ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6187
በተጨማሪም የ «Covenant Eye ስታትስ እንዳመለከተው ከሆነ ከ10 አዳጊ ወንዶች መካከል 9ኙ 18 ዓመት ሳይሞላቸው ለወሲብ ፊልም የተጋለጡ ናቸው፡፡
✏️✏️ ስታትሱ አያይዞ እንደጠቆመው እንድ አሜሪካዊ ልጅ ለመጀመሪያ ጊዜ በአማካይ በ12 ዓመቱ ለፊልሙ ይጋለጣል፡፡

ከዚህም በተጨማሪ ጥናቶች እንደሚያመለከቱት የሙስሊሞች የወሲብ ፊልም ተጠቃሚነትም ሙስሊም ካልሆኑ ወገኖች እምብዛም አይተናነስም፡፡  የዒባዳ ሙስሊም መሆንና በቀን አምስቱን ዕለታዊ ሶላቶች በወቅታቸው መስገድ ብቻውን ግለሰቡን ከዚህ እኩይ ድርጊት ሊጠብቀው ዘንዳ በቂ ላይሆን ይችላል፡፡ በመሠረቱ ዒባዳ ብቻውን ሙስሊሙን ከኃጢአትና ከፀያፍ ነገሮች አይጠብቀውም፡፡ በዚህ ረገድ ትልቁን ሚና የሚጨዋተው ግብረገብነትና ሰናይ ሥነ- ምግባር ነው፡፡ አንድ ሙስሊም ዒባዳን እዳው አድርጎት ሊፈፅመው ይችላል፡፡ ከዚህ ዓይነት ፀያፍ ነገር የሚጠብቀው ግን የአላህን ተቆጣጣሪነት (ሙራቀባን) ከግምት ውስጥ ማስገባትና የራስህን ስሜት ለመቆጣጠር በአላህ (ሱ.ወ) መታገዝ ነው፡፡ እነዚህ መፍትሔዎች መልካም ሥነ-ምግባርና ግብረገብነት ጋር ተደማምረው አንድን ሙስሊም በርግጠኝነት የወሲብ ፊልምን ከመመልከት ይጠብቁታል፡፡



╔══════════════════════╗
 🎖🎖🎖-----🎖🎖🎖------🎖🎖🎖 #የወሲብ_ፊልምን_የሚያወግዙ_ነብያዊ_ንግግሮች
╚══════════════════════╝

ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺእንዲህ ብለዋል

ማንም ወንድ ወይም ሴት ካልተጋቡ በስተቀር አንዱ የሌላውን እርቃነ ስጋ መመልከት አይፈቀድለትም፡፡›› (ሶሒሕ ሙስሊም)

ታላቁ ሰሓባ ሰልማን አል-ፋሪሲ (ረ.ዐ) እንዳወሩት የአላህ መልዕከተኛ የሆኑት ሀቢቡና ሙሀመድ  ﷺእንዲህ ብለዋል፦ «በአላህ እምላለሁ! እኔ ከሰማያት ላይ መወርወርንና ወደተለያዩ ክፍሎች መበታተንን እመርጣለሁ፤ ከዚያ የአንድን ሰው የግል አካላትን ከመመልከት ወይም አንድ ሰው ወደግል አካላቴ እንዲመለከት ከመፍቀድ፡፡›› (አል-መብሱሥ ኪታቡል ኢስቲሕሳን)

ታላቁ ኸሊፋ ዐሊ ቢን አቡጧሊብ (ረ.ዐ) እንዳወሩት  ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ «ጭናችሁን ለማንም አታጋልጡ፤ ወደሌላ ሰው ጭንም ፈፅሞ አትመልከቱ፣ እርሱ የሞተ ሰው እንኳ ቢሆን፡፡» (ኢብን ማጀህ፣ አቡ ዳዉድና ደረቁጥኒ)

ሰሓባው ጀርሃድ አስለሚ (ረ.ዐ) እንዳወሩት አንድ ጊዜ የአንድ ሰው ጭን በሰዎች ፊት ተገለጠ፡፡ ነብዩም ﷺ ወዲያው «ጭን ተሸፍኖ መቆየት እንዳለበት እታውቅምን?.› አሉት፡፡ (ሙዐጥ-ጠእ ኢማም ማሊከ፣ ቲርሚዚ፣ አቡ ዳዉድ)



╔══════════════════════╗
   🎖🎖 #ፖርንን_የሚመለከቱ_እስታቶች🎖🎖
╚══════════════════════╝

  ይህ ጥናት የዛሬ 8አመት በፊት የተጠና ጥናት ነው ዛሬስ ቢሆን?ስንት እጥፍ ይጨምር ይሆን?

⚡️ የሞባይል ዳታ ዲቫይሶች መፈብረከ በዓለም ላይ እጅጉን የተለመዱ 11 የፖርን ሳይቶችን ወደ 300 አሳድጓቸዋል፡፡

⚡️ከአጠቃላይ የፖርን ሳይት ጎብኚዎች መካከል 60% ሞባይላቸዉን በመጠቀም  ነው።

⚡️ በሞባይል ፎኖች የሚተላለፉ የፖርን ፊልሞች በወር ውስጥ ከ1.3 ቢሊዮን ጎብኚዎችን ይስባሉ፡፡


⚡️ ፖርን በሚጨምር ሁኔታ ሰፊ ተቀባይነትን አግኝቷል፡፡ አዳጊዎችና ወጣቶችም ስለፖርን በሚያወሩበት ጊዜ የበለጠ ከርሱ ፈላጊዎች ሆነው ነው፡፡
⚡️ 13% አዳጊዎችና 17% ወጣቶች ስለፖርን በአዎንታዊና በግድ የለሽነት መንገድ
ያወራሉ፡፡ 40% አዳጊዎችና 43% ሁሉም ሰዎች አንዳንድ ጊዜ ፖርንን ይመለከታሉ ብለው ያስባሉ፡፡ 37% አዳጊዎችና 36% ወጣቶች ፖርንን ስለመመልከት ሞራሊቲ አያወሩም፡፡


╔══════════════════════╗🎖#በህንድና_በደቡብ_አፍሪካ_የተደረገ_ጥናት🎖
╚══════════════════════╝


📌 በህንድ በ400 ተማሪዎች ላይ በተደረገው የአሰሳ ጥናት መሠረት፡-
☞70% ወንዶች ልጆች ፖርንን ማየት የጀመሩት በ10 ዓመታቸው ነው፡፡
☞93% ወንዶች ልጆች እንዳሉት ፖርንም ልክ እንደመጠጥ ሁሉ ሱስ አስያዥ ነው
☞86% እንዳሉት ፖርን ወደ ወሲባዊ ድርጊቶች መርቷቸዋል፡፡

📌 በሕንድ ውስጥ በ8ሺ ልጃገረዶችና ሴቶች ላይ በተደረገው ጥናት 49% እንዳሉት ስለወሲብ የተማሩት የፖርን ፊልሞችን በማየት ነው፡፡

📌በደቡብ አፍሪካ ከ4ሺ ወንዶች በላይ በተደረገው የአሰሳ ጥናት መሠረት
☞ 67% ፖርንን ተመልክተዋል፡፡
☞27% ደግሞ በሳምንት ውስጥ ለበርካታ ጊዜያት ግለወሲብን ፈፅመዋል

📌 በቅርብ የተሠራው አንድ የአሰሳ ጥናት እንዳመለከተው ከ10 ባለትዳር ደቡብ ኮሪያዉን ወንዶች መካከል 4ቱ ለሚስቶቻቸው ታማኞች አይደሉም፡፡

📌 በአየርላንድ ውስጥ በ1002 የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ላይ በተደረገው ጥናት መሠረት 83% ወንዶችና 56% ሴቶች ፖርንን ተመልከተዋል፡፡

📌 በባሎቻቸው ላይ የሚማግጡ እንግሊዛዉያን ሴቶች ቁጥር ባለፉት 20 ዓመታት ውስጥ ብቻ በ40% ጨምሯል፡፡


🟡 #በቀጣይ_ክፍል☞ስለወሲብ ፊልም በኢትዮጲያና በአለም ሙስሊሞች የደቀነዉን መዘዝ እንዳስሳለን




#ምዕራፍ ➓
ይቀጥላል......
አስተያየት ካለ በዚህ ማቀበል ይቻላል
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot



join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/6187
Create:
Last Update:

በተጨማሪም የ «Covenant Eye ስታትስ እንዳመለከተው ከሆነ ከ10 አዳጊ ወንዶች መካከል 9ኙ 18 ዓመት ሳይሞላቸው ለወሲብ ፊልም የተጋለጡ ናቸው፡፡
✏️✏️ ስታትሱ አያይዞ እንደጠቆመው እንድ አሜሪካዊ ልጅ ለመጀመሪያ ጊዜ በአማካይ በ12 ዓመቱ ለፊልሙ ይጋለጣል፡፡

ከዚህም በተጨማሪ ጥናቶች እንደሚያመለከቱት የሙስሊሞች የወሲብ ፊልም ተጠቃሚነትም ሙስሊም ካልሆኑ ወገኖች እምብዛም አይተናነስም፡፡  የዒባዳ ሙስሊም መሆንና በቀን አምስቱን ዕለታዊ ሶላቶች በወቅታቸው መስገድ ብቻውን ግለሰቡን ከዚህ እኩይ ድርጊት ሊጠብቀው ዘንዳ በቂ ላይሆን ይችላል፡፡ በመሠረቱ ዒባዳ ብቻውን ሙስሊሙን ከኃጢአትና ከፀያፍ ነገሮች አይጠብቀውም፡፡ በዚህ ረገድ ትልቁን ሚና የሚጨዋተው ግብረገብነትና ሰናይ ሥነ- ምግባር ነው፡፡ አንድ ሙስሊም ዒባዳን እዳው አድርጎት ሊፈፅመው ይችላል፡፡ ከዚህ ዓይነት ፀያፍ ነገር የሚጠብቀው ግን የአላህን ተቆጣጣሪነት (ሙራቀባን) ከግምት ውስጥ ማስገባትና የራስህን ስሜት ለመቆጣጠር በአላህ (ሱ.ወ) መታገዝ ነው፡፡ እነዚህ መፍትሔዎች መልካም ሥነ-ምግባርና ግብረገብነት ጋር ተደማምረው አንድን ሙስሊም በርግጠኝነት የወሲብ ፊልምን ከመመልከት ይጠብቁታል፡፡



╔══════════════════════╗
 🎖🎖🎖-----🎖🎖🎖------🎖🎖🎖 #የወሲብ_ፊልምን_የሚያወግዙ_ነብያዊ_ንግግሮች
╚══════════════════════╝

ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺእንዲህ ብለዋል

ማንም ወንድ ወይም ሴት ካልተጋቡ በስተቀር አንዱ የሌላውን እርቃነ ስጋ መመልከት አይፈቀድለትም፡፡›› (ሶሒሕ ሙስሊም)

ታላቁ ሰሓባ ሰልማን አል-ፋሪሲ (ረ.ዐ) እንዳወሩት የአላህ መልዕከተኛ የሆኑት ሀቢቡና ሙሀመድ  ﷺእንዲህ ብለዋል፦ «በአላህ እምላለሁ! እኔ ከሰማያት ላይ መወርወርንና ወደተለያዩ ክፍሎች መበታተንን እመርጣለሁ፤ ከዚያ የአንድን ሰው የግል አካላትን ከመመልከት ወይም አንድ ሰው ወደግል አካላቴ እንዲመለከት ከመፍቀድ፡፡›› (አል-መብሱሥ ኪታቡል ኢስቲሕሳን)

ታላቁ ኸሊፋ ዐሊ ቢን አቡጧሊብ (ረ.ዐ) እንዳወሩት  ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ «ጭናችሁን ለማንም አታጋልጡ፤ ወደሌላ ሰው ጭንም ፈፅሞ አትመልከቱ፣ እርሱ የሞተ ሰው እንኳ ቢሆን፡፡» (ኢብን ማጀህ፣ አቡ ዳዉድና ደረቁጥኒ)

ሰሓባው ጀርሃድ አስለሚ (ረ.ዐ) እንዳወሩት አንድ ጊዜ የአንድ ሰው ጭን በሰዎች ፊት ተገለጠ፡፡ ነብዩም ﷺ ወዲያው «ጭን ተሸፍኖ መቆየት እንዳለበት እታውቅምን?.› አሉት፡፡ (ሙዐጥ-ጠእ ኢማም ማሊከ፣ ቲርሚዚ፣ አቡ ዳዉድ)



╔══════════════════════╗
   🎖🎖 #ፖርንን_የሚመለከቱ_እስታቶች🎖🎖
╚══════════════════════╝

  ይህ ጥናት የዛሬ 8አመት በፊት የተጠና ጥናት ነው ዛሬስ ቢሆን?ስንት እጥፍ ይጨምር ይሆን?

⚡️ የሞባይል ዳታ ዲቫይሶች መፈብረከ በዓለም ላይ እጅጉን የተለመዱ 11 የፖርን ሳይቶችን ወደ 300 አሳድጓቸዋል፡፡

⚡️ከአጠቃላይ የፖርን ሳይት ጎብኚዎች መካከል 60% ሞባይላቸዉን በመጠቀም  ነው።

⚡️ በሞባይል ፎኖች የሚተላለፉ የፖርን ፊልሞች በወር ውስጥ ከ1.3 ቢሊዮን ጎብኚዎችን ይስባሉ፡፡


⚡️ ፖርን በሚጨምር ሁኔታ ሰፊ ተቀባይነትን አግኝቷል፡፡ አዳጊዎችና ወጣቶችም ስለፖርን በሚያወሩበት ጊዜ የበለጠ ከርሱ ፈላጊዎች ሆነው ነው፡፡
⚡️ 13% አዳጊዎችና 17% ወጣቶች ስለፖርን በአዎንታዊና በግድ የለሽነት መንገድ
ያወራሉ፡፡ 40% አዳጊዎችና 43% ሁሉም ሰዎች አንዳንድ ጊዜ ፖርንን ይመለከታሉ ብለው ያስባሉ፡፡ 37% አዳጊዎችና 36% ወጣቶች ፖርንን ስለመመልከት ሞራሊቲ አያወሩም፡፡


╔══════════════════════╗🎖#በህንድና_በደቡብ_አፍሪካ_የተደረገ_ጥናት🎖
╚══════════════════════╝


📌 በህንድ በ400 ተማሪዎች ላይ በተደረገው የአሰሳ ጥናት መሠረት፡-
☞70% ወንዶች ልጆች ፖርንን ማየት የጀመሩት በ10 ዓመታቸው ነው፡፡
☞93% ወንዶች ልጆች እንዳሉት ፖርንም ልክ እንደመጠጥ ሁሉ ሱስ አስያዥ ነው
☞86% እንዳሉት ፖርን ወደ ወሲባዊ ድርጊቶች መርቷቸዋል፡፡

📌 በሕንድ ውስጥ በ8ሺ ልጃገረዶችና ሴቶች ላይ በተደረገው ጥናት 49% እንዳሉት ስለወሲብ የተማሩት የፖርን ፊልሞችን በማየት ነው፡፡

📌በደቡብ አፍሪካ ከ4ሺ ወንዶች በላይ በተደረገው የአሰሳ ጥናት መሠረት
☞ 67% ፖርንን ተመልክተዋል፡፡
☞27% ደግሞ በሳምንት ውስጥ ለበርካታ ጊዜያት ግለወሲብን ፈፅመዋል

📌 በቅርብ የተሠራው አንድ የአሰሳ ጥናት እንዳመለከተው ከ10 ባለትዳር ደቡብ ኮሪያዉን ወንዶች መካከል 4ቱ ለሚስቶቻቸው ታማኞች አይደሉም፡፡

📌 በአየርላንድ ውስጥ በ1002 የኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ላይ በተደረገው ጥናት መሠረት 83% ወንዶችና 56% ሴቶች ፖርንን ተመልከተዋል፡፡

📌 በባሎቻቸው ላይ የሚማግጡ እንግሊዛዉያን ሴቶች ቁጥር ባለፉት 20 ዓመታት ውስጥ ብቻ በ40% ጨምሯል፡፡


🟡 #በቀጣይ_ክፍል☞ስለወሲብ ፊልም በኢትዮጲያና በአለም ሙስሊሞች የደቀነዉን መዘዝ እንዳስሳለን




#ምዕራፍ ➓
ይቀጥላል......
አስተያየት ካለ በዚህ ማቀበል ይቻላል
T.me/Aisuu_bot T.me/Aisuu_bot



join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6187

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Today, we will address Telegram channels and how to use them for maximum benefit. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Those being doxxed include outgoing Chief Executive Carrie Lam Cheng Yuet-ngor, Chung and police assistant commissioner Joe Chan Tung, who heads police's cyber security and technology crime bureau. The Channel name and bio must be no more than 255 characters long ZDNET RECOMMENDS
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American