ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6269
🎖 #ምስጢሮችህን_ራስህ_ጋር_ማቆየት_ቻል🎖
                 አሚር ሰይድ

      ከጀርመን እስር ቤቶች በአንዱ ጠባቂዎቹ የጭካኔና የበደል ዱላቸውን ዘወትር በታሳሪዎች ላይ ያሳርፋሉ። “ሽሚት” የተባለ ረጅም የእስራት ጊዜ የተፈረደበት አንድ ሰው በፍርግርጉ ውስጥ አለ። ይህ እስረኛ በጥበቃዎች አክብሮት የተሞላበት መልካም አያያዝ ሲደረግለት ቀሪዎቹ የእስርቤቱ እስረኞች እነሱን ሊሰልል የመጣ ሰው አድርገው ይገምቱታል።
....በአንድ ወቅት በዚህ ግምታቸው ምላሽ ይሆን ዘንድ ከፖሊሶች ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት እንደሌለው እየማለ ነገራቸው። ማንም አላመነውም “የእስር ቤቱ ጠባቂዎች ለምን ከእኛ የተለየ እንክብካቤና አያያዝ እንደሚያደርጉልህ ማወቅ አንፈጋለን" አሉት።

ሸሚትም “እስኪ ንገሩኝ ለዘመዶቻችሁ የምትፅፉትን ሳምንታዊ ደብዳቤ ምን ብላችሁ ነው የምትጀምሩት??"

“ስለ እነዚህ የተረገሙ ጠባቂዎች የእስርና የግፍ ጭካኔያቸው በደብዳቤዎቻችን ላይ አንነግራቸዋለን" አሉት።

“እኔ ግን በየሳምንቱ ለባለቤቴ ደብዳቤ እፅፋለሁ። በመጨረሻው መስመር ላይ የእስር ቤቱንና የጠባቂዎቹን መልካም አያያዝ እጠቅሳለሁ። አንዳንዴም ስማቸውን እየዘረዘርኩ አወድሳቸዋለሁ"

"አያያዛቸው ጭካኔ የተሞላበትና ከባድ መሆኑን እያወቅክ እንዴት ታወድሳቸዋለህ?" ብለው

ጠየቁት።

“ምክንያቱም ደብዳቤዎቻችን በጥበቃዎች ሳይነበቡ ከእስር ቤት አይወጡምና በፁሁፋችን ውስጥ የሰፈረውን እያንዳንዷን ነገር ጠንቅቀው ያውቃሉ የደብዳቤያችሁን የአፃፃፍ ዘይቤ ለውጡ" በማለት መከራቸው።

በሚቀጥለው ሳምንት ሁሉም እስረኞች የአፃፃፍ ስልታቸውን ቀይረው ወደ ቤተሰቦቻቸው ደብዳቤን ላኩ። ከቀናት በኋላ የእስር ቤቱ ጠባቂዎች አያያዛቸው በከፋ መልኩ ተቀየረ። ሁሉንም እስረኞች ማሰቃየት ጀመሩ። አሁን ሽሚትም አልቀረለትም አብሯቸው ይደበደብ ጀመር።


ሁኔታው ግራ የገባው ሸሚት ከጥቂት ቀናት በኋላ እስረኞቹን “በደብዳቤያችሁ ላይ የፃፋችሁት ምንድን ነው? " ሲል ጠየቃቸው።

እንዲህ አሉት "የተረገሙትን ጠባቂዎች አታለን ጥሩ አያያዝ የምናገኝበት ዘዴ እንዳስተማርከን ፅፈናል" አሉት።

ሸሚት ጉንጮቹን እየደበደበና ፀጉሩን እንደ እብድ እየነጨ አቀርቅሮ ተቀመጠ።



⚠️⚠️ #እናም_ወዳጄ

    ሌሎችን መርዳት መልካም ተግባር ቢሆንም ከማን ጋር ማውራት እንዳለብህ ልታውቅ ይገባሀል። ሁሉም አድማጭ ሚስጥር ጠባቂ አይደለም። ልብህን ለሁሉም ሰው ክፍት አታድርግ። የመኖርህ ጌጥ የሆኑትን ሚስጥሮችህን ራስህ ጋር ማቆየት ካልቻልክ እመነኝ ሌሎች ሰዎች ሚስጥርህን ለመጠበቅ የሚችል ልብ አይኖራቸውም።

#ምንጭ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ


🔰#ለሌሎች_ያጋራሉ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/6269
Create:
Last Update:

🎖 #ምስጢሮችህን_ራስህ_ጋር_ማቆየት_ቻል🎖
                 አሚር ሰይድ

      ከጀርመን እስር ቤቶች በአንዱ ጠባቂዎቹ የጭካኔና የበደል ዱላቸውን ዘወትር በታሳሪዎች ላይ ያሳርፋሉ። “ሽሚት” የተባለ ረጅም የእስራት ጊዜ የተፈረደበት አንድ ሰው በፍርግርጉ ውስጥ አለ። ይህ እስረኛ በጥበቃዎች አክብሮት የተሞላበት መልካም አያያዝ ሲደረግለት ቀሪዎቹ የእስርቤቱ እስረኞች እነሱን ሊሰልል የመጣ ሰው አድርገው ይገምቱታል።
....በአንድ ወቅት በዚህ ግምታቸው ምላሽ ይሆን ዘንድ ከፖሊሶች ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት እንደሌለው እየማለ ነገራቸው። ማንም አላመነውም “የእስር ቤቱ ጠባቂዎች ለምን ከእኛ የተለየ እንክብካቤና አያያዝ እንደሚያደርጉልህ ማወቅ አንፈጋለን" አሉት።

ሸሚትም “እስኪ ንገሩኝ ለዘመዶቻችሁ የምትፅፉትን ሳምንታዊ ደብዳቤ ምን ብላችሁ ነው የምትጀምሩት??"

“ስለ እነዚህ የተረገሙ ጠባቂዎች የእስርና የግፍ ጭካኔያቸው በደብዳቤዎቻችን ላይ አንነግራቸዋለን" አሉት።

“እኔ ግን በየሳምንቱ ለባለቤቴ ደብዳቤ እፅፋለሁ። በመጨረሻው መስመር ላይ የእስር ቤቱንና የጠባቂዎቹን መልካም አያያዝ እጠቅሳለሁ። አንዳንዴም ስማቸውን እየዘረዘርኩ አወድሳቸዋለሁ"

"አያያዛቸው ጭካኔ የተሞላበትና ከባድ መሆኑን እያወቅክ እንዴት ታወድሳቸዋለህ?" ብለው

ጠየቁት።

“ምክንያቱም ደብዳቤዎቻችን በጥበቃዎች ሳይነበቡ ከእስር ቤት አይወጡምና በፁሁፋችን ውስጥ የሰፈረውን እያንዳንዷን ነገር ጠንቅቀው ያውቃሉ የደብዳቤያችሁን የአፃፃፍ ዘይቤ ለውጡ" በማለት መከራቸው።

በሚቀጥለው ሳምንት ሁሉም እስረኞች የአፃፃፍ ስልታቸውን ቀይረው ወደ ቤተሰቦቻቸው ደብዳቤን ላኩ። ከቀናት በኋላ የእስር ቤቱ ጠባቂዎች አያያዛቸው በከፋ መልኩ ተቀየረ። ሁሉንም እስረኞች ማሰቃየት ጀመሩ። አሁን ሽሚትም አልቀረለትም አብሯቸው ይደበደብ ጀመር።


ሁኔታው ግራ የገባው ሸሚት ከጥቂት ቀናት በኋላ እስረኞቹን “በደብዳቤያችሁ ላይ የፃፋችሁት ምንድን ነው? " ሲል ጠየቃቸው።

እንዲህ አሉት "የተረገሙትን ጠባቂዎች አታለን ጥሩ አያያዝ የምናገኝበት ዘዴ እንዳስተማርከን ፅፈናል" አሉት።

ሸሚት ጉንጮቹን እየደበደበና ፀጉሩን እንደ እብድ እየነጨ አቀርቅሮ ተቀመጠ።



⚠️⚠️ #እናም_ወዳጄ

    ሌሎችን መርዳት መልካም ተግባር ቢሆንም ከማን ጋር ማውራት እንዳለብህ ልታውቅ ይገባሀል። ሁሉም አድማጭ ሚስጥር ጠባቂ አይደለም። ልብህን ለሁሉም ሰው ክፍት አታድርግ። የመኖርህ ጌጥ የሆኑትን ሚስጥሮችህን ራስህ ጋር ማቆየት ካልቻልክ እመነኝ ሌሎች ሰዎች ሚስጥርህን ለመጠበቅ የሚችል ልብ አይኖራቸውም።

#ምንጭ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ


🔰#ለሌሎች_ያጋራሉ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6269

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The channel also called on people to turn out for illegal assemblies and listed the things that participants should bring along with them, showing prior planning was in the works for riots. The messages also incited people to hurl toxic gas bombs at police and MTR stations, he added. Ng was convicted in April for conspiracy to incite a riot, public nuisance, arson, criminal damage, manufacturing of explosives, administering poison and wounding with intent to do grievous bodily harm between October 2019 and June 2020. Healing through screaming therapy You can invite up to 200 people from your contacts to join your channel as the next step. Select the users you want to add and click “Invite.” You can skip this step altogether. There have been several contributions to the group with members posting voice notes of screaming, yelling, groaning, and wailing in different rhythms and pitches. Calling out the “degenerate” community or the crypto obsessives that engage in high-risk trading, Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared this group on his Twitter. He wrote: “hey degen, are you stressed? Just let it out all out. Voice only tg channel for screaming”.
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American