ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6139
#በሰባት_ጣዖታውያን_ላይ_ያደረጉት_ዱዓ

ቡኻሪና ሙስሊም ኢብኑ መስዑድን በመጥቀስ እንደዘገቡት፡

«ነቢዩ ﷺ ከዕባ ውስጥ ይሰግዱ ነበር። አቡ ጀሀልና ባልደረቦቹ ተቀምጠዋል። «ሙሐመድ ሱጁድ ሲያደርግ ፈርስ የሚያፈስበት ማን ነው?» ተባባሉ። ከመካከላቸው ይበልጥ ተንኮለኛው ፈርስ ይዞ መጣ። ሱጁድ እስኪያደርጉ ጠበቀና ከጀርባቸው ላይ አፈሰስባቸው፡፡ እኔ ሁኔታውን እከታተል ነበር። ምንም ላደርግ አልቻልኩም። ጉልበት ቢኖረኝ ኖሮ ይህ ነገር በነቢዩ ላይ እንዳይደርስ በተከላከልኩ ነበር።

ሰዎቹ ይሳላቁ ጀመር። አንተ ነህ አንተ ነህ እየተባባሉም ይቀልዱ ጀመር። የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ሱጁድ እንዳደረጉ ናቸው" ራሳቸውን ከሱጁድ አላቀኑም። ልጃቸዉ ፋጡማ(ረ.ዐ) መጣችና ቆሻሻውን ከጀርባቸው አስወገደችላቸው። ራሳቸውን ቀና አደረጉና፡ «አላህ ሆይ! ቁረይሾችን ተበቀልልኝ» በማለት ሦስት ጊዜ በመደጋገም ዱዓ አደረጉ።

እርግማኑን ሲስሙ ሰዎች ተጨነቁ። በዚያ ሀገር ውስጥ የሚደረግ ዱዓ ተቀባይነት እንዳለው ያምኑ ነበር። ነቢዩ በመቀጠልምሰዎችን በስም ጠርተው ዱዓ አደረጉባቸው፡፡ እንዲህ አሉ  «አላህ ሆይ!
>አቡ ጀህልን ተበቀልልኝ።
> ዑትበት ኢብኑ ረቢዓህን'
>ሸይበት ኢብኑ ረቢዓህን፡
>ወሊድ ኢብኑ ዑትባህን
>ኡመያ ኢብኑ ኸለፍንና
> ዑቅበት ኢብኑ አቢ ሙዒጥን ተበቀልልኝ»
አንድ ሰውም ጨምረው ጠሩ። ስሙን አላስታወስኩትም።

ነፍሴ በእጁ በሆነችው ጌታ እምላለሁ፣ የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ስማቸውን ጠቅሰው የረገሟቸው እነዚህ ሰዎች በድር ላይ ተገደሉ። ገደል ውስጥም ተጣሉ።


ለሌሎች ያካፍሉ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/6139
Create:
Last Update:

#በሰባት_ጣዖታውያን_ላይ_ያደረጉት_ዱዓ

ቡኻሪና ሙስሊም ኢብኑ መስዑድን በመጥቀስ እንደዘገቡት፡

«ነቢዩ ﷺ ከዕባ ውስጥ ይሰግዱ ነበር። አቡ ጀሀልና ባልደረቦቹ ተቀምጠዋል። «ሙሐመድ ሱጁድ ሲያደርግ ፈርስ የሚያፈስበት ማን ነው?» ተባባሉ። ከመካከላቸው ይበልጥ ተንኮለኛው ፈርስ ይዞ መጣ። ሱጁድ እስኪያደርጉ ጠበቀና ከጀርባቸው ላይ አፈሰስባቸው፡፡ እኔ ሁኔታውን እከታተል ነበር። ምንም ላደርግ አልቻልኩም። ጉልበት ቢኖረኝ ኖሮ ይህ ነገር በነቢዩ ላይ እንዳይደርስ በተከላከልኩ ነበር።

ሰዎቹ ይሳላቁ ጀመር። አንተ ነህ አንተ ነህ እየተባባሉም ይቀልዱ ጀመር። የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ሱጁድ እንዳደረጉ ናቸው" ራሳቸውን ከሱጁድ አላቀኑም። ልጃቸዉ ፋጡማ(ረ.ዐ) መጣችና ቆሻሻውን ከጀርባቸው አስወገደችላቸው። ራሳቸውን ቀና አደረጉና፡ «አላህ ሆይ! ቁረይሾችን ተበቀልልኝ» በማለት ሦስት ጊዜ በመደጋገም ዱዓ አደረጉ።

እርግማኑን ሲስሙ ሰዎች ተጨነቁ። በዚያ ሀገር ውስጥ የሚደረግ ዱዓ ተቀባይነት እንዳለው ያምኑ ነበር። ነቢዩ በመቀጠልምሰዎችን በስም ጠርተው ዱዓ አደረጉባቸው፡፡ እንዲህ አሉ  «አላህ ሆይ!
>አቡ ጀህልን ተበቀልልኝ።
> ዑትበት ኢብኑ ረቢዓህን'
>ሸይበት ኢብኑ ረቢዓህን፡
>ወሊድ ኢብኑ ዑትባህን
>ኡመያ ኢብኑ ኸለፍንና
> ዑቅበት ኢብኑ አቢ ሙዒጥን ተበቀልልኝ»
አንድ ሰውም ጨምረው ጠሩ። ስሙን አላስታወስኩትም።

ነፍሴ በእጁ በሆነችው ጌታ እምላለሁ፣ የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ስማቸውን ጠቅሰው የረገሟቸው እነዚህ ሰዎች በድር ላይ ተገደሉ። ገደል ውስጥም ተጣሉ።


ለሌሎች ያካፍሉ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6139

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

1What is Telegram Channels? The visual aspect of channels is very critical. In fact, design is the first thing that a potential subscriber pays attention to, even though unconsciously. Channel login must contain 5-32 characters In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist. Administrators
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American