ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6256
አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱ እንዴት ናቹልኝ...

#ሰደቀቱል_ጃሪያ_ስለሚባለው_የሰደቃ_አይነት_ምን_ያህሎቻችን_ነው_ምናውቀው?

#ሰደቀቱል_ጃሪያ:- ማለት ቀጥተኛ ትርጉሙ ቀጣይነት ያለው ሰደቃ /ምፅዋት/ ነው:: ቀጣይነት ያለው ሲባል ደግሞ ምንዳው ወይም አጅሩ በሕይወት እያለን በሰጠነው አንድ ሰደቃ ምክንያት ሕይወታችን ካለፈ በኃላም ምንዳው ሳይቋረጥ እየተጨመረልን የሚሄድ ማለት ነው::

#ዛሬ በዚህ ርዕስ ላይ የማወራችሁ በምክንያት ነው...

#ኢፋዳ የሚባል ኢስላማዊ ተቋም ይህንን የ #ሰደቀቱል_ጃሪያ ዕድል በአቅማችን ልክ እንድንሳተፍበት ስለጋበዘን ነው::

ምን መሰላችሁ የሰደቃው ሀሳብ..🤔

👉በአላህ ፍቃድ 22 #የውሃ_ጉድጓዶችን ከፍተኛ የውሃ እጥረት ባለባቸው የሀገራችን የተለያዩ አካባቢዎች ለማስወጣት እቅድ ተይዟል::

የውሃ ጉድጓድ ለተቸገሩ ሰዎች ማስቆፈር ደሞ አንዱ የሰደቀቱል ጃሪያ አይነት ነው::

በላጩ  ሰደቃ ውሀ ማጠጣት ነው እንዳሉት መልእዕተኛው 😊

👆መቼም በዚህ ሰደቃ ላይ ለመሳተፍ የማይጓጓ ይኖራል ብዬ አላስብም... አይደለም እንዴ ውዶች?

ይህን ያህል ከተግባባን አሁን ወደ ተግባሩ ብንሸጋገር ምን ይመስላችኃል... ዳይ ወደ ሰደቃችን👍👍👍

ሁላችሁም በምትፈልጉት የብር መጠን መሳተፍ ትችላላችሁ:: ከ100 ብር - 5000 ብር ድረስ የተዘጋጀ ኩፖን አለ...

የምታስገቡበት አካውንት:-
●የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ1000652519524
●ዘምዘም ባንክ 0048131010301
●ሂጅራ ባንክ 1006954160001
●አዋሽ ባንክ 014321422006700
●አቢሲኒያ ባንክ 200009207

ካስገባችሁ በኃላ ስክሪን ሹት በ  @Abdu979 መላክ እንዳትረሱ

ለበለጠ መረጃ👉 @Abdu979



tgoop.com/Islam_and_Science/6256
Create:
Last Update:

አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱ እንዴት ናቹልኝ...

#ሰደቀቱል_ጃሪያ_ስለሚባለው_የሰደቃ_አይነት_ምን_ያህሎቻችን_ነው_ምናውቀው?

#ሰደቀቱል_ጃሪያ:- ማለት ቀጥተኛ ትርጉሙ ቀጣይነት ያለው ሰደቃ /ምፅዋት/ ነው:: ቀጣይነት ያለው ሲባል ደግሞ ምንዳው ወይም አጅሩ በሕይወት እያለን በሰጠነው አንድ ሰደቃ ምክንያት ሕይወታችን ካለፈ በኃላም ምንዳው ሳይቋረጥ እየተጨመረልን የሚሄድ ማለት ነው::

#ዛሬ በዚህ ርዕስ ላይ የማወራችሁ በምክንያት ነው...

#ኢፋዳ የሚባል ኢስላማዊ ተቋም ይህንን የ #ሰደቀቱል_ጃሪያ ዕድል በአቅማችን ልክ እንድንሳተፍበት ስለጋበዘን ነው::

ምን መሰላችሁ የሰደቃው ሀሳብ..🤔

👉በአላህ ፍቃድ 22 #የውሃ_ጉድጓዶችን ከፍተኛ የውሃ እጥረት ባለባቸው የሀገራችን የተለያዩ አካባቢዎች ለማስወጣት እቅድ ተይዟል::

የውሃ ጉድጓድ ለተቸገሩ ሰዎች ማስቆፈር ደሞ አንዱ የሰደቀቱል ጃሪያ አይነት ነው::

በላጩ  ሰደቃ ውሀ ማጠጣት ነው እንዳሉት መልእዕተኛው 😊

👆መቼም በዚህ ሰደቃ ላይ ለመሳተፍ የማይጓጓ ይኖራል ብዬ አላስብም... አይደለም እንዴ ውዶች?

ይህን ያህል ከተግባባን አሁን ወደ ተግባሩ ብንሸጋገር ምን ይመስላችኃል... ዳይ ወደ ሰደቃችን👍👍👍

ሁላችሁም በምትፈልጉት የብር መጠን መሳተፍ ትችላላችሁ:: ከ100 ብር - 5000 ብር ድረስ የተዘጋጀ ኩፖን አለ...

የምታስገቡበት አካውንት:-
●የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ1000652519524
●ዘምዘም ባንክ 0048131010301
●ሂጅራ ባንክ 1006954160001
●አዋሽ ባንክ 014321422006700
●አቢሲኒያ ባንክ 200009207

ካስገባችሁ በኃላ ስክሪን ሹት በ  @Abdu979 መላክ እንዳትረሱ

ለበለጠ መረጃ👉 @Abdu979

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6256

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

bank east asia october 20 kowloon The court said the defendant had also incited people to commit public nuisance, with messages calling on them to take part in rallies and demonstrations including at Hong Kong International Airport, to block roads and to paralyse the public transportation system. Various forms of protest promoted on the messaging platform included general strikes, lunchtime protests and silent sit-ins. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? “[The defendant] could not shift his criminal liability,” Hui said. 6How to manage your Telegram channel?
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American