ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6087
1979 በሀረም ላይ ምን ተፈጥረ?

በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ግለሰብ ጁሀይማን አልዑተይቢ እና ተከታዮቹ በሱዑዲ እስር ቤት ውስጥ የተነሱት ፎቶ ነው።

ጁሁይማን በቀደምት ዘመኑ የሳዑዲ ዓረቢያ ፖሊስን በመቀላቀል የ«ሳጅን»ነት ደረጃ መድረስ የቻለ ፤ በመዲና ዩኒቨርስቲ ተቀላቅሎም ዲን የቀማመሰ ወጣት እንደሆነ ይነገርለታል። ያኔ የመዲና ዩኒቨርስቲ ውስጥ እጅጉን ተፅኖ እንዳሳደሩበት ከሚነገርላቸው መምህራኖቹ መካከል አንዱ «ሙሐመድ ብን ዓብደላህ አልቀህጧኒ» የተባሉ ሸይኽ ነበሩ። ታሪኩ የሚጀምረውም እዚው ጋር ነው።

ሙሐመድ አልቀህጧኒ ራሳቸውን ልክ እንደ «መህዲ» አድርገው ያምኑ ነበር። የስማቸው መመሳሰል ፣ የአባታቸው ስም አብደላህ መሆን ቁርጥ መህዲን መምሰሉ አሞኝቷቸዋል። በዚህ የጦዘ ምልከታ ውስጥ የፖሊስ አዛዥ ከተማሪያቸው መካከል አንዱ ሲሆን ልባቸው ካዕባን ለመቆጣጠር ሸፈተ። አስበውም አልቀሩም ፤ ጁሀይማንን አሳምነው እና ሴት ልጃቸውን ድረውለት ተከታያቸው አደረጉት።

በአውሮጳዎች መቁጠሪያ ኖቬምበር 20 ቀን 1979 አመት ላይ ጁሀይማን በስውር ያደራጃቸውን ተከታዮች አስከትሎ በጠዋቱ ወደ ሀረም ዘለቀ። ተከታዮቹ በትከሻቸው ላይ አንዳች የጀናዛ ቃሬዛ የመሰለ ነገር ተሸክመዋል።

ድንገት ፈጅር ተሰግዶ እንዳለቀ ግን ጁሀይማን እና ተከታዮቹ የጀናዛ ቃሬዛውን ገለጥ አድርገው የተራቀቁ የጦር መሳሪያዎችን እየመዘዙ ሰጋጁን ያስጨንቁት ያዙ። «መህዲ መቷልና ቃል ግቡለት» ፣ «ኸሊፋቹ ተገልጧልና ተከተሉት» እያሉ አዋከቡት።

አስቀድሞ ትእዛዝ የተቀበሉት ተከታዮቹም በመስጊዱ ሚናራዎች ላይ ስናይፐራቸውን ጠምደው የሀረም ጠባቂ ፖሊሶችን አናት እያፈረጡ ደመ ከልብ አደረጓቸው። ሀረም ተጨነቀች። የመንግስት አካላት ሳይቀሩ መፍትሄው ግራ ሆነባቸው።

©ኢትዮ ሙስሊምስ

ክፍል 2 ይቀጥላል



tgoop.com/Islam_and_Science/6087
Create:
Last Update:

1979 በሀረም ላይ ምን ተፈጥረ?

በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ግለሰብ ጁሀይማን አልዑተይቢ እና ተከታዮቹ በሱዑዲ እስር ቤት ውስጥ የተነሱት ፎቶ ነው።

ጁሁይማን በቀደምት ዘመኑ የሳዑዲ ዓረቢያ ፖሊስን በመቀላቀል የ«ሳጅን»ነት ደረጃ መድረስ የቻለ ፤ በመዲና ዩኒቨርስቲ ተቀላቅሎም ዲን የቀማመሰ ወጣት እንደሆነ ይነገርለታል። ያኔ የመዲና ዩኒቨርስቲ ውስጥ እጅጉን ተፅኖ እንዳሳደሩበት ከሚነገርላቸው መምህራኖቹ መካከል አንዱ «ሙሐመድ ብን ዓብደላህ አልቀህጧኒ» የተባሉ ሸይኽ ነበሩ። ታሪኩ የሚጀምረውም እዚው ጋር ነው።

ሙሐመድ አልቀህጧኒ ራሳቸውን ልክ እንደ «መህዲ» አድርገው ያምኑ ነበር። የስማቸው መመሳሰል ፣ የአባታቸው ስም አብደላህ መሆን ቁርጥ መህዲን መምሰሉ አሞኝቷቸዋል። በዚህ የጦዘ ምልከታ ውስጥ የፖሊስ አዛዥ ከተማሪያቸው መካከል አንዱ ሲሆን ልባቸው ካዕባን ለመቆጣጠር ሸፈተ። አስበውም አልቀሩም ፤ ጁሀይማንን አሳምነው እና ሴት ልጃቸውን ድረውለት ተከታያቸው አደረጉት።

በአውሮጳዎች መቁጠሪያ ኖቬምበር 20 ቀን 1979 አመት ላይ ጁሀይማን በስውር ያደራጃቸውን ተከታዮች አስከትሎ በጠዋቱ ወደ ሀረም ዘለቀ። ተከታዮቹ በትከሻቸው ላይ አንዳች የጀናዛ ቃሬዛ የመሰለ ነገር ተሸክመዋል።

ድንገት ፈጅር ተሰግዶ እንዳለቀ ግን ጁሀይማን እና ተከታዮቹ የጀናዛ ቃሬዛውን ገለጥ አድርገው የተራቀቁ የጦር መሳሪያዎችን እየመዘዙ ሰጋጁን ያስጨንቁት ያዙ። «መህዲ መቷልና ቃል ግቡለት» ፣ «ኸሊፋቹ ተገልጧልና ተከተሉት» እያሉ አዋከቡት።

አስቀድሞ ትእዛዝ የተቀበሉት ተከታዮቹም በመስጊዱ ሚናራዎች ላይ ስናይፐራቸውን ጠምደው የሀረም ጠባቂ ፖሊሶችን አናት እያፈረጡ ደመ ከልብ አደረጓቸው። ሀረም ተጨነቀች። የመንግስት አካላት ሳይቀሩ መፍትሄው ግራ ሆነባቸው።

©ኢትዮ ሙስሊምስ

ክፍል 2 ይቀጥላል

BY ISLAMIC SCHOOL





Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6087

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

A new window will come up. Enter your channel name and bio. (See the character limits above.) Click “Create.” It’s yet another bloodbath on Satoshi Street. As of press time, Bitcoin (BTC) and the broader cryptocurrency market have corrected another 10 percent amid a massive sell-off. Ethereum (EHT) is down a staggering 15 percent moving close to $1,000, down more than 42 percent on the weekly chart. With the “Bear Market Screaming Therapy Group,” we’ve now transcended language. Hui said the messages, which included urging the disruption of airport operations, were attempts to incite followers to make use of poisonous, corrosive or flammable substances to vandalize police vehicles, and also called on others to make weapons to harm police. Matt Hussey, editorial director at NEAR Protocol also responded to this news with “#meIRL”. Just as you search “Bear Market Screaming” in Telegram, you will see a Pepe frog yelling as the group’s featured image.
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American