ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6203
የቅምጦች ለመሆናቸው ማረጋገጫዎቹም አንድም ከውስጠ አዋቂዎች በተገኘው መረጃ ሲሆን ሁለትም እነዚህ ሴቶች ልጅም ሆነ ቤተሰብ ከአጠገባቸው የሌላቸው፤ የቤት ሰራተኛም ሆነ የቤት ዕቃ ያልተሟሉላቸው፣ ቅምጦቹ በየስድስቱ ወሩ ስለሚቀያየሩ በነርሱ መካከል ምንም ማህበራዊ ሕይወት አለመኖሩ፣ ቄንጣቸው፣ መቀማጠላቸው ብዙውን ጊዜ ብቻቸውን መሆናቸው፣ ወዘተ ናቸው፡፡ የኋላ ኋላም ያስቀመጣት ወንድ ከተወሰኑ ወራት በኋላ ጥሏት ስለሚጠፋ ቅምጧ የቤት ኪራይ መከፈል አቅቷት የቤት ዕቃዎችን ለመሸጥ ስትገደድ ማየት የተለመደ ነው፡፡

በእውነቱ ከቅምጥነት ጋር በተያያዘ በርካታ ሚስቶች ለባሎቻቸው ከሁለተኛ ሚስት ይልቅ ቅምጦችን እንዲይዙ መፍቀዳቸው ማህበረሰባችን ምን ያህል እንደዘቀጠ ትልቅ ማሳያ ነው፡፡
እርሷ የወሲብ ሕይወቷንና ብሎም መላ ሕይወቷን ለምታበላሸው ቅምጥ ዕውቅና ሰጥታ አላህ (ሱ.ወ) የፈቀደውን መከልከሏ በእውነቱ ሙስሊሙ ማህበረሰብ ከሀይማኖቱ ወሬውም አልደረሰውም እንዴ? ያስብላል፡፡

ለባሏ ቅምጥ መያዝን የምትፈቅድ ሚስት በዚህ እኩይ ድርጊቷ ለራሷ ወሲባዊ ደህንነት ካለማሰቧም በተጨማሪነት ለባሏ ሕይወትም  አለማሰቧን እንመለከታለን፡፡ ይህም የርሷን ራስ ወዳድነት በጉልህ ያሳያል፤ ምክንያቱም ባሏ በወንጀል ላይ እየወደቀ ዕውቅና መስጠቷ እርሷም የወንጀል ደጋፊ ናትና፡፡  በእውነቱ ይህች ሚስት ባሏ ለአላህ (ሱ.ወ) ቁጣ የሚዳርግ ኃጢአትን ሲሠራ እርሷ ግን ስለብቸኛ ሚስትነቷ ብቻ በመጨነቅ እጥፍ ድርብ የሆኑ ኃጢአቶችን ትፈፅማለች፡፡ወጣም ወረደም የሁለቱም ድርጊት ለዝሙት መስፋፋት ትልቅ አስተዋፅኦን ያበረክታል፡፡



╔════════════════════════╗
   #ምዕራባዉያን_አለም_ሁለተኛ_ሚስትነት_ክልከላ
╚════════════════════════╝


  ሰውየው በምዕራቡ ዓለም ነዋሪ ነው እናም በሁለት ሚስቶቹ ታጅቦ በጎዳና ላይ እየሔደ ፖሊስ ያስቆመውና  "በሀገራችን ህግ ሁለት ሚስት ሊኖርህ አይችልም፤" ይለዋል ሰውየውም "ይቅርታ! አንደኛዋኮ ገርል ፍሬንዴ ናት ሲለው ፖሊሱ ጥሎት ሔደ።
#ሸይኽ_አህመድ_ዲዳት

የምዕራቡ ዓለም ሺህ ገርል ፍሬንድ የሴት ጓደኛ ቢኖርህ አብረሀቸው ብትተኛ፣ዲቃላ ብትወልድ ጉዳያቸው አይደለም ነገር ግን ሁለት ህጋዊ ሚስቶችን ለማግባት ስትፈልግ ያግዱሀል።

በነዚህ ሀገራት ያሉት ሴቶችም በተመሳሳይ መልኩ ከሌሎች ወንዶች ጋር ቢማግጡ ህጉ አይከለክላቸውም። ይህ ነው የነሱ ስይጣኔ ታዳ ኢትዮም ይሄንኔ የምዕራባዉያን አስተሳሰብ ተቀብላ ሁለተኛ የሚባል ነገር ሴቶች ጆሯችን አይስማ በዉጭ እንደ ሆንክ ሁን አይነት አቋም ይዘዋል፡፡


╔═════════════════════╗
 🎖ነብዩ ﷺ ለምን ከአራት በላይ ሚስት አገቡ?
╚═════════════════════╝

አብዘሀኛዉ ሙስሊም ሌሎች ሀይማኖቶች ነብዩ ﷺ ሚስት ሲያገቡ ነዉ የኖሩት እያሉ ሲያሾፉ የሚያገባዉን ሲያንቋሽሹ ይስተዋላሉ...ግን ለኒዚህ ሌሎች ሀይማኖት ተከታዮች ሙስሊሙ አጥጋቢ መልስ ሲመልስ አይሰተዋልም....በነብዩ ﷺ ጊዜ ነብይ ከመሆናቸዉ በፊት ጀምሮ የአረቦች ባህል ላይ እንኳን ሁለት ሶስት ከ10 በላይ የነበራቸዉ ብዙ ወንዶች ነበሩ...ከሰለሙ ቡሀላ ካላችሁ ሚስቶች አራቱን ብቻ አድርጉ ተብለዉ ያደረጉ ሱሀቦችም ነበሩ፡፡
   ነብዩ ﷺ ከአራት በላይ ያገቡበት ምክንያቶች የተወሰነዉን ለማብራራት ልሞክር፡-

ዐረቦች በባህላቸው አማችነትን በጣም ያከብራሉ። በተለያዩ ጎሳዎች መካከል መቀራረብና ትስስር ለመፍጠርም ይጠቀሙበታል" የአማችን ወገን መውጋትን እንደ መጥፎ ድርጊትና እንደነውር ይመለከታሉ፡፡ እናም ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ

ከተለያዩ ጎሳዎች በርካታ ሴቶችን በማግባት የጎሳዎችን የጠላትነት ስሜት ለመስበርና ጥላቻቸውን ለማቀዝቀዝ ችለዋል።
#ለምሳሌ
📌 #ኡም_ስለማህ>>የአቡ ጀህልሀና የኻሊድ ቢን ወሊድ ጎሳ የሆነው የበኑ መኽዙም ጎሳ አባል ናት።
ነቢዩ ﷺእርሷን ካገቡ በኋላ ኻሊድ በሙስሊሞች ላይ ያሳይ የነበረውን ጭካኔ ቀነሰ። ከዚህም አልፎ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ሰለመ።

☞ #ኡሙ_ሀቢባ>>> አቡ ሱፍያንም እንደዚሁ ልጁን ኡም ሐቢብን ነቢዩ  ካገቧት በኋላ ከርሳቸው ጋር አንድም ጦርነት ፊት ለፊት አልገጠመም።

📌 #ሶፍያንና_ጁወይሪየህን>>ነብዩﷺ ሶፍያና ጁወይሪያን ካገቡ በኋላ ከበኒ ሙስጠለቅ እና ከበኒ ነዲር ጎሳዎች የጠነከረ የጠላትነት ድርጊት አልታየም። ጁወይሪየህ ለወገኖቿ ትልቅ በረከት ነበረች። የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እርሷን ባገቡ ጊዜ ሶሐቦች ከወገኖቿ መካከል በምርኮ የተያዜ መቶ ቤተሰቦቿን የነቢዩ ﷺ አማቾች ናቸው በማለት በነፃ ለቀዋቸዋል። ይህ በጎ ድርጊት በልቦና ላይ ምን ያህል በጎ ስሜት ሊያሳድር እንደሚችል ማሰቡ አይከብድም።


📌 #ከጋብቻዎቻቸው መካከል አንዱ የመሐይምነትን ዘመን ከንቱ ባህል ለማክስም የተደረገ ነው። እርሱም የማደጎ ልጅ ጉዳይ ሲሆን፤ የማደጎ ልጅ በዐረቦች ዘንድ በመሀይምነት ዘመን ልክ እንደ እውነተኛ ልጅ ይታይ ነበር። ይህ አስተሳስብ በሕብረተሰቡ ውስጥ ጥልቅ መሠረት ያለው በመሆኑ በቀላሉ ሊወገድ የሚችል አልነበረም፡፡

ይህን አጉል ባህል ለማክሰም ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ
የአክስታቸውን ልጅ ዘይነብን እንዲያገቡ አዘዛቸው። ዘይነብ የዘይድ ባለቤት ነበረች። ግን ከዘይድ ጋር ስምምነት አልነበራቸውም። ዘይድ ሊፈታት አስቦ ነበር። ይህም የሆነው የከሐድያን ሕብረት መዲናን ለመውረር በመጣበት የአህዛብ ዘመቻ ወቅት ነበር። የአላህ መልዕክተኛ ግን የሙናፊቆችን፣ የጣኦታውያንን እና የአይሁዶችን የስም ማጥፋት ዘመቻና ይህ ዘመቻ በሙስሊሞች ልቦና ውስጥ ሊያስከትለው የሚችለውን መጥፎ ስሜት ስለሰጉ ራሳቸውን ከዚህ ፈተና ለመጠበቅ ሲሉ ዘይድ ባይፈታት ምርጫቸው ነበር።

ይህ ማመንታት ከተላኩበት ታላቅ ቁም ነገር የቁርጠኝነት ባህሪ ጋር የማይጣጣም በመሆኑ አላህ እንዲህ ሲል ተቻቸው:-
‹‹አላህ ፀጋውን ስለግሰውና አንተም ውስታ ለዋልክለት ሰዉ "ሚስትህን ያዝ: አላህንም ፍራ።” ባልከው ጊዜ (የሆነውን አስታውስ)። (በወቅቱ) አላህ ገልፅ ሊያደርገው ያቀደውን ነገር በውስጥህ ደበቅክ፡ ልትፈራ የሚገባው አላህን ብቻ ሆና እያለ ሰዎችን ፈራህ፡›› አል-አህዛብ: 37)

በመጨረሻ ዘይድ ፈታት። የአላህ መልዕክተኛም ﷺ
በበኒ ቁረይዟ አይሁዶች ላይ ከበባ ባደረጉ ጊዜ፣ የእፎይታ ጊዜዋን (ዒዳህ) ካጠናቀቀች በኋላ፣ አላህ እንዲያገቧት ስላዘዛቸውና ሌላ ምርጫ ስላልተወላቸው አገቧት። የጋብቻ ውሉን የፈፀመው አላህ ራሱ ነው።

ዘይድም ከእርሷ ጉዳይን በፈጸመ ጊዜ በምእምናኖች ላይ ልጅ አድርገው ባስጠጉዋቸው (ሰዎች) ሚስቶች ከእነርሱ ጉዳይን በፈጸሙ ጊዜ (በማግባት) ችግር እንዳይኖርባቸው እርሷን አጋባንህ፡፡ የአላህም ትእዛዝ ተፈጻሚ ነው፡፡(አል አህዛብ 37)

ይህን ያደረገው ከማደጎ ልጅ ጋር የተያያዘውን አጉል ባህል በቃላት ብቻ ሳይሆን በተግባርም ለማፈራረስ ነው፡
     ‹‹በአባቶቻቸው (ስምም) ጥሯቸው ይህ ከአላህ ዘንድ ትክክለኛዉ ነው፡፡››(አል አህዛብ 5)
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ያገቧቸዉ ሚስቶች ዲነል ኢስላም እንዲስፋፋ ቁረይሾች ትዳርን እንደሚያከብሩ በዝምድና የተሳሰሩት ጋር በጭራሽ ጦር እንደማይገጥሙ ስለሚታወቅ ነዉ፡፡

#በሚቀጥለዉ_ክፍል
የሌላ ሀይማኖት ተከታዮች ሁለተኛ ሚስት ላይ ሙስሊሞችን ሲያንቋሽሹ ይሰማሉ..ቅዱስ መፅሀፍ ሁለተኛ ሚስት እንደማይከለክል አቀርባለሁ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/6203
Create:
Last Update:

የቅምጦች ለመሆናቸው ማረጋገጫዎቹም አንድም ከውስጠ አዋቂዎች በተገኘው መረጃ ሲሆን ሁለትም እነዚህ ሴቶች ልጅም ሆነ ቤተሰብ ከአጠገባቸው የሌላቸው፤ የቤት ሰራተኛም ሆነ የቤት ዕቃ ያልተሟሉላቸው፣ ቅምጦቹ በየስድስቱ ወሩ ስለሚቀያየሩ በነርሱ መካከል ምንም ማህበራዊ ሕይወት አለመኖሩ፣ ቄንጣቸው፣ መቀማጠላቸው ብዙውን ጊዜ ብቻቸውን መሆናቸው፣ ወዘተ ናቸው፡፡ የኋላ ኋላም ያስቀመጣት ወንድ ከተወሰኑ ወራት በኋላ ጥሏት ስለሚጠፋ ቅምጧ የቤት ኪራይ መከፈል አቅቷት የቤት ዕቃዎችን ለመሸጥ ስትገደድ ማየት የተለመደ ነው፡፡

በእውነቱ ከቅምጥነት ጋር በተያያዘ በርካታ ሚስቶች ለባሎቻቸው ከሁለተኛ ሚስት ይልቅ ቅምጦችን እንዲይዙ መፍቀዳቸው ማህበረሰባችን ምን ያህል እንደዘቀጠ ትልቅ ማሳያ ነው፡፡
እርሷ የወሲብ ሕይወቷንና ብሎም መላ ሕይወቷን ለምታበላሸው ቅምጥ ዕውቅና ሰጥታ አላህ (ሱ.ወ) የፈቀደውን መከልከሏ በእውነቱ ሙስሊሙ ማህበረሰብ ከሀይማኖቱ ወሬውም አልደረሰውም እንዴ? ያስብላል፡፡

ለባሏ ቅምጥ መያዝን የምትፈቅድ ሚስት በዚህ እኩይ ድርጊቷ ለራሷ ወሲባዊ ደህንነት ካለማሰቧም በተጨማሪነት ለባሏ ሕይወትም  አለማሰቧን እንመለከታለን፡፡ ይህም የርሷን ራስ ወዳድነት በጉልህ ያሳያል፤ ምክንያቱም ባሏ በወንጀል ላይ እየወደቀ ዕውቅና መስጠቷ እርሷም የወንጀል ደጋፊ ናትና፡፡  በእውነቱ ይህች ሚስት ባሏ ለአላህ (ሱ.ወ) ቁጣ የሚዳርግ ኃጢአትን ሲሠራ እርሷ ግን ስለብቸኛ ሚስትነቷ ብቻ በመጨነቅ እጥፍ ድርብ የሆኑ ኃጢአቶችን ትፈፅማለች፡፡ወጣም ወረደም የሁለቱም ድርጊት ለዝሙት መስፋፋት ትልቅ አስተዋፅኦን ያበረክታል፡፡



╔════════════════════════╗
   #ምዕራባዉያን_አለም_ሁለተኛ_ሚስትነት_ክልከላ
╚════════════════════════╝


  ሰውየው በምዕራቡ ዓለም ነዋሪ ነው እናም በሁለት ሚስቶቹ ታጅቦ በጎዳና ላይ እየሔደ ፖሊስ ያስቆመውና  "በሀገራችን ህግ ሁለት ሚስት ሊኖርህ አይችልም፤" ይለዋል ሰውየውም "ይቅርታ! አንደኛዋኮ ገርል ፍሬንዴ ናት ሲለው ፖሊሱ ጥሎት ሔደ።
#ሸይኽ_አህመድ_ዲዳት

የምዕራቡ ዓለም ሺህ ገርል ፍሬንድ የሴት ጓደኛ ቢኖርህ አብረሀቸው ብትተኛ፣ዲቃላ ብትወልድ ጉዳያቸው አይደለም ነገር ግን ሁለት ህጋዊ ሚስቶችን ለማግባት ስትፈልግ ያግዱሀል።

በነዚህ ሀገራት ያሉት ሴቶችም በተመሳሳይ መልኩ ከሌሎች ወንዶች ጋር ቢማግጡ ህጉ አይከለክላቸውም። ይህ ነው የነሱ ስይጣኔ ታዳ ኢትዮም ይሄንኔ የምዕራባዉያን አስተሳሰብ ተቀብላ ሁለተኛ የሚባል ነገር ሴቶች ጆሯችን አይስማ በዉጭ እንደ ሆንክ ሁን አይነት አቋም ይዘዋል፡፡


╔═════════════════════╗
 🎖ነብዩ ﷺ ለምን ከአራት በላይ ሚስት አገቡ?
╚═════════════════════╝

አብዘሀኛዉ ሙስሊም ሌሎች ሀይማኖቶች ነብዩ ﷺ ሚስት ሲያገቡ ነዉ የኖሩት እያሉ ሲያሾፉ የሚያገባዉን ሲያንቋሽሹ ይስተዋላሉ...ግን ለኒዚህ ሌሎች ሀይማኖት ተከታዮች ሙስሊሙ አጥጋቢ መልስ ሲመልስ አይሰተዋልም....በነብዩ ﷺ ጊዜ ነብይ ከመሆናቸዉ በፊት ጀምሮ የአረቦች ባህል ላይ እንኳን ሁለት ሶስት ከ10 በላይ የነበራቸዉ ብዙ ወንዶች ነበሩ...ከሰለሙ ቡሀላ ካላችሁ ሚስቶች አራቱን ብቻ አድርጉ ተብለዉ ያደረጉ ሱሀቦችም ነበሩ፡፡
   ነብዩ ﷺ ከአራት በላይ ያገቡበት ምክንያቶች የተወሰነዉን ለማብራራት ልሞክር፡-

ዐረቦች በባህላቸው አማችነትን በጣም ያከብራሉ። በተለያዩ ጎሳዎች መካከል መቀራረብና ትስስር ለመፍጠርም ይጠቀሙበታል" የአማችን ወገን መውጋትን እንደ መጥፎ ድርጊትና እንደነውር ይመለከታሉ፡፡ እናም ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ

ከተለያዩ ጎሳዎች በርካታ ሴቶችን በማግባት የጎሳዎችን የጠላትነት ስሜት ለመስበርና ጥላቻቸውን ለማቀዝቀዝ ችለዋል።
#ለምሳሌ
📌 #ኡም_ስለማህ>>የአቡ ጀህልሀና የኻሊድ ቢን ወሊድ ጎሳ የሆነው የበኑ መኽዙም ጎሳ አባል ናት።
ነቢዩ ﷺእርሷን ካገቡ በኋላ ኻሊድ በሙስሊሞች ላይ ያሳይ የነበረውን ጭካኔ ቀነሰ። ከዚህም አልፎ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ሰለመ።

☞ #ኡሙ_ሀቢባ>>> አቡ ሱፍያንም እንደዚሁ ልጁን ኡም ሐቢብን ነቢዩ  ካገቧት በኋላ ከርሳቸው ጋር አንድም ጦርነት ፊት ለፊት አልገጠመም።

📌 #ሶፍያንና_ጁወይሪየህን>>ነብዩﷺ ሶፍያና ጁወይሪያን ካገቡ በኋላ ከበኒ ሙስጠለቅ እና ከበኒ ነዲር ጎሳዎች የጠነከረ የጠላትነት ድርጊት አልታየም። ጁወይሪየህ ለወገኖቿ ትልቅ በረከት ነበረች። የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እርሷን ባገቡ ጊዜ ሶሐቦች ከወገኖቿ መካከል በምርኮ የተያዜ መቶ ቤተሰቦቿን የነቢዩ ﷺ አማቾች ናቸው በማለት በነፃ ለቀዋቸዋል። ይህ በጎ ድርጊት በልቦና ላይ ምን ያህል በጎ ስሜት ሊያሳድር እንደሚችል ማሰቡ አይከብድም።


📌 #ከጋብቻዎቻቸው መካከል አንዱ የመሐይምነትን ዘመን ከንቱ ባህል ለማክስም የተደረገ ነው። እርሱም የማደጎ ልጅ ጉዳይ ሲሆን፤ የማደጎ ልጅ በዐረቦች ዘንድ በመሀይምነት ዘመን ልክ እንደ እውነተኛ ልጅ ይታይ ነበር። ይህ አስተሳስብ በሕብረተሰቡ ውስጥ ጥልቅ መሠረት ያለው በመሆኑ በቀላሉ ሊወገድ የሚችል አልነበረም፡፡

ይህን አጉል ባህል ለማክሰም ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ
የአክስታቸውን ልጅ ዘይነብን እንዲያገቡ አዘዛቸው። ዘይነብ የዘይድ ባለቤት ነበረች። ግን ከዘይድ ጋር ስምምነት አልነበራቸውም። ዘይድ ሊፈታት አስቦ ነበር። ይህም የሆነው የከሐድያን ሕብረት መዲናን ለመውረር በመጣበት የአህዛብ ዘመቻ ወቅት ነበር። የአላህ መልዕክተኛ ግን የሙናፊቆችን፣ የጣኦታውያንን እና የአይሁዶችን የስም ማጥፋት ዘመቻና ይህ ዘመቻ በሙስሊሞች ልቦና ውስጥ ሊያስከትለው የሚችለውን መጥፎ ስሜት ስለሰጉ ራሳቸውን ከዚህ ፈተና ለመጠበቅ ሲሉ ዘይድ ባይፈታት ምርጫቸው ነበር።

ይህ ማመንታት ከተላኩበት ታላቅ ቁም ነገር የቁርጠኝነት ባህሪ ጋር የማይጣጣም በመሆኑ አላህ እንዲህ ሲል ተቻቸው:-
‹‹አላህ ፀጋውን ስለግሰውና አንተም ውስታ ለዋልክለት ሰዉ "ሚስትህን ያዝ: አላህንም ፍራ።” ባልከው ጊዜ (የሆነውን አስታውስ)። (በወቅቱ) አላህ ገልፅ ሊያደርገው ያቀደውን ነገር በውስጥህ ደበቅክ፡ ልትፈራ የሚገባው አላህን ብቻ ሆና እያለ ሰዎችን ፈራህ፡›› አል-አህዛብ: 37)

በመጨረሻ ዘይድ ፈታት። የአላህ መልዕክተኛም ﷺ
በበኒ ቁረይዟ አይሁዶች ላይ ከበባ ባደረጉ ጊዜ፣ የእፎይታ ጊዜዋን (ዒዳህ) ካጠናቀቀች በኋላ፣ አላህ እንዲያገቧት ስላዘዛቸውና ሌላ ምርጫ ስላልተወላቸው አገቧት። የጋብቻ ውሉን የፈፀመው አላህ ራሱ ነው።

ዘይድም ከእርሷ ጉዳይን በፈጸመ ጊዜ በምእምናኖች ላይ ልጅ አድርገው ባስጠጉዋቸው (ሰዎች) ሚስቶች ከእነርሱ ጉዳይን በፈጸሙ ጊዜ (በማግባት) ችግር እንዳይኖርባቸው እርሷን አጋባንህ፡፡ የአላህም ትእዛዝ ተፈጻሚ ነው፡፡(አል አህዛብ 37)

ይህን ያደረገው ከማደጎ ልጅ ጋር የተያያዘውን አጉል ባህል በቃላት ብቻ ሳይሆን በተግባርም ለማፈራረስ ነው፡
     ‹‹በአባቶቻቸው (ስምም) ጥሯቸው ይህ ከአላህ ዘንድ ትክክለኛዉ ነው፡፡››(አል አህዛብ 5)
ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ ያገቧቸዉ ሚስቶች ዲነል ኢስላም እንዲስፋፋ ቁረይሾች ትዳርን እንደሚያከብሩ በዝምድና የተሳሰሩት ጋር በጭራሽ ጦር እንደማይገጥሙ ስለሚታወቅ ነዉ፡፡

#በሚቀጥለዉ_ክፍል
የሌላ ሀይማኖት ተከታዮች ሁለተኛ ሚስት ላይ ሙስሊሞችን ሲያንቋሽሹ ይሰማሉ..ቅዱስ መፅሀፍ ሁለተኛ ሚስት እንደማይከለክል አቀርባለሁ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6203

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram channels enable users to broadcast messages to multiple users simultaneously. Like on social media, users need to subscribe to your channel to get access to your content published by one or more administrators. Telegram Channels requirements & features Hui said the time period and nature of some offences “overlapped” and thus their prison terms could be served concurrently. The judge ordered Ng to be jailed for a total of six years and six months. Telegram offers a powerful toolset that allows businesses to create and manage channels, groups, and bots to broadcast messages, engage in conversations, and offer reliable customer support via bots. How to build a private or public channel on Telegram?
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American