ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6180
🔥#በዝሙት_በሽታ_የተበከለ_ትዉልድ🔥🔥
        
           🔰 #ምዕራፍ_ስምንት ➑
                አሚር ሰይድ



  ዛሬ ደግሞ እንደ ቀልድ የያዝነዉ ዝሙት ከአኼራ ቅጣት ከጀሀነም ቀጥሎ በዱንያ የተለያዩ ችግሮችን ይዞ ብቅ ብሏል ከዛ ችግሮች የተወሰነዉን እንዳስሳለን

╔══════════════════════╗
   🔰 #የኤች_አይቪ_ኤድስ_በሽታ 🔰         
╚══════════════════════╝

    በመጀመሪያ ደረጃ እዚህ ቻናል ላይ ኤች አይቪ ኤድስ ያለባቸዉ ተከታታዮች እንዳሉ አቃለሁ ..ብዙዎቻችሁ ከቤተሰብ ከልጅነት ጀምሮ በበሽታዉ እንደተያዛችሁ አቃለሁ..እናም ይህን ፁሁፍ ሲዘጋጅ እናንተን ለመንካት አስቤ አይደለም፡፡እናንተንም አይመለከትም ..ይህ ፁሁፍ አላማዉ አሁን ላይ ወጣቱ ዚናን ቀላል አድርጎ ይዞ በሀራም እየተሽከረከረ ስለሆነ ለእነሱ ማስተማሪ ቢሆን ብየ በማሰብ የተዘጋጀ ነዉ፡፡



 ✏️✏️ከዝሙት አበይት መዘዞች መካከል አንዱና በመላው ዓለም የተሠራጨዉ የዝሙት ካንሰር የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ በሽታ ነው፡፡ ይህ በሽታ በገዳይነቱ አቻ የሌለው ሲሆን ለመጀመሪያ ጊዜ መኖሩ የተረጋገጠው እኤአ 1981 በአሜሪካ ነበር፣ በ UNAIDS መረጃ መሠረት ኢኤ.አ በ2007 በዓለም አቀፍ ደረጃ በኤች.አይ.ቪ ኤድስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 33.2 ሚሊዮን የነበረ ሲሆን፣ እስከ 2.4 ሚሊዮን የሚደርሱ ሰዎች በዚያው ዓመት በኤድስ የተነሳ ሞተዋል፡፡ በዚያው ዓመት እስከ 4 ሚሊዮን የሚደርሱ ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ተይዘዋል፡፡

መረጃው አያይዞ እንደጠቆመው በቫይረሱ ከሚያዙት አዳዲስ ሰዎች ውስጥ 40 በመቶው የሚሆኑቱ ዕድሜያቸው ከ15-24 ዓመት የሚሆኑ ወጣቶች ነበሩ፤ ☞ከሰሐራ በታች ባለው ክፍለ አህጉር ደግሞ ሴቶች ከአጠቃላይ የኤችአይቪ ተጠቂዎች ውስጥ 60 በመቶውን፣
☞ አዲስ ከሚያዙት ውስጥ ደግሞ 77 በመቶውን ድርሻ ይዘዋል፡፡ በውጤቱም ኤች.አይ.ቪ የዚህች ዓለም ትልቁ ሰጋት ሆኖ ተገኝቷል፡፡


📌📌እንደው ለአብነት ያህል የኤች.አይ.ቪ ቫይረስ በዓለም፣ በኢትዮጵያና በአዲስ አበባ ያለውን ሥርጭት በመጠኑ ብናይ ጥሩ ይመስለኛል፡፡ ለምሳሌ እኤአ በ2011 UNAIDS ባወጣው ሪፖርት መሠረት ቫይረሱ በደማቸው ውስጥ የተገኘባቸው ወገኖች 34.2 ሚሊዮን ሲሆኑ፣
☞በኢትዮጵያ 789,900 ዜጎች!
☞በአዲስ አበባ ደግሞ 91,680 ሰዎች ላይ ቫይረሱ በደማቸው ውስጥ ተገኝቶባቸዋል፡፡

አሁን ደግሞ በቅርብ በተደረገው ጥናት መሠረት የበሽታው ሥርጭት እምብዛም ሳይቀንስ
☞በኢትዮጵያ 741,487 የኤች.አይ.ቪ ቫይረስ በደማቸው የሚገኝባቸው ወገኖች እንዳሉ ታውቋል፡፡ በዚህም መሠረት በሀገር አቀፍ የበሽታው ሥርጭት 1.2% ሆኗል፡፡


📌📌በ2008 ደግሞ ኢትዮጵያም በኤድስ ከፍተኛ ጉዳት ከደረሰባቸው አገራት አንዷ ስትሆን
🔸አንድ ነጥብ አራት ሚሊዮን ሰዎች በኤች.አይ.ቪ ተይዘዋል፤
🔸 129 ሺህ አዳዲስ ሰዎች ደግሞ በየዓመቱ ይያዛሉ፡፡
🔸 ዕድሜያቸው ከ15-49 ባሉ አዋቂዎች ላይ ሶስተኛው የሞት መንስኤ ከመሆኑ በላይ በየዓመቱ ከ30ሺህ የሚበልጡ ሕፃናት ኤች.አይ.ቪን በደማቸው ይዘው ይወለዳሉ፡፡



📌📌 በአዲስ አበባ ደግሞ 117.320 ኤች.አይ.ቪ በደማቸው የሚገኝባቸው ወገኖች እንዳሉ የተጠቆመ ሲሆን፣ የበሽታው ሥርጭትም 3.5% ደርሷል፡፡ በፆታ ስብጥርም
🔻ሴቶች 4.9% እና
🔻 ወንዶች 2.5% እንደሆነ EPHl estimate 2015 ያሳያል፡፡ ስለዚህ ይህ በሽታ አምራችና የተማረ (ብዙ የሥራ ልምድ ያለውን) እና ዕድሜያቸው ከ15-49 ያሉ ዜጎችን፤ በተለየ ሁኔታ ሀገር ገንቢ የሆኑ የሕብረተሰብ ከፍሎችን በማጥቃት በአጠቃላይ በሀገር ዕድገት ላይ ትልቅ እንቅፋት ሆኗል፡፡

🧷በደቡብ አፍሪካ ከ5 ሰዎች አንዱ ኤች.አይ.ቪ አለበት፡፡
🧷 በድሬዳዋ ከ10 ሰዎች መካከል በ2ቱ ላይ ቫይረሱ አለባቸው፡፡
🧷አዲስ አድማስ ሕዳር 17 ቀን 2009 ባወጣዉ ዘገባ መሠረት ከ4 ሴተኛ አዳሪዎች መካከል አንዷ ኤች አይ ቪ አለባት፤

....በዓመት 17,000(አስራ ሰባት ሺህ) ሰዎች በላይ በቫይረሱ ይያዛሉ፡፡ በቀን ደግሞ ከ40 ሰዎች በላይ በበሽታው ይሞታሉ፤ እንደዚሁም በዓመት ከ24 ሺህ ሰዎች በላይ በቫይረሱ ይያዛሉ፤ በሀገር አቀፍ ደረጃ ቫይረሱ የተገኘባቸው ዜጎች ብዛት 740 ሺ ሲሆኑ ከነዚህም ውሰጥ አብዛኞቹ ባለትዳሮች ናቸው፤

የሴት ተጠቂዎች 450 ሺህ የወንዶች ደግሞ 290 ሺህ ነው ፡፡በመኪና አደጋ ህይወታቸዉን ከሚያጡት ይልቅ በኤድስ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር በ500% ይበልጣል፤ በሌላ አነጋገር ከዋና ገዳይ መንስኤዎች መካከል አንዱ፣ ዛሬም ኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ነው፡፡


,,, የዝሙት መዘዞች በሀገሪት ላይ ከፍተኛ ወጪን ያስከትላሉ፡፡ ለምሳሌ ለኤች.አይ.ቪ/ኤድስ መድኃኒት መግዣና ሕከምና የሚወጣው ከፍተኛ ወጪ የዝሙት መዘዝ ነው፡፡ ለኮንደምና ለእርግዝና መከላከያ መድኃኒቶች ከፍተኛ ወጪ ይወጣል፡፡ ዛሬ ዛሬ በዓለም ደረጃ ድህነትን ለመዋጋት ሳይሆን የዝሙትን መዘዞች ለማከም ከፍተኛ ገንዘብ እየፈሰሰ ነው፡፡ ለምሳሌ ጁን 9 ቀን 2016 የወጣው የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የበጀት ጥየቃ እንደሚያመለከተው ከሆነ ለ2017 የበጀት ዓመት ለፌዴራል ኤች.አይ.ቪ መርሃ ግብር 34 ቢሊዮን ዶላር እንዲመደብ ጠይቋል፡፡ ከዚህ ፈንድ ውስጥ 27.5 ቢሊዮን ዶላር ለሀገር ውስጥ ፀረ- ኤች.አይ.ቪ መርሃ ግብር የሚውል ሲሆን 6.6 ቢሊዮን ዶላር ግን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለሚደረግ ፀረ-አይ.አይ.ቪ ሥራዎች የሚውል ነው:: የ2017 የበጀት ዓመት የኤች አይ ቪ ጭማሪ ጥየቃ ከባለፈው ዓመት የ1 ቢሊዮን ዶላር ጭማሪን ያሳየ ሲሆን የዚህም ምክንያት ለሕከምናና ለመከላከል የሚውለው ውጪ ከፍ ማለት አለበት ከሚል እሳቤ የተነሳ እንደሆነ ከዋይት ሐውስ የወጣው መረጃ ያመለከታል፡፡

....እንግዲህ ይህ ሁሉ ገንዘብ በኤች.አይ.ቪ ላይ ሲፈስ በተቃራኒው ድህነትን ለማጥፋት ቢውል ኖሮ ምን ያህል ለውጥ እንደሚያመጣ ለአፍታ እናስብ፡፡ ይህ እንግዲህ የዓለማችን ከፍተኛ ገንዘብ ወዴት እየሄደ እንደሆነ ያመላክታል፡፡ ዝሙት ቁጥር 1 ዓለም አቀፍ እኩይ ሀይማኖት በመሆኑ ለዓለማችን ድህነትን ማስወረሱን ያረጋግጥልናል፡፡

╔══════════════════╗
🔰 #የእርግዝና_መከላከያ_ፓስትፒል 🔰
╚══════════════════╝
    ☞በአፍሪካ ዉስጥ በአመት 8ሚለየን ዉርጃ ይካሄዳል፡በጦርነት ግን 8 ሚሊየን ህዝብ አያልቅም::


    ወጣቱ ዘንድ ዝሙትን መፈፀም ተራ ነገር ሁኗል፡ ነገር ግን እንደፈለጉ የዝሙት ዛር እንዳይጫጫሱ እርግዝና ትልቅ እንቅፋት ሆኖባቸዋል:: በብልግናው እንደፈለጉ እንዳያተረማምሱ እርግዝናው ገድቧቸዋል፡፡ የአሁን  ወጣቶች ትልቁ ስጋትም እርግዝናው እንዳይፈጠርና ሆድ ከፍ እንዳይል ነው፡፡ ግን #ፖስትፒል ከጭንቀታችን ገላግሎናል ይላሉ፡፡ እንደነርሱ እሳቤም እርግዝናን በፖስትፒል ሸውደዋል፡፡ ይህም በተራው የፖስትፒል ጥገኞችና ሱሰኞች እንዲሆኑ አድርጓቸዋል።በተደጋጋሚ ፒስትፒል መጠቀሙ የሚያደርሰዉን ጉዳት አላወቁትም፡፡ አንድ ሴት በህይወት ዘመና ፒስትፒል ልዉሰድ ካለች ከ3ቴ በላይ መዉሰድ ከባድ የህይወት አደጋ ተጓዳኝ በሽታ ያመጣል፡፡👇👇👇



tgoop.com/Islam_and_Science/6180
Create:
Last Update:

🔥#በዝሙት_በሽታ_የተበከለ_ትዉልድ🔥🔥
        
           🔰 #ምዕራፍ_ስምንት ➑
                አሚር ሰይድ



  ዛሬ ደግሞ እንደ ቀልድ የያዝነዉ ዝሙት ከአኼራ ቅጣት ከጀሀነም ቀጥሎ በዱንያ የተለያዩ ችግሮችን ይዞ ብቅ ብሏል ከዛ ችግሮች የተወሰነዉን እንዳስሳለን

╔══════════════════════╗
   🔰 #የኤች_አይቪ_ኤድስ_በሽታ 🔰         
╚══════════════════════╝

    በመጀመሪያ ደረጃ እዚህ ቻናል ላይ ኤች አይቪ ኤድስ ያለባቸዉ ተከታታዮች እንዳሉ አቃለሁ ..ብዙዎቻችሁ ከቤተሰብ ከልጅነት ጀምሮ በበሽታዉ እንደተያዛችሁ አቃለሁ..እናም ይህን ፁሁፍ ሲዘጋጅ እናንተን ለመንካት አስቤ አይደለም፡፡እናንተንም አይመለከትም ..ይህ ፁሁፍ አላማዉ አሁን ላይ ወጣቱ ዚናን ቀላል አድርጎ ይዞ በሀራም እየተሽከረከረ ስለሆነ ለእነሱ ማስተማሪ ቢሆን ብየ በማሰብ የተዘጋጀ ነዉ፡፡



 ✏️✏️ከዝሙት አበይት መዘዞች መካከል አንዱና በመላው ዓለም የተሠራጨዉ የዝሙት ካንሰር የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ በሽታ ነው፡፡ ይህ በሽታ በገዳይነቱ አቻ የሌለው ሲሆን ለመጀመሪያ ጊዜ መኖሩ የተረጋገጠው እኤአ 1981 በአሜሪካ ነበር፣ በ UNAIDS መረጃ መሠረት ኢኤ.አ በ2007 በዓለም አቀፍ ደረጃ በኤች.አይ.ቪ ኤድስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 33.2 ሚሊዮን የነበረ ሲሆን፣ እስከ 2.4 ሚሊዮን የሚደርሱ ሰዎች በዚያው ዓመት በኤድስ የተነሳ ሞተዋል፡፡ በዚያው ዓመት እስከ 4 ሚሊዮን የሚደርሱ ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ተይዘዋል፡፡

መረጃው አያይዞ እንደጠቆመው በቫይረሱ ከሚያዙት አዳዲስ ሰዎች ውስጥ 40 በመቶው የሚሆኑቱ ዕድሜያቸው ከ15-24 ዓመት የሚሆኑ ወጣቶች ነበሩ፤ ☞ከሰሐራ በታች ባለው ክፍለ አህጉር ደግሞ ሴቶች ከአጠቃላይ የኤችአይቪ ተጠቂዎች ውስጥ 60 በመቶውን፣
☞ አዲስ ከሚያዙት ውስጥ ደግሞ 77 በመቶውን ድርሻ ይዘዋል፡፡ በውጤቱም ኤች.አይ.ቪ የዚህች ዓለም ትልቁ ሰጋት ሆኖ ተገኝቷል፡፡


📌📌እንደው ለአብነት ያህል የኤች.አይ.ቪ ቫይረስ በዓለም፣ በኢትዮጵያና በአዲስ አበባ ያለውን ሥርጭት በመጠኑ ብናይ ጥሩ ይመስለኛል፡፡ ለምሳሌ እኤአ በ2011 UNAIDS ባወጣው ሪፖርት መሠረት ቫይረሱ በደማቸው ውስጥ የተገኘባቸው ወገኖች 34.2 ሚሊዮን ሲሆኑ፣
☞በኢትዮጵያ 789,900 ዜጎች!
☞በአዲስ አበባ ደግሞ 91,680 ሰዎች ላይ ቫይረሱ በደማቸው ውስጥ ተገኝቶባቸዋል፡፡

አሁን ደግሞ በቅርብ በተደረገው ጥናት መሠረት የበሽታው ሥርጭት እምብዛም ሳይቀንስ
☞በኢትዮጵያ 741,487 የኤች.አይ.ቪ ቫይረስ በደማቸው የሚገኝባቸው ወገኖች እንዳሉ ታውቋል፡፡ በዚህም መሠረት በሀገር አቀፍ የበሽታው ሥርጭት 1.2% ሆኗል፡፡


📌📌በ2008 ደግሞ ኢትዮጵያም በኤድስ ከፍተኛ ጉዳት ከደረሰባቸው አገራት አንዷ ስትሆን
🔸አንድ ነጥብ አራት ሚሊዮን ሰዎች በኤች.አይ.ቪ ተይዘዋል፤
🔸 129 ሺህ አዳዲስ ሰዎች ደግሞ በየዓመቱ ይያዛሉ፡፡
🔸 ዕድሜያቸው ከ15-49 ባሉ አዋቂዎች ላይ ሶስተኛው የሞት መንስኤ ከመሆኑ በላይ በየዓመቱ ከ30ሺህ የሚበልጡ ሕፃናት ኤች.አይ.ቪን በደማቸው ይዘው ይወለዳሉ፡፡



📌📌 በአዲስ አበባ ደግሞ 117.320 ኤች.አይ.ቪ በደማቸው የሚገኝባቸው ወገኖች እንዳሉ የተጠቆመ ሲሆን፣ የበሽታው ሥርጭትም 3.5% ደርሷል፡፡ በፆታ ስብጥርም
🔻ሴቶች 4.9% እና
🔻 ወንዶች 2.5% እንደሆነ EPHl estimate 2015 ያሳያል፡፡ ስለዚህ ይህ በሽታ አምራችና የተማረ (ብዙ የሥራ ልምድ ያለውን) እና ዕድሜያቸው ከ15-49 ያሉ ዜጎችን፤ በተለየ ሁኔታ ሀገር ገንቢ የሆኑ የሕብረተሰብ ከፍሎችን በማጥቃት በአጠቃላይ በሀገር ዕድገት ላይ ትልቅ እንቅፋት ሆኗል፡፡

🧷በደቡብ አፍሪካ ከ5 ሰዎች አንዱ ኤች.አይ.ቪ አለበት፡፡
🧷 በድሬዳዋ ከ10 ሰዎች መካከል በ2ቱ ላይ ቫይረሱ አለባቸው፡፡
🧷አዲስ አድማስ ሕዳር 17 ቀን 2009 ባወጣዉ ዘገባ መሠረት ከ4 ሴተኛ አዳሪዎች መካከል አንዷ ኤች አይ ቪ አለባት፤

....በዓመት 17,000(አስራ ሰባት ሺህ) ሰዎች በላይ በቫይረሱ ይያዛሉ፡፡ በቀን ደግሞ ከ40 ሰዎች በላይ በበሽታው ይሞታሉ፤ እንደዚሁም በዓመት ከ24 ሺህ ሰዎች በላይ በቫይረሱ ይያዛሉ፤ በሀገር አቀፍ ደረጃ ቫይረሱ የተገኘባቸው ዜጎች ብዛት 740 ሺ ሲሆኑ ከነዚህም ውሰጥ አብዛኞቹ ባለትዳሮች ናቸው፤

የሴት ተጠቂዎች 450 ሺህ የወንዶች ደግሞ 290 ሺህ ነው ፡፡በመኪና አደጋ ህይወታቸዉን ከሚያጡት ይልቅ በኤድስ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር በ500% ይበልጣል፤ በሌላ አነጋገር ከዋና ገዳይ መንስኤዎች መካከል አንዱ፣ ዛሬም ኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ነው፡፡


,,, የዝሙት መዘዞች በሀገሪት ላይ ከፍተኛ ወጪን ያስከትላሉ፡፡ ለምሳሌ ለኤች.አይ.ቪ/ኤድስ መድኃኒት መግዣና ሕከምና የሚወጣው ከፍተኛ ወጪ የዝሙት መዘዝ ነው፡፡ ለኮንደምና ለእርግዝና መከላከያ መድኃኒቶች ከፍተኛ ወጪ ይወጣል፡፡ ዛሬ ዛሬ በዓለም ደረጃ ድህነትን ለመዋጋት ሳይሆን የዝሙትን መዘዞች ለማከም ከፍተኛ ገንዘብ እየፈሰሰ ነው፡፡ ለምሳሌ ጁን 9 ቀን 2016 የወጣው የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የበጀት ጥየቃ እንደሚያመለከተው ከሆነ ለ2017 የበጀት ዓመት ለፌዴራል ኤች.አይ.ቪ መርሃ ግብር 34 ቢሊዮን ዶላር እንዲመደብ ጠይቋል፡፡ ከዚህ ፈንድ ውስጥ 27.5 ቢሊዮን ዶላር ለሀገር ውስጥ ፀረ- ኤች.አይ.ቪ መርሃ ግብር የሚውል ሲሆን 6.6 ቢሊዮን ዶላር ግን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለሚደረግ ፀረ-አይ.አይ.ቪ ሥራዎች የሚውል ነው:: የ2017 የበጀት ዓመት የኤች አይ ቪ ጭማሪ ጥየቃ ከባለፈው ዓመት የ1 ቢሊዮን ዶላር ጭማሪን ያሳየ ሲሆን የዚህም ምክንያት ለሕከምናና ለመከላከል የሚውለው ውጪ ከፍ ማለት አለበት ከሚል እሳቤ የተነሳ እንደሆነ ከዋይት ሐውስ የወጣው መረጃ ያመለከታል፡፡

....እንግዲህ ይህ ሁሉ ገንዘብ በኤች.አይ.ቪ ላይ ሲፈስ በተቃራኒው ድህነትን ለማጥፋት ቢውል ኖሮ ምን ያህል ለውጥ እንደሚያመጣ ለአፍታ እናስብ፡፡ ይህ እንግዲህ የዓለማችን ከፍተኛ ገንዘብ ወዴት እየሄደ እንደሆነ ያመላክታል፡፡ ዝሙት ቁጥር 1 ዓለም አቀፍ እኩይ ሀይማኖት በመሆኑ ለዓለማችን ድህነትን ማስወረሱን ያረጋግጥልናል፡፡

╔══════════════════╗
🔰 #የእርግዝና_መከላከያ_ፓስትፒል 🔰
╚══════════════════╝
    ☞በአፍሪካ ዉስጥ በአመት 8ሚለየን ዉርጃ ይካሄዳል፡በጦርነት ግን 8 ሚሊየን ህዝብ አያልቅም::


    ወጣቱ ዘንድ ዝሙትን መፈፀም ተራ ነገር ሁኗል፡ ነገር ግን እንደፈለጉ የዝሙት ዛር እንዳይጫጫሱ እርግዝና ትልቅ እንቅፋት ሆኖባቸዋል:: በብልግናው እንደፈለጉ እንዳያተረማምሱ እርግዝናው ገድቧቸዋል፡፡ የአሁን  ወጣቶች ትልቁ ስጋትም እርግዝናው እንዳይፈጠርና ሆድ ከፍ እንዳይል ነው፡፡ ግን #ፖስትፒል ከጭንቀታችን ገላግሎናል ይላሉ፡፡ እንደነርሱ እሳቤም እርግዝናን በፖስትፒል ሸውደዋል፡፡ ይህም በተራው የፖስትፒል ጥገኞችና ሱሰኞች እንዲሆኑ አድርጓቸዋል።በተደጋጋሚ ፒስትፒል መጠቀሙ የሚያደርሰዉን ጉዳት አላወቁትም፡፡ አንድ ሴት በህይወት ዘመና ፒስትፒል ልዉሰድ ካለች ከ3ቴ በላይ መዉሰድ ከባድ የህይወት አደጋ ተጓዳኝ በሽታ ያመጣል፡፡👇👇👇

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6180

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

6How to manage your Telegram channel? Choose quality over quantity. Remember that one high-quality post is better than five short publications of questionable value. In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. The optimal dimension of the avatar on Telegram is 512px by 512px, and it’s recommended to use PNG format to deliver an unpixelated avatar. SUCK Channel Telegram
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American