ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6130
#የሱን_እሬሳ_ምድር_አትቀበለዉም
          

ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺከኢስላም ያፈነገጠውን ሰው ሬሳ ምድር እንደማትቀበል መናገራቸው
የነብዩﷺ ተአምር ጭምር ነዉ፡፡

      ኢማም አህመድ እንደዘገቡት አነስ ኢብኑ ማሊክ የሚከተለውን አስተላልፈዋል

    የበኒ ነጃር ጎሣ አባል የሆነ አንድ ሰው   ከመካከላችን ነበር። አል. በቀራህንና አል ዒምራንን ምዕራፎችን አጠና (ቀራ)፡፡ የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ፀሐፊ ነበር። ከሙስሊሞች ሸሽቶ ሄደና ከክርስቲያኖች ጋር ተቀላቀለ"

ክርስቲያኖቹም የሙሐመድ ራዕይ ፀሐፊ ነበር» በማለት የክብር ቦታ ሰጡት፡ብዙም ሳይቆይ ሞተ። ጉድጓድ ቆፍረው ቀበሩት። ምድር ግን አልተቀበለችውም ተፋችው። እንደገና ቀበሩት አሁንም ተፋችው። ከዚያ በኋላ ግን ሳይበብሩ ተውት።


     ይህ የሆነበትን ምክንያት ዐብባስ ሲናገሩ፡ ይህ ሰው በቀራንና አል ዒምራንን ያጠና (የቀራ) በመሆኑ እኛም ለርሱ ልዩ ክብር ነበረን። የአላሀ መልዕክተኛ ﷺ «መሐሪና አዛኝ» የሚል ቃል እንዲፅፍ ሲያዙት «መሐሪና ጥበበኛ» እያለ ይፅፋል። ወዋቂና ጥበበኛ» ብሎ እንዲጽፍ ሲያዙት፡ «ሰሚና ተመልካች» ብዬ ልፃፍ ይላቸዋል...

«ይህ ሰው ከኢስላም አፈነገጠና ከጣዖታውያን ወገነ። «ስለ ሙሐመድ ልንገራችሁ። ራዕይ ፀሐፊው ነበርኩ። የፈለግኩትን ነበር የምጽፈው» በማለት የነቢዩን ስም ማጥፋት! የሐሰት ጥላሸት መቀባት ጀመረ።

ይህ ሰዉ ሲሞት ነብዩ ﷺ ምድር አትቀበለዉም በማለት ተናገሩ።

አነስ እንዳሉት አቡ ጦልሐ ሰውየው ወደሞተበት ሀገር መሄዱን ነግሮኛል። ሜዳ ላይ ተጥሎም አገኘው። «የዚህ ሰዉ ነገር ምንድን ነው?» ሲል ጠየቀ። «ደጋግመን ብንቀብረውም ምድር ልትቀበለው አልፈቀደችም። መልሳ እየተፋች አስቸገረችን» አሉት



ቡኻሪ አነስን በመጥቀስ እንደዘገቡት፡ ሰውየው ክርስቲያን ነበር ሰለመ። በቀራንና አል ዒምራንም አጠና። የነቢዩ ፀሐፊም ሆነ። ተመልሶም ወደ ክርስትና ገባ። ሙሐመድ እኔ የፃፍኩለትን ብቻ እንጅ ሌላ ነገር አያውቅም» ይል ነበር። አላህ ይህን ሰው ገደለው፡፡ ቀበሩት። ምድርም ተፍታው አደረች።

«ይህ የሙሐመድና የባልንጀሮቹ ድርጊት ነው። ከነርሱ ስለሽሽ ከመቃብሩ አውጥተውት ነው» አሉ፡፡ ይበልጥ ጥልቅ ጉድጓድ ቆፍረውም ቀበሩት። ምድር በድጋሜ ተፍታው አደረች። «ይሀ የሙሐመድ እና የባልንጀሮቹ ድርጊት ነው። ከነርሱ ስለሽሽ ሬሳውን አውጥተው ጣሉት» አሉ። ይበልጥ ጥልቅ የሆነ ጉድጓድ ቆፈሩና ቀበሩት። ምድር ለሶስተኛ ጊዜ ተፋችው" በዚህ ጊዜ የሰው ድርጊት እንዳልሆነ አወቁና ሬሳውን ወረወሩት፡፡


ሱበሀነሏህ!!!


https://www.tgoop.com/joinchat-AAAAAESAIxFIdM3tYVwa1g



tgoop.com/Islam_and_Science/6130
Create:
Last Update:

#የሱን_እሬሳ_ምድር_አትቀበለዉም
          

ሀቢቡና ሙሀመድ ﷺከኢስላም ያፈነገጠውን ሰው ሬሳ ምድር እንደማትቀበል መናገራቸው
የነብዩﷺ ተአምር ጭምር ነዉ፡፡

      ኢማም አህመድ እንደዘገቡት አነስ ኢብኑ ማሊክ የሚከተለውን አስተላልፈዋል

    የበኒ ነጃር ጎሣ አባል የሆነ አንድ ሰው   ከመካከላችን ነበር። አል. በቀራህንና አል ዒምራንን ምዕራፎችን አጠና (ቀራ)፡፡ የአላህ መልዕክተኛ ﷺ ፀሐፊ ነበር። ከሙስሊሞች ሸሽቶ ሄደና ከክርስቲያኖች ጋር ተቀላቀለ"

ክርስቲያኖቹም የሙሐመድ ራዕይ ፀሐፊ ነበር» በማለት የክብር ቦታ ሰጡት፡ብዙም ሳይቆይ ሞተ። ጉድጓድ ቆፍረው ቀበሩት። ምድር ግን አልተቀበለችውም ተፋችው። እንደገና ቀበሩት አሁንም ተፋችው። ከዚያ በኋላ ግን ሳይበብሩ ተውት።


     ይህ የሆነበትን ምክንያት ዐብባስ ሲናገሩ፡ ይህ ሰው በቀራንና አል ዒምራንን ያጠና (የቀራ) በመሆኑ እኛም ለርሱ ልዩ ክብር ነበረን። የአላሀ መልዕክተኛ ﷺ «መሐሪና አዛኝ» የሚል ቃል እንዲፅፍ ሲያዙት «መሐሪና ጥበበኛ» እያለ ይፅፋል። ወዋቂና ጥበበኛ» ብሎ እንዲጽፍ ሲያዙት፡ «ሰሚና ተመልካች» ብዬ ልፃፍ ይላቸዋል...

«ይህ ሰው ከኢስላም አፈነገጠና ከጣዖታውያን ወገነ። «ስለ ሙሐመድ ልንገራችሁ። ራዕይ ፀሐፊው ነበርኩ። የፈለግኩትን ነበር የምጽፈው» በማለት የነቢዩን ስም ማጥፋት! የሐሰት ጥላሸት መቀባት ጀመረ።

ይህ ሰዉ ሲሞት ነብዩ ﷺ ምድር አትቀበለዉም በማለት ተናገሩ።

አነስ እንዳሉት አቡ ጦልሐ ሰውየው ወደሞተበት ሀገር መሄዱን ነግሮኛል። ሜዳ ላይ ተጥሎም አገኘው። «የዚህ ሰዉ ነገር ምንድን ነው?» ሲል ጠየቀ። «ደጋግመን ብንቀብረውም ምድር ልትቀበለው አልፈቀደችም። መልሳ እየተፋች አስቸገረችን» አሉት



ቡኻሪ አነስን በመጥቀስ እንደዘገቡት፡ ሰውየው ክርስቲያን ነበር ሰለመ። በቀራንና አል ዒምራንም አጠና። የነቢዩ ፀሐፊም ሆነ። ተመልሶም ወደ ክርስትና ገባ። ሙሐመድ እኔ የፃፍኩለትን ብቻ እንጅ ሌላ ነገር አያውቅም» ይል ነበር። አላህ ይህን ሰው ገደለው፡፡ ቀበሩት። ምድርም ተፍታው አደረች።

«ይህ የሙሐመድና የባልንጀሮቹ ድርጊት ነው። ከነርሱ ስለሽሽ ከመቃብሩ አውጥተውት ነው» አሉ፡፡ ይበልጥ ጥልቅ ጉድጓድ ቆፍረውም ቀበሩት። ምድር በድጋሜ ተፍታው አደረች። «ይሀ የሙሐመድ እና የባልንጀሮቹ ድርጊት ነው። ከነርሱ ስለሽሽ ሬሳውን አውጥተው ጣሉት» አሉ። ይበልጥ ጥልቅ የሆነ ጉድጓድ ቆፈሩና ቀበሩት። ምድር ለሶስተኛ ጊዜ ተፋችው" በዚህ ጊዜ የሰው ድርጊት እንዳልሆነ አወቁና ሬሳውን ወረወሩት፡፡


ሱበሀነሏህ!!!


https://www.tgoop.com/joinchat-AAAAAESAIxFIdM3tYVwa1g

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6130

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The creator of the channel becomes its administrator by default. If you need help managing your channel, you can add more administrators from your subscriber base. You can provide each admin with limited or full rights to manage the channel. For example, you can allow an administrator to publish and edit content while withholding the right to add new subscribers. In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. How to build a private or public channel on Telegram? How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) Just as the Bitcoin turmoil continues, crypto traders have taken to Telegram to voice their feelings. Crypto investors can reduce their anxiety about losses by joining the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram.
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American