቱ የሚያቆመውን የሳር ቅጠል ወይም በመቆረጥ የሚወገደውን ዛፍ ሆኜ በቀረሁ ይሉ ነበር፡፡

#እኛስ_ለነገዉ_ሞት_ለትንሳኤዉ ቀን ምን አዘጋጅተናል???


✏️አላህ በተከበረ ቃሉ እንዲህ ብሏል

እናንተ ሰዎች ሆይ የሰአቲቱ መናወጥ በጣም ከባድ ነዉ፡፡በምታዩት ቀን አጥቢ ሁሉ ከአጠባችዉ ልጅ ትፈዝዛለች፡፡የእርግዝና ባለቤት የሆነችዉ ሁሉ እርጉዝዋን ትጨነግፋፉች፡፡ሰዎች በድንጋጤ ብርታት የሰከሩ ሆነዉ ታያለህ(ሐጅ1-2)

         © አሚር ሰይድ


◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━ ◈
4 another channal👇
             www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/6336
Create:
Last Update:

አንድ ቀን  አቡበከር ሲዲቅ(ረ.ዐ) በእንድ የአትክልት ስፍራ ውስጥ በመጓዝ ላይ ሳሉ አንዲት ወፍ ተመለከቱ:: በዚህን ጊዜ ከፍተኛ የጭንቀት ትንፋሽ ወደ ውስጥ በመሳብ፡-

....“ #ወፊት_ሆይ! በእርግጥ እድለኛ ነሽ። እንደ ልብሽ ትጠጫለሽ፣ ትበያለሽ፣ ትበሪያለሽም፡፡ ግን የትንሣኤ ቀን ፍራቻ የለብሽም።
#እንደ_አንቺ ብሆን ምንኛ በታደልኩ😔፡፡” በማለት ለትንሳኤ ቀን ያላቸውን ፍራቻ ገልፀዋል፡፡


  🔶የዉመል ቂያማን ሲያስታዉሱ:- “ምነው በአንድ እንሰሳ በመበላት ሕይወቱ የሚያቆመውን የሳር ቅጠል ወይም በመቆረጥ የሚወገደውን ዛፍ ሆኜ በቀረሁ ይሉ ነበር፡፡

#እኛስ_ለነገዉ_ሞት_ለትንሳኤዉ ቀን ምን አዘጋጅተናል???


✏️አላህ በተከበረ ቃሉ እንዲህ ብሏል

እናንተ ሰዎች ሆይ የሰአቲቱ መናወጥ በጣም ከባድ ነዉ፡፡በምታዩት ቀን አጥቢ ሁሉ ከአጠባችዉ ልጅ ትፈዝዛለች፡፡የእርግዝና ባለቤት የሆነችዉ ሁሉ እርጉዝዋን ትጨነግፋፉች፡፡ሰዎች በድንጋጤ ብርታት የሰከሩ ሆነዉ ታያለህ(ሐጅ1-2)

         © አሚር ሰይድ


◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━ ◈
4 another channal👇
             www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6336

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

6How to manage your Telegram channel? Over 33,000 people sent out over 1,000 doxxing messages in the group. Although the administrators tried to delete all of the messages, the posting speed was far too much for them to keep up. To upload a logo, click the Menu icon and select “Manage Channel.” In a new window, hit the Camera icon. The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.” Joined by Telegram's representative in Brazil, Alan Campos, Perekopsky noted the platform was unable to cater to some of the TSE requests due to the company's operational setup. But Perekopsky added that these requests could be studied for future implementation.
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American