ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6128
#አሳፋሪ_ጥያቄና_አጥጋቢ_መልስ
      አሚር ሰይድ


    ከዕለታት አንድ ቀን ሮማዊው _ ቄሳር _ ለሙዓዊያህ (ረ.ዐ) የሚከተለውን የደብዳቤ መልዕክት ላከለት፡፡ “አቅጣጫ፣ አባት የሌለዉ፣ ወላጅ ስሌለው፥ ቀብሩ ውስጥ ደስተኛ ስለሆነው በማህፀን ውስጥ ስላልተፈጠሩ ሶስት ነገሮች ሙሉ፣ ግማሽና ባዶ ስለሆነ ነገሮች ንገረኝ። የማናቸውንም ነገሮች መፈጠሪያ ዘር የሆነችውንም በብልቃጥ አድርገህ ላክልኝ።''

ሙዓዊያህ (ረ.ዐ) የደብዳቤውን መልዕክት ካነበበ በኋላ መልስ ይሰጡበት ዘንድ መልዕክቱን ለዑብደላህ ኢብነ ዐብባስ (ረ.ዐ) ላከው፡፡



    ዐብደላህ ኢብነ- ዕብባስ (ረ.ዐ) የደብዳቤውን መልዕክት አንብበው የሚከተለውን ምላሽ ለሮማዊው ቄሳር ፃፉለት፡፡
☞“አቅጣጫ የሌለው ነገር የተከበረው ከዕባህ ነው፡፡
☞ አባት የሌለው ዒሳ(ዐሰ) (ኢየሱስ)ናቸው፡፡
☞ወላጅ የሌለው አደም (ዐ.ሰ) ናቸው፡፡
☞በቀብሩ ውስጥ ደስተኛ የሆነው ዩኑስ (ዐ.ሰ) ናቸው።
☞ በማህፀን ውስጥ ያልተፈጠሩት ሦስት ነገሮች
➊ የነብዩላህ ኢብራሂም (ዐ.ሰ) በግ
➋የነብዩላህ ሷሊሕ ሴት ግመልና
➌የነብዩላህ ሙሳ (ዐ.ሰ) ዘንዶ ናቸው።
☞ሙሉ የሆነው ነገር አእምሮ ኖሮት በዚህ አእምሮው የሚጠቀም ሰው ሲሆን፥ ግማሹ ነገር አእምሮ የሌለው ግን አእምሮ ባላቸው ሰዎች የሚሠራ ሰው ነው፡፡
☞ ባዶ ነገር ደግሞ አእምሮ የሌለውና አእምሮ በሌላቸው ሰዎች አእምሮ የሚሠራ ነው፡፡

ከዚያ በአንዲት ብልቃጥ ውስጥ ውሀ ከሞሉ በኋላ “ይህች የማናቸውም ነገሮች መፈጠሪያ ዘር ነች በማለት ከፃፉለት በኋላ መልዕክቱን ወደ ቄሳር ላኩት።

ቄሳሩ ዐብደላህ ኢብኑ ዐብባስ (ረ.ዐ) በሰጡት ምላሽ በጣም ተደነቀ።


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/6128
Create:
Last Update:

#አሳፋሪ_ጥያቄና_አጥጋቢ_መልስ
      አሚር ሰይድ


    ከዕለታት አንድ ቀን ሮማዊው _ ቄሳር _ ለሙዓዊያህ (ረ.ዐ) የሚከተለውን የደብዳቤ መልዕክት ላከለት፡፡ “አቅጣጫ፣ አባት የሌለዉ፣ ወላጅ ስሌለው፥ ቀብሩ ውስጥ ደስተኛ ስለሆነው በማህፀን ውስጥ ስላልተፈጠሩ ሶስት ነገሮች ሙሉ፣ ግማሽና ባዶ ስለሆነ ነገሮች ንገረኝ። የማናቸውንም ነገሮች መፈጠሪያ ዘር የሆነችውንም በብልቃጥ አድርገህ ላክልኝ።''

ሙዓዊያህ (ረ.ዐ) የደብዳቤውን መልዕክት ካነበበ በኋላ መልስ ይሰጡበት ዘንድ መልዕክቱን ለዑብደላህ ኢብነ ዐብባስ (ረ.ዐ) ላከው፡፡



    ዐብደላህ ኢብነ- ዕብባስ (ረ.ዐ) የደብዳቤውን መልዕክት አንብበው የሚከተለውን ምላሽ ለሮማዊው ቄሳር ፃፉለት፡፡
☞“አቅጣጫ የሌለው ነገር የተከበረው ከዕባህ ነው፡፡
☞ አባት የሌለው ዒሳ(ዐሰ) (ኢየሱስ)ናቸው፡፡
☞ወላጅ የሌለው አደም (ዐ.ሰ) ናቸው፡፡
☞በቀብሩ ውስጥ ደስተኛ የሆነው ዩኑስ (ዐ.ሰ) ናቸው።
☞ በማህፀን ውስጥ ያልተፈጠሩት ሦስት ነገሮች
➊ የነብዩላህ ኢብራሂም (ዐ.ሰ) በግ
➋የነብዩላህ ሷሊሕ ሴት ግመልና
➌የነብዩላህ ሙሳ (ዐ.ሰ) ዘንዶ ናቸው።
☞ሙሉ የሆነው ነገር አእምሮ ኖሮት በዚህ አእምሮው የሚጠቀም ሰው ሲሆን፥ ግማሹ ነገር አእምሮ የሌለው ግን አእምሮ ባላቸው ሰዎች የሚሠራ ሰው ነው፡፡
☞ ባዶ ነገር ደግሞ አእምሮ የሌለውና አእምሮ በሌላቸው ሰዎች አእምሮ የሚሠራ ነው፡፡

ከዚያ በአንዲት ብልቃጥ ውስጥ ውሀ ከሞሉ በኋላ “ይህች የማናቸውም ነገሮች መፈጠሪያ ዘር ነች በማለት ከፃፉለት በኋላ መልዕክቱን ወደ ቄሳር ላኩት።

ቄሳሩ ዐብደላህ ኢብኑ ዐብባስ (ረ.ዐ) በሰጡት ምላሽ በጣም ተደነቀ።


join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6128

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Administrators SUCK Channel Telegram Just at this time, Bitcoin and the broader crypto market have dropped to new 2022 lows. The Bitcoin price has tanked 10 percent dropping to $20,000. On the other hand, the altcoin space is witnessing even more brutal correction. Bitcoin has dropped nearly 60 percent year-to-date and more than 70 percent since its all-time high in November 2021.
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American