ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6106
በአንድ የቁርአን አያ ደንግጦ የሞተዉ ወጣት
አሚር ሰይድ

አቡበከር ወራቅ ቁርአን የሚያጠና አንድ ትንሽ ልጅ ነበራቸዉ፡፡ አንድ እለት ከመማሪያ ቦታዉ ፊቱ ገርጥቶ ጠዉልጎና እንየተንቀጠቀጠ በጊዜ ተመለሰ፡፡ አቡበከር የልጁን ሁኔታ ሲያስተውል በመደነቅ፡- “ምን አጋጠመህ የእኔ ልጅ? ምንድን ነው ሰውነትህን እንዲህ የቀያየረው? በጊዜስ የተመለስከው ለምንድን ነው?'' በማለት ጠየቀው፡፡

በልጁ ትንሽዬ ልብ ውስጥ የአላህ ፍራቻ እያቆጠቆጠ ስለነበር እንደ በጋ ቅጠል ሁለመናውን አጠውልጎት እንዲህ አለ፡- “አባቴ ሆይ! ዛሬ መምህራችን አንድ የቁርዓን አንቀጽ አስተማሩን፡፡ እኔም ትርጉሙን ሳሰላስል እንዲህ ለመሆን በቃሁ። ''

“የትኛው አንቀጽ ነው የእኔ ልጅ?” አለ አባት፡፡ ልጁ የሚከተለውን አንቀጽ አነበበ፡-

{ فَكَیۡفَ تَتَّقُونَ إِن كَفَرۡتُمۡ یَوۡمࣰا یَجۡعَلُ ٱلۡوِلۡدَ ٰ⁠نَ شِیبًا }

ብትክዱ ልጆችን ሸበቶዎች የሚያደርገውን ቀን (ቅጣት) እንዴት ትጠበቃላችሁ፡፡(አል ሙዘሚል 17)


ቆየት ብሎ ይህ ልጅ በዚህ የቁርአን አያ ትርጉም ምክንያት ታመመ:: የአልጋ ቁራኛ ሆኖ ከቆየ በኋላ ብዙም ሳይቆይ ሞተ😔፡፡ አባትዬው በዚህ ክስተት ክፉኛ ነበር የተናጠው። በተደጋጋሚ ወደ ልጁ መቃበር እየሄደ በማልቀስ ለራሱ እንዲህ ይል ነበር-

"አቡበከር ሆይ! ልጅህ ቁርዓንን አንብቦ መልዕክቱን በመገንዘብ አላህን በመፍራት ነፍሱን አስረከበ፡፡ ይሁን እንጂ አንተ ግን ይህን ሁሉ ዘመን ስታነበበው ብትቆይም የልጅህን ያክል እንኳን አላህን ልትፈራ አልቻልክም እያለ ሁሌ ራሱን ይወቅስ ነበር

ምን ያህሎቻችን ነን የቁርአን አያ ትርጉም አዉቀን እራሳችንን የምንፈትሸዉ⁉️



ለሌሎች ያካፍሉ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/6106
Create:
Last Update:

በአንድ የቁርአን አያ ደንግጦ የሞተዉ ወጣት
አሚር ሰይድ

አቡበከር ወራቅ ቁርአን የሚያጠና አንድ ትንሽ ልጅ ነበራቸዉ፡፡ አንድ እለት ከመማሪያ ቦታዉ ፊቱ ገርጥቶ ጠዉልጎና እንየተንቀጠቀጠ በጊዜ ተመለሰ፡፡ አቡበከር የልጁን ሁኔታ ሲያስተውል በመደነቅ፡- “ምን አጋጠመህ የእኔ ልጅ? ምንድን ነው ሰውነትህን እንዲህ የቀያየረው? በጊዜስ የተመለስከው ለምንድን ነው?'' በማለት ጠየቀው፡፡

በልጁ ትንሽዬ ልብ ውስጥ የአላህ ፍራቻ እያቆጠቆጠ ስለነበር እንደ በጋ ቅጠል ሁለመናውን አጠውልጎት እንዲህ አለ፡- “አባቴ ሆይ! ዛሬ መምህራችን አንድ የቁርዓን አንቀጽ አስተማሩን፡፡ እኔም ትርጉሙን ሳሰላስል እንዲህ ለመሆን በቃሁ። ''

“የትኛው አንቀጽ ነው የእኔ ልጅ?” አለ አባት፡፡ ልጁ የሚከተለውን አንቀጽ አነበበ፡-

{ فَكَیۡفَ تَتَّقُونَ إِن كَفَرۡتُمۡ یَوۡمࣰا یَجۡعَلُ ٱلۡوِلۡدَ ٰ⁠نَ شِیبًا }

ብትክዱ ልጆችን ሸበቶዎች የሚያደርገውን ቀን (ቅጣት) እንዴት ትጠበቃላችሁ፡፡(አል ሙዘሚል 17)


ቆየት ብሎ ይህ ልጅ በዚህ የቁርአን አያ ትርጉም ምክንያት ታመመ:: የአልጋ ቁራኛ ሆኖ ከቆየ በኋላ ብዙም ሳይቆይ ሞተ😔፡፡ አባትዬው በዚህ ክስተት ክፉኛ ነበር የተናጠው። በተደጋጋሚ ወደ ልጁ መቃበር እየሄደ በማልቀስ ለራሱ እንዲህ ይል ነበር-

"አቡበከር ሆይ! ልጅህ ቁርዓንን አንብቦ መልዕክቱን በመገንዘብ አላህን በመፍራት ነፍሱን አስረከበ፡፡ ይሁን እንጂ አንተ ግን ይህን ሁሉ ዘመን ስታነበበው ብትቆይም የልጅህን ያክል እንኳን አላህን ልትፈራ አልቻልክም እያለ ሁሌ ራሱን ይወቅስ ነበር

ምን ያህሎቻችን ነን የቁርአን አያ ትርጉም አዉቀን እራሳችንን የምንፈትሸዉ⁉️



ለሌሎች ያካፍሉ
join👇👇👇
www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6106

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

4How to customize a Telegram channel? Each account can create up to 10 public channels How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. 1What is Telegram Channels?
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American