ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6115
#ቅን_ትዉልድ
              አሚር ሰይድ

🔰🔰በአቡበክር (ረ.ዐ) የኸሊፋነት ዘመን ዑመር ኢብነ አል-ኸጣብን (ረ.ዐ) አቡበክር (ረ.ዐ) መዲና ውስጥ በዳኝነት ሾመዋቸው ነበር፡፡

ዑመር ከተሾሙበት እለት አንስቶ አንድ ዓመት እስኪሞላቸው ድረስ አንድም የሚካሰስ ሰው ጠፋ፡፡ ከዚያም ዑመር (ረ.ዐ) ከተሰጣቸው ኃላፊነት እንዲያወርዷቸው አቡበክርን ሲጠይቁ
.....“ዑመር ሆይ! ሥልጣን መልቀቁን የጠየቅከው ፍትሕ ከመስጠቱ አንፃር ነውን?'' አሏቸው፡፡ ዑመርም (ረ.ዐ) “አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ምትክ ሆይ! ፍጹም አይደለም፡፡ ነገር ግን በአማኝ ሕዝቦች መካከል ምንም ጉዳይ ስለሌለኝ ነው፡፡ ሁሉም ለእሱ የሚገባውን በሚገባ አውቋል፡፡ ከሚገባው በላይም ለመጠየቅ አይፈልግም፡፡ ሁሉም በየራሱ ላይ የተጣለበትን ግዴታ አውቋል፡፡ ስለዚህም ግዴታውን ከመወጣት ወደ ኋላ አይልም፡፡ ሁሉም ለራሱ የሚወደውን ሁሉ ለወንድሙ ወድዷል፡፡ በዚህም የተነሳ ወንድማቸው ለአንዲት ቀን ከተሰወረባቸው ይፈልጉታል፡፡ ከታመመም ይጠይቁታል፡፡ ከተቸገረም ይረዱታል፡፡ ከእነሱ አንዳች ነገር ከፈለገ ይሰጡታል፡፡ አንዳች መከራ ወይም ሀዘን ከደረሰበት አብረው ይካፈሉታል፡፡ ሃይማኖታቸው መመካከር ነዉ፡፡ስነ ምግባራቸዉ በጥሩ ነገር ማዘዝ ከመጥፎ ነገርም መከልከልን ነዉና በምን ላይ ተጣልተዉ ይካሰሱ??አሏቸዉ
==========\=========\=========\===

🔰🔰 ዑመር ኢብነ አል ኸጧብ (ረ.ዐ) ስለ አበብክር አስ-ሲዲቅ (ረ.ዐ) እንዲህ ብለዋል-

አቡበክር ሁልጊዜ ፈጅር ከሰገዱ በኋላ መዲና ውስጥ አንድ ቤት ያመሩ ነበር። ወደዚያ ቤትም ሄድኩ፡፡ እዚያ ቤት ወስጥ ዓይኑ ስውር የሆነችና በእድሜ የገፋች ሴት ትኖራለች፡፡ ሄድኩና "አንቺ ማን ነሽ? አልኳት፡፡ "እኔ የሽመገልኩ ሴት ነኝ ስትል መለሰችልኝ
.... "ይህ ሰው ማን ነው? ስል ጠየቅኳት "ይህ ሰው ወደቤታችን እየመጣ ፍየላችንን ያልብልናል። ልብሳችንንም ያጥብልናል። ምግባችንንም ካዘጋጀ ቡኋላ ይሄዳል" አለችኝ፡፡ ይህን ጊዜ ዑመር (ረ.ዐ) ስቅስቅ ብለው አለቀሱና አጉንብለው ከእርስዎ ቡኋላ ያሉትን ኸሊፋዎች በእርግጥ በጣም እድክመዋል አሉ፡፡
====\======\========\======\=====

 🔰🔰 በአንድ ወቅት ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር ኢብነ አል-ኸጧብ (ረ.ዐ) ታመው ሳለ ወይን መብላት አስኛቸውና እንዲመጣላቸው አዘዙ፡፡ ነገር ግን ወቅቱ ወይን የሚፈራበት ወቅት ባለመሆነ ሰ.ፈለግ ታጣ፡፡ ከብዙ ጊዜያት በኋላ አንድ ሰው ዘንድ ተገኝቶ ሰባት የወይን ፍሬዎችን በአንድ ዲርሃም ገዝተው አመጡላቸው፡፡ እሳቸው አምሮታቸውን ለማርካት ሊመገቡ ወደ አፋቸው ገና እንዳስጠጉት አንድ ምስኪን መጥቶ ለመናቸው እሳቸውም መብላታቸውን በመተው የወይኑን ጣዕም ሳይቀምስ ሁሉንም ለምስኪኑ እንዲሰጥ አደረጉ፡፡
=====\======\======\======\=====

🔰🔰 ከዕለታት አንድ ቀን ዘይነል-ዓቢዲን (ረ.ዐ) “አንተ በእርግጥ ከሰዎች የበለጠ እናትህን በማገልገል ቅን ነህ፡፡ ነገር ግን ለምንድን ነው ከእሷ ጋር በአንድ ማእድ ላይ የማትበላው?" ተብለው ሲጠየቁ ከኔ በፊት ዓይኖቿ ቀድመው ያረፉበትን ቦታ እጆቼ እጆቿን ቀድመዋቸው ዋልጌ እንዳልሆንባት አላህን ፈርቼ ነው" በማለት መለሱ፡፡


ሱብሀነሏህ!!!

✏️እስልምና ይህን ትዉልድ አፍሮቶ ነበር ዛሬስ ለሙስሊም ወንድም እህቶቻችን ለጎረቤት ለቤተሰቦቻችን እንዴት ነን?


ለሌሎች ያካፍሉ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/6115
Create:
Last Update:

#ቅን_ትዉልድ
              አሚር ሰይድ

🔰🔰በአቡበክር (ረ.ዐ) የኸሊፋነት ዘመን ዑመር ኢብነ አል-ኸጣብን (ረ.ዐ) አቡበክር (ረ.ዐ) መዲና ውስጥ በዳኝነት ሾመዋቸው ነበር፡፡

ዑመር ከተሾሙበት እለት አንስቶ አንድ ዓመት እስኪሞላቸው ድረስ አንድም የሚካሰስ ሰው ጠፋ፡፡ ከዚያም ዑመር (ረ.ዐ) ከተሰጣቸው ኃላፊነት እንዲያወርዷቸው አቡበክርን ሲጠይቁ
.....“ዑመር ሆይ! ሥልጣን መልቀቁን የጠየቅከው ፍትሕ ከመስጠቱ አንፃር ነውን?'' አሏቸው፡፡ ዑመርም (ረ.ዐ) “አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ምትክ ሆይ! ፍጹም አይደለም፡፡ ነገር ግን በአማኝ ሕዝቦች መካከል ምንም ጉዳይ ስለሌለኝ ነው፡፡ ሁሉም ለእሱ የሚገባውን በሚገባ አውቋል፡፡ ከሚገባው በላይም ለመጠየቅ አይፈልግም፡፡ ሁሉም በየራሱ ላይ የተጣለበትን ግዴታ አውቋል፡፡ ስለዚህም ግዴታውን ከመወጣት ወደ ኋላ አይልም፡፡ ሁሉም ለራሱ የሚወደውን ሁሉ ለወንድሙ ወድዷል፡፡ በዚህም የተነሳ ወንድማቸው ለአንዲት ቀን ከተሰወረባቸው ይፈልጉታል፡፡ ከታመመም ይጠይቁታል፡፡ ከተቸገረም ይረዱታል፡፡ ከእነሱ አንዳች ነገር ከፈለገ ይሰጡታል፡፡ አንዳች መከራ ወይም ሀዘን ከደረሰበት አብረው ይካፈሉታል፡፡ ሃይማኖታቸው መመካከር ነዉ፡፡ስነ ምግባራቸዉ በጥሩ ነገር ማዘዝ ከመጥፎ ነገርም መከልከልን ነዉና በምን ላይ ተጣልተዉ ይካሰሱ??አሏቸዉ
==========\=========\=========\===

🔰🔰 ዑመር ኢብነ አል ኸጧብ (ረ.ዐ) ስለ አበብክር አስ-ሲዲቅ (ረ.ዐ) እንዲህ ብለዋል-

አቡበክር ሁልጊዜ ፈጅር ከሰገዱ በኋላ መዲና ውስጥ አንድ ቤት ያመሩ ነበር። ወደዚያ ቤትም ሄድኩ፡፡ እዚያ ቤት ወስጥ ዓይኑ ስውር የሆነችና በእድሜ የገፋች ሴት ትኖራለች፡፡ ሄድኩና "አንቺ ማን ነሽ? አልኳት፡፡ "እኔ የሽመገልኩ ሴት ነኝ ስትል መለሰችልኝ
.... "ይህ ሰው ማን ነው? ስል ጠየቅኳት "ይህ ሰው ወደቤታችን እየመጣ ፍየላችንን ያልብልናል። ልብሳችንንም ያጥብልናል። ምግባችንንም ካዘጋጀ ቡኋላ ይሄዳል" አለችኝ፡፡ ይህን ጊዜ ዑመር (ረ.ዐ) ስቅስቅ ብለው አለቀሱና አጉንብለው ከእርስዎ ቡኋላ ያሉትን ኸሊፋዎች በእርግጥ በጣም እድክመዋል አሉ፡፡
====\======\========\======\=====

 🔰🔰 በአንድ ወቅት ዐብደላህ ኢብኑ ዑመር ኢብነ አል-ኸጧብ (ረ.ዐ) ታመው ሳለ ወይን መብላት አስኛቸውና እንዲመጣላቸው አዘዙ፡፡ ነገር ግን ወቅቱ ወይን የሚፈራበት ወቅት ባለመሆነ ሰ.ፈለግ ታጣ፡፡ ከብዙ ጊዜያት በኋላ አንድ ሰው ዘንድ ተገኝቶ ሰባት የወይን ፍሬዎችን በአንድ ዲርሃም ገዝተው አመጡላቸው፡፡ እሳቸው አምሮታቸውን ለማርካት ሊመገቡ ወደ አፋቸው ገና እንዳስጠጉት አንድ ምስኪን መጥቶ ለመናቸው እሳቸውም መብላታቸውን በመተው የወይኑን ጣዕም ሳይቀምስ ሁሉንም ለምስኪኑ እንዲሰጥ አደረጉ፡፡
=====\======\======\======\=====

🔰🔰 ከዕለታት አንድ ቀን ዘይነል-ዓቢዲን (ረ.ዐ) “አንተ በእርግጥ ከሰዎች የበለጠ እናትህን በማገልገል ቅን ነህ፡፡ ነገር ግን ለምንድን ነው ከእሷ ጋር በአንድ ማእድ ላይ የማትበላው?" ተብለው ሲጠየቁ ከኔ በፊት ዓይኖቿ ቀድመው ያረፉበትን ቦታ እጆቼ እጆቿን ቀድመዋቸው ዋልጌ እንዳልሆንባት አላህን ፈርቼ ነው" በማለት መለሱ፡፡


ሱብሀነሏህ!!!

✏️እስልምና ይህን ትዉልድ አፍሮቶ ነበር ዛሬስ ለሙስሊም ወንድም እህቶቻችን ለጎረቤት ለቤተሰቦቻችን እንዴት ነን?


ለሌሎች ያካፍሉ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6115

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The administrator of a telegram group, "Suck Channel," was sentenced to six years and six months in prison for seven counts of incitement yesterday. SUCK Channel Telegram Write your hashtags in the language of your target audience. The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.” A Telegram channel is used for various purposes, from sharing helpful content to implementing a business strategy. In addition, you can use your channel to build and improve your company image, boost your sales, make profits, enhance customer loyalty, and more.
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American