ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6146
ድል ያለ ሰርግ ተደግሶ ባል እና ሚስት ቃለ መሀላ ለመፈጸም እየተዘጋጁ ሳለ ነው ባል ቃል ከመግባታችን በፊት መናገር የምፈልገው ነገር አለ በማለት ማይኩን የተቀበለው።

ቀጠለናም የታሸገ ፖስታ ለሁሉም የሰርጉ ታዳሚዎች እንዲሰራጭ እና ታዳሚዎቹም ፖስታውን ከፍተው እንዲመለከቱት ያደርጋል፡፡ 

የታሸገው ፖስታ ውስጥ ያለው ሚስቱ ለመሆን ቃለመሃላ ለመፈፀም እየተቁነጠነጠች ካጠገቡ የቆመችው ሴት እና አንደኛ ሚዜው የኔ ፍቅር የኔ ውድ እየተባባሉ ሲማግጡ የሚያሳይ ፎቶ ነበር፡፡ 

ሙሽራው አሁንም ማይኩን እንደያዘ  “በፎቶው ላይ የምትመለከቱት ምስል ውዷ እጮኛየ እና የልብ ጓደኛዬ ማንም አያየንም ብለው ተደብቀው ሲማግጡ የሚያሳይ ነው። ታዲያስ  ከእንደዚች አይነት ሴት ጋር ትዳር ባልመሰርት የሚፈርድብኝ አለ?!"ብሎ ታዳሚውን ጠየቀ።መልስ አላገኘም።

ኋላም ሙሽሪት በድንጋጤ በቆመችበት ደህና ሁኚ ብሏት ከቤተሰቦቹ ጋር የሰርጉን አዳራሽ ጥሎ ወጥቷል፡፡
☞ የዴይሊ ሜይል ዘገባ ነው

#ከዝሙት እንጠንቀቅ እንቶብት...ዝሙት ዛሬም ነገም ከነገ ወዳም መዘዙ ሰፊ ነዉ፡፡ለ15 ሰከንድ የሀራም እርካታ የ40 የ50 አምት ፕላናችንን አናበላሽ፡፡
አላህን አምፀን አላህ በዱንያ ዋጋችንን ያስከፍለናል ብድር በምድር‼️

ነገ እኛም በዝሙት ላይ ያለን እኛን በምን እንደሚያዋርደን አይታወቅም፡፡

ወላሂ ዝሙተኛ ሰዉ ሰላም የለዉም...በዱንያ ድህነት ጭንቀት ነዉ፡፡ሴቷም እራሷን ዝቅ ታደርጋለች.ዝሙተኛ ሴት ቤተሰብ የማያቃት ሴተኛ አዳሪ ማለት ነች..ለምን ዚና ስትሰራ ቤተሰቧ ሳያያት ነዉ፡፡ልጄ ጎበዝ ናት ዲነኛ ናት ይላል ቤተሰብ..እሷ ግን ቤተሰብ የማያቃት ሴተኛ አዳሪ ነች


ለሌሎች ያካፍሉ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/6146
Create:
Last Update:

ድል ያለ ሰርግ ተደግሶ ባል እና ሚስት ቃለ መሀላ ለመፈጸም እየተዘጋጁ ሳለ ነው ባል ቃል ከመግባታችን በፊት መናገር የምፈልገው ነገር አለ በማለት ማይኩን የተቀበለው።

ቀጠለናም የታሸገ ፖስታ ለሁሉም የሰርጉ ታዳሚዎች እንዲሰራጭ እና ታዳሚዎቹም ፖስታውን ከፍተው እንዲመለከቱት ያደርጋል፡፡ 

የታሸገው ፖስታ ውስጥ ያለው ሚስቱ ለመሆን ቃለመሃላ ለመፈፀም እየተቁነጠነጠች ካጠገቡ የቆመችው ሴት እና አንደኛ ሚዜው የኔ ፍቅር የኔ ውድ እየተባባሉ ሲማግጡ የሚያሳይ ፎቶ ነበር፡፡ 

ሙሽራው አሁንም ማይኩን እንደያዘ  “በፎቶው ላይ የምትመለከቱት ምስል ውዷ እጮኛየ እና የልብ ጓደኛዬ ማንም አያየንም ብለው ተደብቀው ሲማግጡ የሚያሳይ ነው። ታዲያስ  ከእንደዚች አይነት ሴት ጋር ትዳር ባልመሰርት የሚፈርድብኝ አለ?!"ብሎ ታዳሚውን ጠየቀ።መልስ አላገኘም።

ኋላም ሙሽሪት በድንጋጤ በቆመችበት ደህና ሁኚ ብሏት ከቤተሰቦቹ ጋር የሰርጉን አዳራሽ ጥሎ ወጥቷል፡፡
☞ የዴይሊ ሜይል ዘገባ ነው

#ከዝሙት እንጠንቀቅ እንቶብት...ዝሙት ዛሬም ነገም ከነገ ወዳም መዘዙ ሰፊ ነዉ፡፡ለ15 ሰከንድ የሀራም እርካታ የ40 የ50 አምት ፕላናችንን አናበላሽ፡፡
አላህን አምፀን አላህ በዱንያ ዋጋችንን ያስከፍለናል ብድር በምድር‼️

ነገ እኛም በዝሙት ላይ ያለን እኛን በምን እንደሚያዋርደን አይታወቅም፡፡

ወላሂ ዝሙተኛ ሰዉ ሰላም የለዉም...በዱንያ ድህነት ጭንቀት ነዉ፡፡ሴቷም እራሷን ዝቅ ታደርጋለች.ዝሙተኛ ሴት ቤተሰብ የማያቃት ሴተኛ አዳሪ ማለት ነች..ለምን ዚና ስትሰራ ቤተሰቧ ሳያያት ነዉ፡፡ልጄ ጎበዝ ናት ዲነኛ ናት ይላል ቤተሰብ..እሷ ግን ቤተሰብ የማያቃት ሴተኛ አዳሪ ነች


ለሌሎች ያካፍሉ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL




Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6146

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist. “[The defendant] could not shift his criminal liability,” Hui said. 4How to customize a Telegram channel? On June 7, Perekopsky met with Brazilian President Jair Bolsonaro, an avid user of the platform. According to the firm's VP, the main subject of the meeting was "freedom of expression." ZDNET RECOMMENDS
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American