ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6335
    በአንድ ወቅት አሳዳሪው ለጥበበኛዉ ሉቅማን መራራ ፍሬ እንዲበላ ይሰጠዋል ፡፡ ሉቅማንም ያለምንም መግደርደር የታዘዘውን ፍሬ በላ
.....በድርጊቱ የተደናገጠው  አሳዳሪም ለምን ያለተቃውሞ እንደበላ ሉቅማን ጠየቀው
...... ሉቅማንም እንዲህ ሲል መለሰለት

...." አንተ ለብዙ ዓመታት በኔ ላይ ብዙ መልካም ነገሮች . አድርገሀል፤ በህይወቴ እንድበላ የጠየቅከኝን መራራ ነገር ብበላ ምንም አይደለም፡፡ እንዲህ ባለ የጠለቀ ትህትናው ስሜቱን መግታት ያቃተው አሳዳሪው ዓይኖቹ ላይ ያቆሩትን የእምባ ዘለላዎች ማቆም አቃተው፡፡ እርሱ የሚያውቀው ሉቅማንን በባርነት ንብረቱ አድርጎ እንደሚያሰራው ነው፡፡ ሉቅማን ደግሞ በተቃራኒው አሳዳሪው እያበላውና መጠለያ ስጥቶ እያኖረው መሆኑን በማሰብ ነበር ያሳለፈው፡፡ የሰዎችን ክፉ ጎን ከማየት ይልቅ መልካም ጎን ካላቸው መፈለግ እንደሚገባን ነዉ ያስተማረን


🎖 #የጥበበኛዉ_ሉቅማን_ምክሮች በጥቂቱ🎖


✏️ #ልጄ_ሆይ ! አላህን የመታዘዝ ተግባርህን ታላቅ ንግድህ አድርገው ፣ እንዲያ ካደረክ በሌላ ንግድ ሳትሰማራ ትርፍን ታገኛለህ፡፡

✏️ #ልጄ_ሆይ! አላህን ፍራ ፣ የመፍራትህ ምክንያት ግን ልብህ ጥፋተኛ ሆና በሰዎች ዘንድ ክብር ለማግኘት አይሁን››፡

✏️ #ልጄ_ሆይ ! የምትፈፅማትን ተግባር ክብደቷ የሰናፍጭ ቅንጣት ያህል ቢሆንና ቋጥኝ ውስጥ፤ ሰማያት ወስጥ ወይም ምድር ውስጥ የትም ቦታ ብትፈፅም አላህ ያወጣታል፡፡ አላህ ምንም ነገር የማይሰወርበት ሁሉን አዋቂ አምላክ ነውና፡፡

✏️ #ልጄ_ሆይ! ሶላትን ደንቡን አሟልተህ ስገድ። በመልካም እዘዝ። ከክፉም ከልክል፡፡ ላገኙህ ፈተናዎች ሁሉ ታገስ፡፡ ይህ በአፅንኦት ከሚይያዙ ነገሮች ውስጥ የሚካተት ነው ጕንጭህንም ከሰዎች አታዙር፡፡ ምድርም ላይ እየተንዘጣረርክ አትሂድ፡፡ አላህ በኩራት የሚንበጣረርን ሁሉ አይወድምና፡ በእርምጃህም መካከለኛ ሁን፡፡ ስትናገርም ድምፅህን ዝቅ አድርግ። ኪድምፆች ሁሉ አስቀሚያው የአህያ ድምፅ ነውና፡፡


         © አሚር ሰይድ



◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━ ◈
4 another channal👇
             www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/6335
Create:
Last Update:

    በአንድ ወቅት አሳዳሪው ለጥበበኛዉ ሉቅማን መራራ ፍሬ እንዲበላ ይሰጠዋል ፡፡ ሉቅማንም ያለምንም መግደርደር የታዘዘውን ፍሬ በላ
.....በድርጊቱ የተደናገጠው  አሳዳሪም ለምን ያለተቃውሞ እንደበላ ሉቅማን ጠየቀው
...... ሉቅማንም እንዲህ ሲል መለሰለት

...." አንተ ለብዙ ዓመታት በኔ ላይ ብዙ መልካም ነገሮች . አድርገሀል፤ በህይወቴ እንድበላ የጠየቅከኝን መራራ ነገር ብበላ ምንም አይደለም፡፡ እንዲህ ባለ የጠለቀ ትህትናው ስሜቱን መግታት ያቃተው አሳዳሪው ዓይኖቹ ላይ ያቆሩትን የእምባ ዘለላዎች ማቆም አቃተው፡፡ እርሱ የሚያውቀው ሉቅማንን በባርነት ንብረቱ አድርጎ እንደሚያሰራው ነው፡፡ ሉቅማን ደግሞ በተቃራኒው አሳዳሪው እያበላውና መጠለያ ስጥቶ እያኖረው መሆኑን በማሰብ ነበር ያሳለፈው፡፡ የሰዎችን ክፉ ጎን ከማየት ይልቅ መልካም ጎን ካላቸው መፈለግ እንደሚገባን ነዉ ያስተማረን


🎖 #የጥበበኛዉ_ሉቅማን_ምክሮች በጥቂቱ🎖


✏️ #ልጄ_ሆይ ! አላህን የመታዘዝ ተግባርህን ታላቅ ንግድህ አድርገው ፣ እንዲያ ካደረክ በሌላ ንግድ ሳትሰማራ ትርፍን ታገኛለህ፡፡

✏️ #ልጄ_ሆይ! አላህን ፍራ ፣ የመፍራትህ ምክንያት ግን ልብህ ጥፋተኛ ሆና በሰዎች ዘንድ ክብር ለማግኘት አይሁን››፡

✏️ #ልጄ_ሆይ ! የምትፈፅማትን ተግባር ክብደቷ የሰናፍጭ ቅንጣት ያህል ቢሆንና ቋጥኝ ውስጥ፤ ሰማያት ወስጥ ወይም ምድር ውስጥ የትም ቦታ ብትፈፅም አላህ ያወጣታል፡፡ አላህ ምንም ነገር የማይሰወርበት ሁሉን አዋቂ አምላክ ነውና፡፡

✏️ #ልጄ_ሆይ! ሶላትን ደንቡን አሟልተህ ስገድ። በመልካም እዘዝ። ከክፉም ከልክል፡፡ ላገኙህ ፈተናዎች ሁሉ ታገስ፡፡ ይህ በአፅንኦት ከሚይያዙ ነገሮች ውስጥ የሚካተት ነው ጕንጭህንም ከሰዎች አታዙር፡፡ ምድርም ላይ እየተንዘጣረርክ አትሂድ፡፡ አላህ በኩራት የሚንበጣረርን ሁሉ አይወድምና፡ በእርምጃህም መካከለኛ ሁን፡፡ ስትናገርም ድምፅህን ዝቅ አድርግ። ኪድምፆች ሁሉ አስቀሚያው የአህያ ድምፅ ነውና፡፡


         © አሚር ሰይድ



◈━━━━━━━━◈━━━━━━━━ ◈
4 another channal👇
             www.tgoop.com/Islam_and_Science
💐<<<<<<>>>>>>⭐️<<<<<<>>>>>>💐
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6335

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

5Telegram Channel avatar size/dimensions In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. The SUCK Channel on Telegram, with a message saying some content has been removed by the police. Photo: Telegram screenshot. Activate up to 20 bots The court said the defendant had also incited people to commit public nuisance, with messages calling on them to take part in rallies and demonstrations including at Hong Kong International Airport, to block roads and to paralyse the public transportation system. Various forms of protest promoted on the messaging platform included general strikes, lunchtime protests and silent sit-ins.
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American