ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6271
📚📚 #የአንድ_ሺህ_ዲናሩ_ገጠመኝ
           አሚር ሰይድ

መነሻቸውን ከበስራ አድርገው መድረሻው ወዳልታወቀ ስፍራ ተቅጣጭተዋል። ሐዲስን የሚያውቅ ሰው አለ ተብለው ከምንጩ ሊቀስሙ ፈልገዋል። ጉዞው አድካሚ ነው። መንገዱም ሲበዛ የረዘመ። በረሀውን አቋርጠው ሲጨርሱ ገደል ገደሉን ሲያልፉ ጋራ ይጠብቃቸዋል። ዕድሜ ያቸው የገፋ አንድ አዛውንት አብረው በፍጥነት ይራመዳሉ። በዕውቀት የመጠቁ ዓሊም ናቸው። ኢማሙል ቡኻሪ ይሰኛሉ። ከእልህ አስጨራሽ ጉዞ በኋላ ከተማውን ለቀው በመውጣት በጀልባ ተሳፍረው ባህሩን ያቋርጡት ይዘዋል። አንድ ሺህ ዲናር በከረጢታቸው ቋጥረው ከቦርሳቸው አኑረዋል። ከጎናቸው ለተቀመጠው ሰው ስለያዙት ገንዘብ ነግረውታል።

   ገንዘብ የመያዛቸውን ወሬ የሰማው ሰው ቀይሉላ ሰዓት ወገቡን ከመጋደሚያው አሳርፎ ከእንቅልፉ እንደነቃ ስቅስቅ ብሎ አያለቀሰ እሪታውንና ኡኡታውን ያሰማ ጀመር። ልብሱን እየቀዳደደ ፊቱን እየቧጨረ ጭንቅላቱን እየመታ መሬት ላይ ይንከባለል ጀመር። ሰዎች ሁኔታውን ሲያዩ ግራ ተጋብተው ምን እንደሆነ ጠየቁት።

አንድ ሺህ ዲናር ከነቦርሳዬ ጠፋ አላቸው። ለካስ የኢማሙን ብር ከጀሎ ኖሯል።

.....በመርከቡ ውስጥ ያሉት ተሳፋሪዎች አንድ በአንድ እየተፈተሹ ገንዘቡን ያፈላልጉት ጀመር። ኢማም አል-ቡኻሪ በከረጢቱ ያስቀመጡትን ገንዘባቸውን አውጥተው ሰው ሳያያቸው ወደ ባህሩ ወረወሩት። መርከቡ ላይ የተሳፈሩት ፈልገው አፈላልገው አንድ ሺህ ዲርሀሙን ሲያጡ ተወሰደብኝ ብሎ የሚጮኸውን ሰው ወቅሰውና ሰድበው ከአጠገባቸው አገለሉት።

ከመርከቡ እንደወረዱ ሽማግሌው ሰው ወደ አማም አል-ቡኻሪ ተጠጋና ከበስራ ይዘውት የመጡትን አንድ ሺህ ዲናር የት አንዳደረጉት ጠየቃቸው።

“ወደ ባህር ወረወርኩት” አሉት።

"ይህን ታላቅ ገንዘብ በከንቱ ሲጠፋ ማየት አንዴት አስቻለህ?" አላቸው።

ኢማሙም እንዲህ አሉ "የአላህ መልአክተኛ ﷺ
ሐዲስ በመሰብሰብ ዕድሜዬን ሙሉ እንደፈጀሁ ታውቃለህ። ዓለምም ታማኙ የሐዲስ ሰው እያለ ይጠራኛል። ታዲያ በገዛ ሀቄም ቢሆን በስርቆት ተወንጅዬ አማናዬን አጥቼ የደከምኩበት የረሱል ﷺ ሀዲስ ተቀባይነት እንዳይኖረው ላደርግ አይገባም። በሕይወቴ ያገኘሁትን ውድ ዕንቁ ታማኝነትንና ፍትሀዊነትን ለጥቂት ዲርሃም ብዬ አንዴት አጠፋዋለሁ? "
ብለዉ መለሱለት

ምንጭ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/6271
Create:
Last Update:

📚📚 #የአንድ_ሺህ_ዲናሩ_ገጠመኝ
           አሚር ሰይድ

መነሻቸውን ከበስራ አድርገው መድረሻው ወዳልታወቀ ስፍራ ተቅጣጭተዋል። ሐዲስን የሚያውቅ ሰው አለ ተብለው ከምንጩ ሊቀስሙ ፈልገዋል። ጉዞው አድካሚ ነው። መንገዱም ሲበዛ የረዘመ። በረሀውን አቋርጠው ሲጨርሱ ገደል ገደሉን ሲያልፉ ጋራ ይጠብቃቸዋል። ዕድሜ ያቸው የገፋ አንድ አዛውንት አብረው በፍጥነት ይራመዳሉ። በዕውቀት የመጠቁ ዓሊም ናቸው። ኢማሙል ቡኻሪ ይሰኛሉ። ከእልህ አስጨራሽ ጉዞ በኋላ ከተማውን ለቀው በመውጣት በጀልባ ተሳፍረው ባህሩን ያቋርጡት ይዘዋል። አንድ ሺህ ዲናር በከረጢታቸው ቋጥረው ከቦርሳቸው አኑረዋል። ከጎናቸው ለተቀመጠው ሰው ስለያዙት ገንዘብ ነግረውታል።

   ገንዘብ የመያዛቸውን ወሬ የሰማው ሰው ቀይሉላ ሰዓት ወገቡን ከመጋደሚያው አሳርፎ ከእንቅልፉ እንደነቃ ስቅስቅ ብሎ አያለቀሰ እሪታውንና ኡኡታውን ያሰማ ጀመር። ልብሱን እየቀዳደደ ፊቱን እየቧጨረ ጭንቅላቱን እየመታ መሬት ላይ ይንከባለል ጀመር። ሰዎች ሁኔታውን ሲያዩ ግራ ተጋብተው ምን እንደሆነ ጠየቁት።

አንድ ሺህ ዲናር ከነቦርሳዬ ጠፋ አላቸው። ለካስ የኢማሙን ብር ከጀሎ ኖሯል።

.....በመርከቡ ውስጥ ያሉት ተሳፋሪዎች አንድ በአንድ እየተፈተሹ ገንዘቡን ያፈላልጉት ጀመር። ኢማም አል-ቡኻሪ በከረጢቱ ያስቀመጡትን ገንዘባቸውን አውጥተው ሰው ሳያያቸው ወደ ባህሩ ወረወሩት። መርከቡ ላይ የተሳፈሩት ፈልገው አፈላልገው አንድ ሺህ ዲርሀሙን ሲያጡ ተወሰደብኝ ብሎ የሚጮኸውን ሰው ወቅሰውና ሰድበው ከአጠገባቸው አገለሉት።

ከመርከቡ እንደወረዱ ሽማግሌው ሰው ወደ አማም አል-ቡኻሪ ተጠጋና ከበስራ ይዘውት የመጡትን አንድ ሺህ ዲናር የት አንዳደረጉት ጠየቃቸው።

“ወደ ባህር ወረወርኩት” አሉት።

"ይህን ታላቅ ገንዘብ በከንቱ ሲጠፋ ማየት አንዴት አስቻለህ?" አላቸው።

ኢማሙም እንዲህ አሉ "የአላህ መልአክተኛ ﷺ
ሐዲስ በመሰብሰብ ዕድሜዬን ሙሉ እንደፈጀሁ ታውቃለህ። ዓለምም ታማኙ የሐዲስ ሰው እያለ ይጠራኛል። ታዲያ በገዛ ሀቄም ቢሆን በስርቆት ተወንጅዬ አማናዬን አጥቼ የደከምኩበት የረሱል ﷺ ሀዲስ ተቀባይነት እንዳይኖረው ላደርግ አይገባም። በሕይወቴ ያገኘሁትን ውድ ዕንቁ ታማኝነትንና ፍትሀዊነትን ለጥቂት ዲርሃም ብዬ አንዴት አጠፋዋለሁ? "
ብለዉ መለሱለት

ምንጭ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6271

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

bank east asia october 20 kowloon “[The defendant] could not shift his criminal liability,” Hui said. Ng, who had pleaded not guilty to all charges, had been detained for more than 20 months. His channel was said to have contained around 120 messages and photos that incited others to vandalise pro-government shops and commit criminal damage targeting police stations. The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.” In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013.
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American