ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6111
#ለሒጃብ_መገፈፍ ነብዩ ﷺ #የተዋጉበት_ጦርነት
አሚር ሰይድ


በነብዩ ﷺ ዘመን አንዲት ሂጃቧን አስተካክላ በምትለብስ ሴት ላይ በደረሰ በደል ምክንያት
ነብዩ ﷺ ጦር መዝመታቸዉን ምን ያህላችን እናቃለን??
እስከ ወደ ታሪኩ እንለፍ

    የበኒ ቀይኑ ቃዕ አይሁድ ማህበረሰብ በመዲና አካባቢ ይኖሩ የነበሩና ወርቅ በማንጠር የሚተዳደሩ ስስታም ማህበረሰብ ነበሩ:: የጐሳው አባላት ያነጠሯቸውን የወርቅ ጌጣቸዉንም ሆነ ሌላ የወርቅ እጅ ሥራ ውጤታቸውን የሚሽጡበት ልዩ ስፍራ ነበራቸው፡፡በአንድ ወቅት ከነቢዩ ﷺ
ልደረባዎች አንዷ የነበረች ሴት ወደዚያ የወርቅ ገበያ ትሄዳለች።  አንድ እርጉም የሆነ የአይሁድ ሰው የሴትዬዋን ጅልባብ ጫፍ ጭንቅላቷ ጋር በሆነ ነገር ያያይዘዋል፡፡ ይህን ተንኮል ያልተገነዘበችው ሴት ከተቀመጠችበት ስትነሳ ሰውነቷ ለባዕድ ወንዶች በመጋለጡ ሁሉም ሳቁባት፡፡

ይህን ርኩስ ድርጊት የተገነዘበና በአቅራቢያ የነበረ አንድ የነቢዩ ﷺባልደረባ ተንኮል የሰራውን የአይሁድ ሰው ወዲያውኑ እርምጃ በመውስድ የገደለው ሲሆን በአፀፋውም የአይሁዱ ሰው ወገኖች ሙስሊሙን ስው ተረባርበው ገድሉት፡፡


    ይህ የፊትናን እሳት የቆስቆሰው ውዝግብም ጦርነትን ይወልድና ነቢዩ ﷺሰራዊታቸውን አስከትለው የበነ ቀይነ-ቃዕን መንደር ይከቡታል። ከዚያ በኋላም የጐሳው አባላት በሙሉ መዲናን ለቅቀው እንዲወጡ የተገደዱ ሲሆን ከዚያ አካባቢ ድምጥማጣቸው እንዲጠፋ ተደርጓል።

ከዚያ ሁሉ ታላቅ ተጋድሏቸው በኋላ ነቢዩ ﷺ እና ባልደረቦቻቸው የዛሬውን የእኛን ሁኔታ ቢመለከቱ ምን ይሉ ነበር😔? በፍርዱ ቀን ጌታችን አላህ ፊት ስንቀርብ ምን ይሆን የምንመልሰው? ሁሉን አዋቂ ለሆነው አላህ ምን የምንደብቀው ነገር ይኖራል?

⚡️⚡️ሙስሊም ሴቶች ሆይ! ከዚህ ቀጥሎ ደግሞ በጥንቃቄ ልታሰላስሉት የምትችሉትን ታሪክ አቀርብላችኋለሁ:: አንድ ዕለት ኢማም አህመድ ኢብን ሐንበል በመንገድ ላይ ሲጓዙ አንዲት በሚገባ ሒጃቧን የለበሰች ሴት ይመለከታሉ:: በዚያው ቅፅበት ንፋስ እየተግለበለበ መጥቶ ቀሚሷን ተረከዟ እስኪገለጥ ድረስ ወደ ላይ ያነሳዋል:: በዚህ ጊዜ ኢብን ሐንበል በመጐናጸፊያቸው ጠርዝ ፊታቸውን በመሸፍን የሚከተለውን ተናገሩ፡፡
ይህ የፈተና ጊዜ ነዉ!!!
ተመልከቱ! ይህ ሁኔታ እርሳቸው  አስበውት ሳይሆን በአጋጣሚ የተከሰተ ነው፡፡ እንደዚያም ሆኖ ምን ያህል ስሜታቸው እንደተጉዳ ከታሪኩ መገንዘብ አይከብድም፡፡ እኚህ ሰው በአሁነ እኛ ባለንበት ዘመን ቢኖሩ ኖሮ ምን ይሉ ነበር???


⚡️⚡️98% ሴቶች ሂጃብን በራሳቸዉ አመለካከትና የኑሮ ዘይቦ አለባበስ ለእነሱ አለባበስ እንዲመቻቸዉ አድርገዉ ሲተረጉሙት እና እንደሚመቻቸዉ ሲለብሱት የምናየዉ ሀቅ ነዉ ግን አላህ እና ነብዩ ﷺ ሂጃብን እንዴት ነዉ በቁርአንና በሀዲስ የገለፁት??

☞አላህ በቁርአኑ ስለ ሂጃብ ሲገልፅ
ይህ እንዲታወቅና በባለጌዎች እንዳይደፈሩ ለመሆን በጣም የቀረበ ነዉ(አል አህዛብ 59)

☞ለምእምናትም ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ፡፡ ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ፡፡ ጌጣቸውንም ከእርሷ ግልጽ ከኾነው በስተቀር አይግለጡ፡፡ ጉፍታዎቻቸውንም በአንገትጌዎቻቸው ላይ ያጣፉ፡፡(አን-ኑር31)

ሒጃብን መልበስ ለሴቶች በላጭና ምትክ የማይገኝለት የመከላከያ ጋሻ ነው፡፡ ሴት ልጅ ሒጃቧን አስተካክላ ከለበሰች በሰይጣን ግፊት እየታገዙ ከሚፈታተኗት ወንዶች ጉትጕታ ሙሉ በመሉ ማለት ይቻላል ትገላገላለች። ሁሉም ሰው የሚያከብራት ሲሆን የመረጠችው የክብር መንገድ የመጭውን ዓለም ስኬትና ሽልማት የምታገኝበት ነዉ፡፡

   ሙስሊም ሴት ከፀጉሯ ጀምራ አንገቷንና ትከሻዋን፣ ደረቷን የመሸፈን ግዴታ አለባት፡፡ እንግዲህ እነዚህንና ሌሎች መሸፋፈን ያለባቸውን የሰውነት ክፍሎቿን ከባሏ ውጪ ለሆነና ከእነርሱ ጋር ጋብቻ ሊያስመሰርታት የሚችል ባዕድነት ላላቸው ወንዶች ማሳየት አይፈቀድላትም፡፡

⚠️ በነብዩ ﷺ ጊዜ የነበሩ ሴቶች ስለ ሂጃብ የቁርአን አያ ሲወርድ ሱሀቦች መልሳቸዉ ምን ነበር??

    የአላህ መልዕክተኛ ﷺባልደረባዎች ክስተቱን ሲተርኩ እንዲህ ይላሉ፡- "የሴቶችን መሸፋፈን ግዳጅ የሚያደርገው የቁርአን አንቀፅ በወረደበት ጊዜ በአላህ ይሁንብን እያንዳንዷ ሴት ይህን ጉዳይ እንደሰማች ቀሚሷን ለሁለት እየቀደደች በአንደኛው ፀጉሯን፤ በሌላኛው ደግሞ አንገቷንና ደረቷን ያልሽፈነች አንድም አልነበረችም፡፡ ይህንን ያደረጉትም ከፀጉራቸው ጀምሮ ወጥ ሆኖ እስከታችኛው የሰውነታቸው ክፍል ድረስ የሚሽፍን ልብስ ለማግኘት ችግር ስለነበረባቸው ነበር።
ዛሬ ግን ልብስ ሞልቶ ለባሽ በፈለገዉ ፋሺን ሲለበስ ሂጃብን በራሳቸዉ ስሜት በሚያዛቸዉ  ልክ አላህ ካዘዘዉ መመሪያ ዉጭ ለባሽ 98% በላይ ነዉ


ነቢዩ ﷺበተጨማሪም እንዲህ ብለዋል- ከሴቶቻችሁ ሁሉ በላጮቹ
☞ወላድ የሆኑት፣
☞መልካም ፀባይ ያላቸው፤
☞ስታማክሯቸው ምክራቸውን የሚለግሱና
☞ አላህን ፈሪዎቹ ናቸው::''

ከሴቶቻችሁ መጥፎቻቹ ደግሞ
መተበሪጃት (ተገላልጠው የሚሄዱ) የሆኑት
ሙተኸይላት (በኩራት ተወጥረው የሚራመዱና በንግግር የሚደነፉት) ሲሆነ እነርሱ መናፍቃን ናቸው::"

እና አህቴ ሆይ አሁን ባለሽበት አለባበስ ነብዩ ﷺ
እንዳሉት መናፍቃን ሁኜ ይሆን እንዴ ብለሽ አስበሽ ታቂያለሽ??

የአላህ መልዕክተኛ ﷺእንዲህ በማለት ተናግረዋል፦

አሁን የማያቸው ሁለት ዓይነት ሰዎች በጀሃነም ውስጥ ክፉኛ ይቀጣሉ::
#የመጀመሪያዎቹ ቡድኖች ሁልጊዜም ቢሆን ከእጃቸው የበሬ ጅራት (መግረፊያ) የማይለያቸውና በዚያ ያገኙትን ሁሉ የሚገርፉና

#ሁለተኛዎቹ ልብስ የለበሱ ሴቶች ሆኖም ግን የተራቆቱ ከቀናው መንገድ የተዘናበሉ ሌሎችንም እንዲዘናበሉ የሚያደርጉ እንዲሁም ፀጉራቸውን እንደ ግመል ሻኛ የሚቆልሉ ናቸው፡፡ እነዚህ በእርግጥም ጀነት ሊገቡ ቀርቶ ሽታዋን እንኳን አያገኙም። ሽታዋ ከዚህ እስከዚህ ያህል ርቀት የሚገኝ ቢሆንም።
እህቴ ሆይ የአንቺ አለባበስ ከጀነት ሽታ ከሚያገኙት ወይስ ከማያገኙት ነሽ??


✏️ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ይህን የመሰለ ሁኔታ የሚያንፀባርቁ ሰዎች እርሳቸው በነበሩበት ዘመን እንዳላዩ በዚህ ሐዲስ መግቢያ አካባቢ ተጠቅሷል፡፡በአሁን ዘመን ደግሞ ሞልቶ ተትረፍርፏል

ከዚህ አስደንጋጭ ሐዲስ በቀላሉ መገንዘብ እንደምንችለው እነዚያ የጀሃነም እድምተኞች የሆኑት ሴቶች ዋነኛ መለያ የለበሱ ሆኖም ግን ልብሳቸው መላ አካላቸውን ሊሸፍንላቸው ባለመቻሉ የተራቆቱ ናቸው፡፡ እነዚህ ሴቶች ለራሳቸው ጠማማ የሆነውን ይህን የሰይጣን መንገድ ለመከተል መምረጣቸው ሳያንሳቸው ሌሎች ሰዎችም የእንርሱን ፈለግ እንዲከተሉ ብርቱ ጥረትና ግፊት የሚያደርጉ እንደሆኑም ተገልጿል፡፡ አሁን በዘመናችን የፋሽንና የሞዴሊንግ ዓለም ውስጥ በሒጃብ ስም ..ሒጃብ አስመስሎ የሴት ልጅ ቅርስን የሚያሳይ ጉልህ ስፍራን እየተቆጣጠሩ የመጡ እንስታት በትክክል ይህን መንገድ እየተከተሉ እንደሆነ በቀላሉ መገንዘብ አይገድም፡፡ እነዚህ እንስታት ፀጉራቸውን ፈፅሞ የማይሸፍኑ ሲሆን ከዚያም በባሰ እንደ ግመል ሻኛ እየከመሩና የተለያዩ የፀጉር አሰራር ዘዴዎችን፣ እየተከተሉ ሰውን ሁሉ የሚያማልሉ ፍፁም የሰይጣን ደቀ መዛሙርት ናቸው፡፡ እነዚህ ፈፅሞ ጀነት የማይገቡ ናቸዉ



⚠️⚠️ሴቶች ሆይ አለባበሳችንን እንፈትሽ...ወንድ ሆይ የእህትህን የልጅህን የሚስትህን የእናትህን ሂጃብ አለባበስ ፈትሽ የዉመል ቂያማ ላይ እሷም በአለባበሷ አንተም ባለመከልከልህ ተጠያቂ እንዳትሆን¡¡¡

ለሌሎች ያካፍሉ
Join👇👇


www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/6111
Create:
Last Update:

#ለሒጃብ_መገፈፍ ነብዩ ﷺ #የተዋጉበት_ጦርነት
አሚር ሰይድ


በነብዩ ﷺ ዘመን አንዲት ሂጃቧን አስተካክላ በምትለብስ ሴት ላይ በደረሰ በደል ምክንያት
ነብዩ ﷺ ጦር መዝመታቸዉን ምን ያህላችን እናቃለን??
እስከ ወደ ታሪኩ እንለፍ

    የበኒ ቀይኑ ቃዕ አይሁድ ማህበረሰብ በመዲና አካባቢ ይኖሩ የነበሩና ወርቅ በማንጠር የሚተዳደሩ ስስታም ማህበረሰብ ነበሩ:: የጐሳው አባላት ያነጠሯቸውን የወርቅ ጌጣቸዉንም ሆነ ሌላ የወርቅ እጅ ሥራ ውጤታቸውን የሚሽጡበት ልዩ ስፍራ ነበራቸው፡፡በአንድ ወቅት ከነቢዩ ﷺ
ልደረባዎች አንዷ የነበረች ሴት ወደዚያ የወርቅ ገበያ ትሄዳለች።  አንድ እርጉም የሆነ የአይሁድ ሰው የሴትዬዋን ጅልባብ ጫፍ ጭንቅላቷ ጋር በሆነ ነገር ያያይዘዋል፡፡ ይህን ተንኮል ያልተገነዘበችው ሴት ከተቀመጠችበት ስትነሳ ሰውነቷ ለባዕድ ወንዶች በመጋለጡ ሁሉም ሳቁባት፡፡

ይህን ርኩስ ድርጊት የተገነዘበና በአቅራቢያ የነበረ አንድ የነቢዩ ﷺባልደረባ ተንኮል የሰራውን የአይሁድ ሰው ወዲያውኑ እርምጃ በመውስድ የገደለው ሲሆን በአፀፋውም የአይሁዱ ሰው ወገኖች ሙስሊሙን ስው ተረባርበው ገድሉት፡፡


    ይህ የፊትናን እሳት የቆስቆሰው ውዝግብም ጦርነትን ይወልድና ነቢዩ ﷺሰራዊታቸውን አስከትለው የበነ ቀይነ-ቃዕን መንደር ይከቡታል። ከዚያ በኋላም የጐሳው አባላት በሙሉ መዲናን ለቅቀው እንዲወጡ የተገደዱ ሲሆን ከዚያ አካባቢ ድምጥማጣቸው እንዲጠፋ ተደርጓል።

ከዚያ ሁሉ ታላቅ ተጋድሏቸው በኋላ ነቢዩ ﷺ እና ባልደረቦቻቸው የዛሬውን የእኛን ሁኔታ ቢመለከቱ ምን ይሉ ነበር😔? በፍርዱ ቀን ጌታችን አላህ ፊት ስንቀርብ ምን ይሆን የምንመልሰው? ሁሉን አዋቂ ለሆነው አላህ ምን የምንደብቀው ነገር ይኖራል?

⚡️⚡️ሙስሊም ሴቶች ሆይ! ከዚህ ቀጥሎ ደግሞ በጥንቃቄ ልታሰላስሉት የምትችሉትን ታሪክ አቀርብላችኋለሁ:: አንድ ዕለት ኢማም አህመድ ኢብን ሐንበል በመንገድ ላይ ሲጓዙ አንዲት በሚገባ ሒጃቧን የለበሰች ሴት ይመለከታሉ:: በዚያው ቅፅበት ንፋስ እየተግለበለበ መጥቶ ቀሚሷን ተረከዟ እስኪገለጥ ድረስ ወደ ላይ ያነሳዋል:: በዚህ ጊዜ ኢብን ሐንበል በመጐናጸፊያቸው ጠርዝ ፊታቸውን በመሸፍን የሚከተለውን ተናገሩ፡፡
ይህ የፈተና ጊዜ ነዉ!!!
ተመልከቱ! ይህ ሁኔታ እርሳቸው  አስበውት ሳይሆን በአጋጣሚ የተከሰተ ነው፡፡ እንደዚያም ሆኖ ምን ያህል ስሜታቸው እንደተጉዳ ከታሪኩ መገንዘብ አይከብድም፡፡ እኚህ ሰው በአሁነ እኛ ባለንበት ዘመን ቢኖሩ ኖሮ ምን ይሉ ነበር???


⚡️⚡️98% ሴቶች ሂጃብን በራሳቸዉ አመለካከትና የኑሮ ዘይቦ አለባበስ ለእነሱ አለባበስ እንዲመቻቸዉ አድርገዉ ሲተረጉሙት እና እንደሚመቻቸዉ ሲለብሱት የምናየዉ ሀቅ ነዉ ግን አላህ እና ነብዩ ﷺ ሂጃብን እንዴት ነዉ በቁርአንና በሀዲስ የገለፁት??

☞አላህ በቁርአኑ ስለ ሂጃብ ሲገልፅ
ይህ እንዲታወቅና በባለጌዎች እንዳይደፈሩ ለመሆን በጣም የቀረበ ነዉ(አል አህዛብ 59)

☞ለምእምናትም ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ፡፡ ብልቶቻቸውንም ይጠብቁ፡፡ ጌጣቸውንም ከእርሷ ግልጽ ከኾነው በስተቀር አይግለጡ፡፡ ጉፍታዎቻቸውንም በአንገትጌዎቻቸው ላይ ያጣፉ፡፡(አን-ኑር31)

ሒጃብን መልበስ ለሴቶች በላጭና ምትክ የማይገኝለት የመከላከያ ጋሻ ነው፡፡ ሴት ልጅ ሒጃቧን አስተካክላ ከለበሰች በሰይጣን ግፊት እየታገዙ ከሚፈታተኗት ወንዶች ጉትጕታ ሙሉ በመሉ ማለት ይቻላል ትገላገላለች። ሁሉም ሰው የሚያከብራት ሲሆን የመረጠችው የክብር መንገድ የመጭውን ዓለም ስኬትና ሽልማት የምታገኝበት ነዉ፡፡

   ሙስሊም ሴት ከፀጉሯ ጀምራ አንገቷንና ትከሻዋን፣ ደረቷን የመሸፈን ግዴታ አለባት፡፡ እንግዲህ እነዚህንና ሌሎች መሸፋፈን ያለባቸውን የሰውነት ክፍሎቿን ከባሏ ውጪ ለሆነና ከእነርሱ ጋር ጋብቻ ሊያስመሰርታት የሚችል ባዕድነት ላላቸው ወንዶች ማሳየት አይፈቀድላትም፡፡

⚠️ በነብዩ ﷺ ጊዜ የነበሩ ሴቶች ስለ ሂጃብ የቁርአን አያ ሲወርድ ሱሀቦች መልሳቸዉ ምን ነበር??

    የአላህ መልዕክተኛ ﷺባልደረባዎች ክስተቱን ሲተርኩ እንዲህ ይላሉ፡- "የሴቶችን መሸፋፈን ግዳጅ የሚያደርገው የቁርአን አንቀፅ በወረደበት ጊዜ በአላህ ይሁንብን እያንዳንዷ ሴት ይህን ጉዳይ እንደሰማች ቀሚሷን ለሁለት እየቀደደች በአንደኛው ፀጉሯን፤ በሌላኛው ደግሞ አንገቷንና ደረቷን ያልሽፈነች አንድም አልነበረችም፡፡ ይህንን ያደረጉትም ከፀጉራቸው ጀምሮ ወጥ ሆኖ እስከታችኛው የሰውነታቸው ክፍል ድረስ የሚሽፍን ልብስ ለማግኘት ችግር ስለነበረባቸው ነበር።
ዛሬ ግን ልብስ ሞልቶ ለባሽ በፈለገዉ ፋሺን ሲለበስ ሂጃብን በራሳቸዉ ስሜት በሚያዛቸዉ  ልክ አላህ ካዘዘዉ መመሪያ ዉጭ ለባሽ 98% በላይ ነዉ


ነቢዩ ﷺበተጨማሪም እንዲህ ብለዋል- ከሴቶቻችሁ ሁሉ በላጮቹ
☞ወላድ የሆኑት፣
☞መልካም ፀባይ ያላቸው፤
☞ስታማክሯቸው ምክራቸውን የሚለግሱና
☞ አላህን ፈሪዎቹ ናቸው::''

ከሴቶቻችሁ መጥፎቻቹ ደግሞ
መተበሪጃት (ተገላልጠው የሚሄዱ) የሆኑት
ሙተኸይላት (በኩራት ተወጥረው የሚራመዱና በንግግር የሚደነፉት) ሲሆነ እነርሱ መናፍቃን ናቸው::"

እና አህቴ ሆይ አሁን ባለሽበት አለባበስ ነብዩ ﷺ
እንዳሉት መናፍቃን ሁኜ ይሆን እንዴ ብለሽ አስበሽ ታቂያለሽ??

የአላህ መልዕክተኛ ﷺእንዲህ በማለት ተናግረዋል፦

አሁን የማያቸው ሁለት ዓይነት ሰዎች በጀሃነም ውስጥ ክፉኛ ይቀጣሉ::
#የመጀመሪያዎቹ ቡድኖች ሁልጊዜም ቢሆን ከእጃቸው የበሬ ጅራት (መግረፊያ) የማይለያቸውና በዚያ ያገኙትን ሁሉ የሚገርፉና

#ሁለተኛዎቹ ልብስ የለበሱ ሴቶች ሆኖም ግን የተራቆቱ ከቀናው መንገድ የተዘናበሉ ሌሎችንም እንዲዘናበሉ የሚያደርጉ እንዲሁም ፀጉራቸውን እንደ ግመል ሻኛ የሚቆልሉ ናቸው፡፡ እነዚህ በእርግጥም ጀነት ሊገቡ ቀርቶ ሽታዋን እንኳን አያገኙም። ሽታዋ ከዚህ እስከዚህ ያህል ርቀት የሚገኝ ቢሆንም።
እህቴ ሆይ የአንቺ አለባበስ ከጀነት ሽታ ከሚያገኙት ወይስ ከማያገኙት ነሽ??


✏️ነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ይህን የመሰለ ሁኔታ የሚያንፀባርቁ ሰዎች እርሳቸው በነበሩበት ዘመን እንዳላዩ በዚህ ሐዲስ መግቢያ አካባቢ ተጠቅሷል፡፡በአሁን ዘመን ደግሞ ሞልቶ ተትረፍርፏል

ከዚህ አስደንጋጭ ሐዲስ በቀላሉ መገንዘብ እንደምንችለው እነዚያ የጀሃነም እድምተኞች የሆኑት ሴቶች ዋነኛ መለያ የለበሱ ሆኖም ግን ልብሳቸው መላ አካላቸውን ሊሸፍንላቸው ባለመቻሉ የተራቆቱ ናቸው፡፡ እነዚህ ሴቶች ለራሳቸው ጠማማ የሆነውን ይህን የሰይጣን መንገድ ለመከተል መምረጣቸው ሳያንሳቸው ሌሎች ሰዎችም የእንርሱን ፈለግ እንዲከተሉ ብርቱ ጥረትና ግፊት የሚያደርጉ እንደሆኑም ተገልጿል፡፡ አሁን በዘመናችን የፋሽንና የሞዴሊንግ ዓለም ውስጥ በሒጃብ ስም ..ሒጃብ አስመስሎ የሴት ልጅ ቅርስን የሚያሳይ ጉልህ ስፍራን እየተቆጣጠሩ የመጡ እንስታት በትክክል ይህን መንገድ እየተከተሉ እንደሆነ በቀላሉ መገንዘብ አይገድም፡፡ እነዚህ እንስታት ፀጉራቸውን ፈፅሞ የማይሸፍኑ ሲሆን ከዚያም በባሰ እንደ ግመል ሻኛ እየከመሩና የተለያዩ የፀጉር አሰራር ዘዴዎችን፣ እየተከተሉ ሰውን ሁሉ የሚያማልሉ ፍፁም የሰይጣን ደቀ መዛሙርት ናቸው፡፡ እነዚህ ፈፅሞ ጀነት የማይገቡ ናቸዉ



⚠️⚠️ሴቶች ሆይ አለባበሳችንን እንፈትሽ...ወንድ ሆይ የእህትህን የልጅህን የሚስትህን የእናትህን ሂጃብ አለባበስ ፈትሽ የዉመል ቂያማ ላይ እሷም በአለባበሷ አንተም ባለመከልከልህ ተጠያቂ እንዳትሆን¡¡¡

ለሌሎች ያካፍሉ
Join👇👇


www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6111

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

On June 7, Perekopsky met with Brazilian President Jair Bolsonaro, an avid user of the platform. According to the firm's VP, the main subject of the meeting was "freedom of expression." Hashtags are a fast way to find the correct information on social media. To put your content out there, be sure to add hashtags to each post. We have two intelligent tips to give you: Developing social channels based on exchanging a single message isn’t exactly new, of course. Back in 2014, the “Yo” app was launched with the sole purpose of enabling users to send each other the greeting “Yo.” Judge Hui described Ng as inciting others to “commit a massacre” with three posts teaching people to make “toxic chlorine gas bombs,” target police stations, police quarters and the city’s metro stations. This offence was “rather serious,” the court said. ZDNET RECOMMENDS
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American