ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6267
⚡️⚡️ #ሰላዩ_የመስጂደል_አቅሷው_ኢማም⚡️⚡️
                 አሚር ሰይድ

ፋዲል የሁዛ ይባላል። ቅዱስ ቁርአን ከነተፍሲሩ ተምሯል። በቃሉም ሸምድዷል፡፡ የአል-አቅሳ መስጂድ ኢማም ነው፡፡

አብዛኛው ጊዜውን የሚያሳልፈው ቁርአንን በማንበብ፣ በዒባዳና፣ ስለ ኢስላም በማስተማር ነው፡፡ የከተማው ሰዎች ሁሉ ይወዱታል። ከየአቅጣጫውም በዙሪያው ተሰብስበው ያዳምጡታል። በፍልስጤም ውስጥ ለሚገኙት ሙጃሂዶች ጠንካራ ድጋፍ አድርጓል። አላህ ድልን እንዲያጎናፅፋቸውም ዘወትር አላህን ይለምናል። በመልካም ስብዕናና በኢማን ራሱን ገንብቷል።

   የፅዮናዊያን ጦርነት ግንቦት 1948 ሲጀመር በየቀኑ እኩለ ለሊት ላይ ወደ ፅዮናዊያን ካምፕ አየሄደ የሙስሊሞችን ወታደራዊ መረጃ ያቀብላል።

ለብዙ ሰዓታት ከዓይን የሚሰወረው ፋዲል በሙስሊሞች ላይ ጥርጣሬን ፈጥሯል። እኩለ ለሊት ከግብፅ የሽምቅ ተዋጊ ካምፖች ወደ ፅዮናዊው የሽምቅ ተዋጊ ካምፖች ሲገባ በተደጋጋሚ ተስተዉሏል፡፡

በፅዮናውያን እና በሙስሊሞች መካከል ድርድር ተካሂዶ ሰላም ከሰፈነ ቀናት አልፈዋል፤ የፅዮናውያን መኮንን አንገቱ ውስጥ ዘልቆ የገባውን ከባድ ጉዳት ማከም አቅቷቸው አስፈላጊውን የህክምና መሳርያዎችንና ሐኪም እንዲልኩላቸውም ሙስሊሞችን ጠየቁ።

የመስሊሞች ሐኪም ፅዮናዊውን መኮንን ለማከም የሚያስፈልገውን መድኃኒት ተሸክሞ ወደ ካምፑ ዘለቀ። ሐኪሙ ሌላ ስራም ተሰጥቶታል በጠላት ካምፕ ውስጥ መረጃን መሰብሰብ እንዳለበት ተነግሮታል።

አለመታደል ሆኖ ፋዳል በለሊት የሙስሊሞችን መረጃ ለፅዮናዊያን በማድረስ ሥራው ላይ ሳለ ነበር ከሙስለሞቹ ሀኪም ጋር ዓይን ለዓይን የተገጣጠመው። ሐኪሙም አይቶት እንዳላየ ሆነ።

ሐኪሙ ወደ ካምፕ ሲመለስ ፋዲል በፅዮናውያን ካምፕ ውስጥ እንደነበረ ለሙስሊሞች መሪ ተናገረ። ፋዲል ብልህ ሰላይ ስለነበር እንደተባነነበት ስላወቀ የሙስሊሞችን ካንፕ ለቆ ተሰወረ።

3 ሙስሊሞች ለዚህ ኦፕሬሽን ተላኩ፡፡ ለሊትን ተገን  አድርገው ገደሉት። አስከሬኑን ተሸክመው ፅዮናዊያን ሰፈር ዘልቀው በመግባት የፋዲልን አስክሬን አስቀመጡ።


ስለ እስልምና ያስተምር የነበረ፣ ቁርአንን በአግባቡና ማራኪ በሆነ አንደበቱ የሚፈስር፣ ሙስሊሞችን በአል-አቅሳ መስጂድ ኢማም ሆኖ የሚያሰግድ ሰላይ፡

   ዛሬም ከመካከላችን ስንት የካፊሮች ቅጥረኛ በየሀገሩ አለ ቁርአንን የሚያነብ ሙስሊሞችንም የሚያሰግድ... የሙስሊሞች መሪና አሊም የሚመስል መልኩን የቀየረ ፋዲል ስንት አለ።

ምንጭ ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ

ሼር ማድረግ ቅንነት ነዉ ለሌሎች ሼር በማድረግ ያካፍሉ


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/6267
Create:
Last Update:

⚡️⚡️ #ሰላዩ_የመስጂደል_አቅሷው_ኢማም⚡️⚡️
                 አሚር ሰይድ

ፋዲል የሁዛ ይባላል። ቅዱስ ቁርአን ከነተፍሲሩ ተምሯል። በቃሉም ሸምድዷል፡፡ የአል-አቅሳ መስጂድ ኢማም ነው፡፡

አብዛኛው ጊዜውን የሚያሳልፈው ቁርአንን በማንበብ፣ በዒባዳና፣ ስለ ኢስላም በማስተማር ነው፡፡ የከተማው ሰዎች ሁሉ ይወዱታል። ከየአቅጣጫውም በዙሪያው ተሰብስበው ያዳምጡታል። በፍልስጤም ውስጥ ለሚገኙት ሙጃሂዶች ጠንካራ ድጋፍ አድርጓል። አላህ ድልን እንዲያጎናፅፋቸውም ዘወትር አላህን ይለምናል። በመልካም ስብዕናና በኢማን ራሱን ገንብቷል።

   የፅዮናዊያን ጦርነት ግንቦት 1948 ሲጀመር በየቀኑ እኩለ ለሊት ላይ ወደ ፅዮናዊያን ካምፕ አየሄደ የሙስሊሞችን ወታደራዊ መረጃ ያቀብላል።

ለብዙ ሰዓታት ከዓይን የሚሰወረው ፋዲል በሙስሊሞች ላይ ጥርጣሬን ፈጥሯል። እኩለ ለሊት ከግብፅ የሽምቅ ተዋጊ ካምፖች ወደ ፅዮናዊው የሽምቅ ተዋጊ ካምፖች ሲገባ በተደጋጋሚ ተስተዉሏል፡፡

በፅዮናውያን እና በሙስሊሞች መካከል ድርድር ተካሂዶ ሰላም ከሰፈነ ቀናት አልፈዋል፤ የፅዮናውያን መኮንን አንገቱ ውስጥ ዘልቆ የገባውን ከባድ ጉዳት ማከም አቅቷቸው አስፈላጊውን የህክምና መሳርያዎችንና ሐኪም እንዲልኩላቸውም ሙስሊሞችን ጠየቁ።

የመስሊሞች ሐኪም ፅዮናዊውን መኮንን ለማከም የሚያስፈልገውን መድኃኒት ተሸክሞ ወደ ካምፑ ዘለቀ። ሐኪሙ ሌላ ስራም ተሰጥቶታል በጠላት ካምፕ ውስጥ መረጃን መሰብሰብ እንዳለበት ተነግሮታል።

አለመታደል ሆኖ ፋዳል በለሊት የሙስሊሞችን መረጃ ለፅዮናዊያን በማድረስ ሥራው ላይ ሳለ ነበር ከሙስለሞቹ ሀኪም ጋር ዓይን ለዓይን የተገጣጠመው። ሐኪሙም አይቶት እንዳላየ ሆነ።

ሐኪሙ ወደ ካምፕ ሲመለስ ፋዲል በፅዮናውያን ካምፕ ውስጥ እንደነበረ ለሙስሊሞች መሪ ተናገረ። ፋዲል ብልህ ሰላይ ስለነበር እንደተባነነበት ስላወቀ የሙስሊሞችን ካንፕ ለቆ ተሰወረ።

3 ሙስሊሞች ለዚህ ኦፕሬሽን ተላኩ፡፡ ለሊትን ተገን  አድርገው ገደሉት። አስከሬኑን ተሸክመው ፅዮናዊያን ሰፈር ዘልቀው በመግባት የፋዲልን አስክሬን አስቀመጡ።


ስለ እስልምና ያስተምር የነበረ፣ ቁርአንን በአግባቡና ማራኪ በሆነ አንደበቱ የሚፈስር፣ ሙስሊሞችን በአል-አቅሳ መስጂድ ኢማም ሆኖ የሚያሰግድ ሰላይ፡

   ዛሬም ከመካከላችን ስንት የካፊሮች ቅጥረኛ በየሀገሩ አለ ቁርአንን የሚያነብ ሙስሊሞችንም የሚያሰግድ... የሙስሊሞች መሪና አሊም የሚመስል መልኩን የቀየረ ፋዲል ስንት አለ።

ምንጭ ☞ታሪኮችን ተርክላቸዉ መፅሀፍ

ሼር ማድረግ ቅንነት ነዉ ለሌሎች ሼር በማድረግ ያካፍሉ


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6267

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Healing through screaming therapy best-secure-messaging-apps-shutterstock-1892950018.jpg In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist. Other crimes that the SUCK Channel incited under Ng’s watch included using corrosive chemicals to make explosives and causing grievous bodily harm with intent. The court also found Ng responsible for calling on people to assist protesters who clashed violently with police at several universities in November 2019. How to Create a Private or Public Channel on Telegram?
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American