ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6154
🔰#የሙስሊሞችን_ሥጋ_የተመገበው_የእንግሊዙ_መሪ_ሪቻርድ


   አውሮፓውያን "የአንበሳ ልብ" ሲሉ ያሞካሹታል። ታሪኩን በሚገባ ያወቁት ደግሞ “የአሳማ ልብ ባለቤት” ብለው ይጠሩታል። እርሱ አያቶቹ መስቀላዊያን በይተል መቅዲስን በተቆጣጠሩ ጊዜ ያደረሱትን በደል በአካ ከተማ የደገመው ሪቻርድ ነው። 
   ከግብፅ እስከ ዱባይ ከቦሊዩድ እስከ ፎረስት ጋምብ ጸሐፊዎች ገፃቸውን፣ ዳይሬክተሮች ስክሪብታቸውን ፕሮዲዩሰሮች ፊልሞቻቸውን በስሙ አስውበውበታል። በጀግንነት እያወደሱ ስብእናውን እያገነኑ አውስተውታል። ግና እርሱ ሙስሊሙን ጀግና ፈረሰኛ ኢሳ አል አዋምን ወደ ክርስቲያን ጦረኛ የቀየረ፣ የሙስሊሞችን ስጋ የበላ ሙስሊም ጠሉ ሪቸርድ ነው።
"ከቀናቶች በአንደኛው ቀን ምግብ ሰሪ አገልጋዩን ለምሳ ትኩስ የአሳማ ሥጋ እንዲያቀርብለት አዘዘ። ጣፋጭ አድርጎ እንዲሰራለትም ተናገረ። ምግብ ሰሪው አሳማ የት ሀገር እንደሚገኝ አያውቅም። ቢፈልግም ማግኘት አልቻለም። ከየት ያምጣ ግራ ገባው።  በምግብ ጠረጴዛው ላይ የአሳማ ስጋ ከሌለ መገደሉ አይቀሬ ነውና ተጨነቀ። አንድ መላ ዘየድ። ሁለት ሙስሊም እስረኞችን አረደና ስጋቸውን አብስሎ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠ😔። የምሳ ሰአት ደረሰ። ንጉስ ሪቻርድ ምግቡን መብላት ጀመረ። ተመግቦ እንዳበቃ በጥፍጥናው ተገረመ። የሰራለትን ሰው አመሰገነ ግና ስጋው የአሳማ አለመሆኑን ተገነዘበ። ምግብ ሰሪውን አስጠራና  "የአሳማውን ጭንቅላት አምጡ" ሲል አዘዘ።
   ምግብ ሰሪው ምን ያርግ? ምንስ ይበል?! ምላሱ ተኮላተፈ። በእጅጉ ተሸበረ። በፍርሃት ራደ። በድንጋጤ ተንቀጠቀጠ። በመጨረሻም እውነቱን ለማሳየት ወሰነ። የታረዱትን የሁለቱን ሙስሊም ምርኮኞች ጭንቅላት ወደ ሪቻርድ ማምጣት ነበረበትና ፊት ለፊቱ አቀረበ።
ሪቻርድ ቅንቅላቶቹን ሲመለከት በሳቅ እና በደስታ ቦረቀ። እንዲህም አለ:- "ስልሳ ሺህ ሙስሊም እስረኞች እስካሉን ድረስ የአሳማ ሥጋ ከእንግዲህ አንፈልግም እነሱን እያረዳችሁ አቅርቡልኝ ስጋቸው ጣፋጭና ጥዑም ነው" አለ።
ሰላሐዲን አልአዩቢ ሙስሊም ምርኮኞቹን እንዳይገድል ሠላሳ መልዕክተኞችን ላከ። ግና ሪቻርድ ሠላሳዎቹንም መልዕክተኞች ገድሎ ስጋቸው ተጠብሶና ተቀቅሎ እንዲመጣ በማድረግ ለጓደኞቹ የክብር መስተንግዶን አዘጋጀላቸው። ጭንቅላታቸው ተቀቅሎ እንደመረቅ ቀረበ።
በአካ ከተማ ሀያ ሺህ በሌላ ዘገባ ስልሳ ሺህ ሙስሊሞችን ጨፈጨፈ። ወንዶች ከከሴቶች ሳይለይ ህፃን ከአረጋውያን ሳይመርጥ አረደ። በርካቶችን ማርኮ አረደ። ብዙዎችን በቁማቸው ቀበረ"
   ይህ ነው የሙስሊሞችን ሥጋ ተመጋቢው ሪቻርድ።


ምንጭ-
                  البداية والنهاية
                  النوادر السلطانية والمحاسن اليوسفية
Mahi mahisho


ለሌሎች ያካፍሉ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/6154
Create:
Last Update:

🔰#የሙስሊሞችን_ሥጋ_የተመገበው_የእንግሊዙ_መሪ_ሪቻርድ


   አውሮፓውያን "የአንበሳ ልብ" ሲሉ ያሞካሹታል። ታሪኩን በሚገባ ያወቁት ደግሞ “የአሳማ ልብ ባለቤት” ብለው ይጠሩታል። እርሱ አያቶቹ መስቀላዊያን በይተል መቅዲስን በተቆጣጠሩ ጊዜ ያደረሱትን በደል በአካ ከተማ የደገመው ሪቻርድ ነው። 
   ከግብፅ እስከ ዱባይ ከቦሊዩድ እስከ ፎረስት ጋምብ ጸሐፊዎች ገፃቸውን፣ ዳይሬክተሮች ስክሪብታቸውን ፕሮዲዩሰሮች ፊልሞቻቸውን በስሙ አስውበውበታል። በጀግንነት እያወደሱ ስብእናውን እያገነኑ አውስተውታል። ግና እርሱ ሙስሊሙን ጀግና ፈረሰኛ ኢሳ አል አዋምን ወደ ክርስቲያን ጦረኛ የቀየረ፣ የሙስሊሞችን ስጋ የበላ ሙስሊም ጠሉ ሪቸርድ ነው።
"ከቀናቶች በአንደኛው ቀን ምግብ ሰሪ አገልጋዩን ለምሳ ትኩስ የአሳማ ሥጋ እንዲያቀርብለት አዘዘ። ጣፋጭ አድርጎ እንዲሰራለትም ተናገረ። ምግብ ሰሪው አሳማ የት ሀገር እንደሚገኝ አያውቅም። ቢፈልግም ማግኘት አልቻለም። ከየት ያምጣ ግራ ገባው።  በምግብ ጠረጴዛው ላይ የአሳማ ስጋ ከሌለ መገደሉ አይቀሬ ነውና ተጨነቀ። አንድ መላ ዘየድ። ሁለት ሙስሊም እስረኞችን አረደና ስጋቸውን አብስሎ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠ😔። የምሳ ሰአት ደረሰ። ንጉስ ሪቻርድ ምግቡን መብላት ጀመረ። ተመግቦ እንዳበቃ በጥፍጥናው ተገረመ። የሰራለትን ሰው አመሰገነ ግና ስጋው የአሳማ አለመሆኑን ተገነዘበ። ምግብ ሰሪውን አስጠራና  "የአሳማውን ጭንቅላት አምጡ" ሲል አዘዘ።
   ምግብ ሰሪው ምን ያርግ? ምንስ ይበል?! ምላሱ ተኮላተፈ። በእጅጉ ተሸበረ። በፍርሃት ራደ። በድንጋጤ ተንቀጠቀጠ። በመጨረሻም እውነቱን ለማሳየት ወሰነ። የታረዱትን የሁለቱን ሙስሊም ምርኮኞች ጭንቅላት ወደ ሪቻርድ ማምጣት ነበረበትና ፊት ለፊቱ አቀረበ።
ሪቻርድ ቅንቅላቶቹን ሲመለከት በሳቅ እና በደስታ ቦረቀ። እንዲህም አለ:- "ስልሳ ሺህ ሙስሊም እስረኞች እስካሉን ድረስ የአሳማ ሥጋ ከእንግዲህ አንፈልግም እነሱን እያረዳችሁ አቅርቡልኝ ስጋቸው ጣፋጭና ጥዑም ነው" አለ።
ሰላሐዲን አልአዩቢ ሙስሊም ምርኮኞቹን እንዳይገድል ሠላሳ መልዕክተኞችን ላከ። ግና ሪቻርድ ሠላሳዎቹንም መልዕክተኞች ገድሎ ስጋቸው ተጠብሶና ተቀቅሎ እንዲመጣ በማድረግ ለጓደኞቹ የክብር መስተንግዶን አዘጋጀላቸው። ጭንቅላታቸው ተቀቅሎ እንደመረቅ ቀረበ።
በአካ ከተማ ሀያ ሺህ በሌላ ዘገባ ስልሳ ሺህ ሙስሊሞችን ጨፈጨፈ። ወንዶች ከከሴቶች ሳይለይ ህፃን ከአረጋውያን ሳይመርጥ አረደ። በርካቶችን ማርኮ አረደ። ብዙዎችን በቁማቸው ቀበረ"
   ይህ ነው የሙስሊሞችን ሥጋ ተመጋቢው ሪቻርድ።


ምንጭ-
                  البداية والنهاية
                  النوادر السلطانية والمحاسن اليوسفية
Mahi mahisho


ለሌሎች ያካፍሉ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6154

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Ng was convicted in April for conspiracy to incite a riot, public nuisance, arson, criminal damage, manufacturing of explosives, administering poison and wounding with intent to do grievous bodily harm between October 2019 and June 2020. How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) A Telegram channel is used for various purposes, from sharing helpful content to implementing a business strategy. In addition, you can use your channel to build and improve your company image, boost your sales, make profits, enhance customer loyalty, and more. Just as the Bitcoin turmoil continues, crypto traders have taken to Telegram to voice their feelings. Crypto investors can reduce their anxiety about losses by joining the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram. To upload a logo, click the Menu icon and select “Manage Channel.” In a new window, hit the Camera icon.
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American