tgoop.com/Islam_and_Science/6262
Last Update:
በኳታር አደራዳሪነት ሲደረግ የነበረው የሀማስ እና እስራኤል የተኩስ አቁም ስምምነት 464 የግፍ ቀናቶች ቡሀላ ተፈፀመ።
በዚህም መሰረት በሀማስ እጅ ያሉ እስራኤላውያን የሚለቀቁ ሲሆን በእስራኤል እጅ ያሉ ፍልስጤማዊያንም ይለቀቃሉ። የተኩስ ድምፅ የማይሰማ ሲሆን የእስራኤል ጦር ከጋዛ ለቆ ይወጣል።
በመደመሪያዎቹ ቀናትም አስቸኳይ እርዳታን የያዙ 600 መኪኖች ወደ ጋዛ ይገባሉ።
በጋዛ ላይ የሚደረጉ የጦር በረራዎች የሚቆሙ ሲሆን ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ ይደረጋል።
ከዚያም ጋዛን እንደገና የመገንባት ስራ በአለምአቀፍ ዘመቻ ይጀመራል።
የሞቱትን ከሸሂዶች ጋር አላህ ይቀስቅሳቸዉ፡፡ ግን እስኪ እስራኤልና አሜሪካን የሚታመኑ አይደሉምና ፈረጃዉ ከአሏህ ያድርግላቸዉ፡፡ የሁዶችና አሜሪካን በቃላቸዉ ይገኙ ይሆን??
እስኪ እናያለን ብቻ የጋዛን ሰላም ነዉ የምንፈልገዉ፡፡
ፍልስጤማዊያንን በጅምላ ሐገር አስጥሎ ወደ ሲና በረሐ እንዲሰደዱ የተደረገው ሙከራ ሁሉ አልተሳካም።
የጄኔራሎቹ እቅድና ውጥን ከሽፏል።
ከኔትዛሪም አንወጣም።
ፊላደልፊያን አንለቅም ሲሉ የፎከሩበት ሁሉ ውድቅ ሆኖ ሰራዊታቸውን ማጋዝ ጀምረዋል።
ሃማስን እናጠፋለን እስረኞቻችንን እናስለቅቃለን ብለው የደነፉበት ሁሉ ገደል ገብቷል።
ጋዛ ከነ ውድመቷ ራሷን ቀና አድርጋ ኃያላንን ሁሉ ሰባብራለች ምስጋና ለአላህ ክብርም ለቀሳሞች ይሁን
➖➖➖➖➖➖
ዛሬ ለሰማነዉ ኸበር አልሃምዱሊላህ አላ ኩሊ ሀል!! እዉነት ሁኖ የሚፈፀም ያድርገዉ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
BY ISLAMIC SCHOOL

Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6262