ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 6032
ከመፅሀፍ ገፅ 10
#የኪስራው_ሚስትና_አሳ_አጥማጅ
አሚር ሰይድ


የፋርስ ንጉስ የነበረው ኪስራ ኢብኑ ፐርቬዝ ዓሣ መመገብ የሚወድ ንጉስ እንደነበር ይነገራል።

አንድ ቀን ኪስራ ከሚስቱ ሺሪን ጋር ተቀምጦ ሳለ የሆነ ዓሣ አጥማጅ ያጠመደውን ግዙፍ ዓሣ ወደ ቤተ-መንግሥቱ በማምጣት በሽልማት መልክ ለንጉሱ አበረከተለት። ንጉሡም በዓሣው ትልቅነት በመገረሙ ለአምጪው 4 ሺ ዲርሃም ሸለመው፡፡ ዓሣ አጥማጁ ልክ እንደሄደ የንጉሱ ሚስት የባሏን አድራጐት በማውገዝ፦ “ይህን ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ ለአንድ ዘመድህ ብትሰጥ ዘመድህ ለአንድ ተራ አጥማጅ የሸለምከውን ገንዘብ እንዴት ትሰጠኛለህ ብሎ ሊወቅስህ ይችላል' አለችው፡፡ ኪስራ፦ -ያልሽው ነገር እውነት ሊሆን ይችላል፡፡ አስቀድሜ የሸለምኩትን ገንዘብ እንዴት መልሼ እቀበለዋለሁ?” ሲላት፥
,,,,,,ሺሪን- “እኔ ይህን የማደርግበት ዘዴ አውቃለሁ፡፡፨ ዓሣ አጥማጁን አስጠራው' አለችው፡፡ 'ሲመጣ ዓሣው ወንድ ነው ወይንስ ሴት? ብለህ ጠይቀው፡፡ ፆታው ወንድ ነው ካለህ አይ እኔ እንኳ የፈለግኩት ሴት ነበር ትለዋለህ። ሴት ናት ካለህ ደግሞ እኔ የፈለጉት ፆታው ወንድ የሆነ ዓሣ ነበር ትለዋለህ” በማለት መከረችው፡፡ ዓሣ አጥማጁ ርቆ ስላልሄደ ተጠርቶ ሲመጣ የሆነ ችግር እንዳለ ስለጠረጠረና በተፈጥሮውም ብልህ ሰው ስለነበር ገንዘቡን መልስ ቢሉት የማምለጫ ዘዴ እያሰላሰለ ንጉሱ ፊት ቀረበ፡፡
.....ንጉሡ “ቅድም ያመጣህልን ዓሣ ወንድ ዓሣ ነው ወይንስ ሴት?” ሲሉትም የዓሣ አጥማጁ ምላሽ -ንጉስ ሆይ ዓሣው እንኳን ሁለቱም ፆታ አለው፡፡ ወንድም ሴትም ነው˚ የሚል ሆነ፡፡ ዓሣ አጥማጁ ከጥያቄው በስተጀርባ
ያለውን ዓላማ ተረድቶ የማምለጫ ዘዴ በማበጀቱ የተደነቀው ንጉስ ለፈጣን ብልህነቱ ተጨማሪ 4 ሺ ዲርሃም ሸለመው፡፡

ዓሣ አጥማጁ አንድ ላይ 8 ሺ ዲርሃም ተሸክሞ ቤተ-መንሥቱን ለቆ ሊወጣ ሲል ከተሸከመው ገንዘብ ውስጥ አንዲት ድርሃም ስለወደቀችበት ሌላውን ገንዘብ መሬት አስቀምጦ ያቺን ዲርሃም ሊያነሣ አጐነበሰ። ይህን ሲያደርግ ንጉሱና ሚስቱ ይመልከቱት ነበር ድርጊት ያናደዳት ሺሪን ለንጉሱ 'የዚህን ስግብግብና ወራዳ ሰው አድራጐቱ ተመልከት! አንዲት ዲርሃም ስለወደቀችበት
እርሷን ለማንሣት ብቻ ሌሎቹን ዲርሃሞች ከትከሻው አውርዶ መሬት ሲያስቀምጥ ያቺን ዲርሃም ከአሽከሮችህ አንደኛው እንኳን እንዲወስዳት እዚያው ትቷት አይሄድም ነበር? ስትለው
.... ንጉሱ “እውነትሽን ነው ካላት በኋላ ዓሣ አጥማጁን አስጠርቶ “ለራስህ ምንም ክብር የለህምን? አንዲት ዲርሃም ለማንሳት ብለህ እንዴት በገንዘብ የተሞላ ቦርሣህን ከትከሻህ አውርደህ ታጐነብሳለህ? አንዲቷን ዲርሃም እዚያው ትተሃት አትሄድም ነበር?
....ሲለው ዓሣ አጥማጁ-ንጉስ ሆይ! አላህ ዕድሜዎን ያርዝምልዎ፧ እኔ ያቺን ዲርሃም ከወደቀችበት ያነሣሁት ትጠቅመኛለች ብዬ ሣይሆን በዚህች ዲርሃም ላይ ባንድ ጐኗ የእርስዎ ምስል በሌላው ጐኗ ደግሞ ስምዎ ተፅፎ ይገኛል፡፡ እዚያ ትቼያት ቢሄድ በቦታው የሚተላለፍ ሰው የርስዎ ስምና ምስል ያለባትን ያቺን ዲርሃም በድንገት ቢረግጥ የእርስዎን ክብር እንደመንካት ይቆጠራል የሚል ስጋት ስላደረብኝ ነው፡፡ አያድርገውና ይህ ቢከሰት ደግሞ እኔ የዚያ ወንጀል መንስዔ ሆንኩ ማለት ነው አላቸው በዓሣ አጥማጁ አስተሳሰብ የተማረኩት ንጉስ እንደገና ሌላ 4000 ዲርሃም ሸለሙት፡፡

ዓሣ አጥማጁ የተሸለመውን 12 ሺ ዲርሃም ተሸክሞ ከቤተ-መንግስቱ ሲወጣ ንጉሱ ባለሟሎቹን በመሰብሰብ “ከእንግዲህ በሴት ምክር ላይ ተመርኩዛችሁ ምንም ዓይነት ውሳኔ አታስተላልፉ:: ይህን ካደረጋችሁ እንደኔ ዲርሀሞቻችሁን ልታጡ ትችላላችሁ" በማለት ፈገግ😃😁 አስባላቸዉ፡፡

join👇👇👇

www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/6032
Create:
Last Update:

ከመፅሀፍ ገፅ 10
#የኪስራው_ሚስትና_አሳ_አጥማጅ
አሚር ሰይድ


የፋርስ ንጉስ የነበረው ኪስራ ኢብኑ ፐርቬዝ ዓሣ መመገብ የሚወድ ንጉስ እንደነበር ይነገራል።

አንድ ቀን ኪስራ ከሚስቱ ሺሪን ጋር ተቀምጦ ሳለ የሆነ ዓሣ አጥማጅ ያጠመደውን ግዙፍ ዓሣ ወደ ቤተ-መንግሥቱ በማምጣት በሽልማት መልክ ለንጉሱ አበረከተለት። ንጉሡም በዓሣው ትልቅነት በመገረሙ ለአምጪው 4 ሺ ዲርሃም ሸለመው፡፡ ዓሣ አጥማጁ ልክ እንደሄደ የንጉሱ ሚስት የባሏን አድራጐት በማውገዝ፦ “ይህን ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ ለአንድ ዘመድህ ብትሰጥ ዘመድህ ለአንድ ተራ አጥማጅ የሸለምከውን ገንዘብ እንዴት ትሰጠኛለህ ብሎ ሊወቅስህ ይችላል' አለችው፡፡ ኪስራ፦ -ያልሽው ነገር እውነት ሊሆን ይችላል፡፡ አስቀድሜ የሸለምኩትን ገንዘብ እንዴት መልሼ እቀበለዋለሁ?” ሲላት፥
,,,,,,ሺሪን- “እኔ ይህን የማደርግበት ዘዴ አውቃለሁ፡፡፨ ዓሣ አጥማጁን አስጠራው' አለችው፡፡ 'ሲመጣ ዓሣው ወንድ ነው ወይንስ ሴት? ብለህ ጠይቀው፡፡ ፆታው ወንድ ነው ካለህ አይ እኔ እንኳ የፈለግኩት ሴት ነበር ትለዋለህ። ሴት ናት ካለህ ደግሞ እኔ የፈለጉት ፆታው ወንድ የሆነ ዓሣ ነበር ትለዋለህ” በማለት መከረችው፡፡ ዓሣ አጥማጁ ርቆ ስላልሄደ ተጠርቶ ሲመጣ የሆነ ችግር እንዳለ ስለጠረጠረና በተፈጥሮውም ብልህ ሰው ስለነበር ገንዘቡን መልስ ቢሉት የማምለጫ ዘዴ እያሰላሰለ ንጉሱ ፊት ቀረበ፡፡
.....ንጉሡ “ቅድም ያመጣህልን ዓሣ ወንድ ዓሣ ነው ወይንስ ሴት?” ሲሉትም የዓሣ አጥማጁ ምላሽ -ንጉስ ሆይ ዓሣው እንኳን ሁለቱም ፆታ አለው፡፡ ወንድም ሴትም ነው˚ የሚል ሆነ፡፡ ዓሣ አጥማጁ ከጥያቄው በስተጀርባ
ያለውን ዓላማ ተረድቶ የማምለጫ ዘዴ በማበጀቱ የተደነቀው ንጉስ ለፈጣን ብልህነቱ ተጨማሪ 4 ሺ ዲርሃም ሸለመው፡፡

ዓሣ አጥማጁ አንድ ላይ 8 ሺ ዲርሃም ተሸክሞ ቤተ-መንሥቱን ለቆ ሊወጣ ሲል ከተሸከመው ገንዘብ ውስጥ አንዲት ድርሃም ስለወደቀችበት ሌላውን ገንዘብ መሬት አስቀምጦ ያቺን ዲርሃም ሊያነሣ አጐነበሰ። ይህን ሲያደርግ ንጉሱና ሚስቱ ይመልከቱት ነበር ድርጊት ያናደዳት ሺሪን ለንጉሱ 'የዚህን ስግብግብና ወራዳ ሰው አድራጐቱ ተመልከት! አንዲት ዲርሃም ስለወደቀችበት
እርሷን ለማንሣት ብቻ ሌሎቹን ዲርሃሞች ከትከሻው አውርዶ መሬት ሲያስቀምጥ ያቺን ዲርሃም ከአሽከሮችህ አንደኛው እንኳን እንዲወስዳት እዚያው ትቷት አይሄድም ነበር? ስትለው
.... ንጉሱ “እውነትሽን ነው ካላት በኋላ ዓሣ አጥማጁን አስጠርቶ “ለራስህ ምንም ክብር የለህምን? አንዲት ዲርሃም ለማንሳት ብለህ እንዴት በገንዘብ የተሞላ ቦርሣህን ከትከሻህ አውርደህ ታጐነብሳለህ? አንዲቷን ዲርሃም እዚያው ትተሃት አትሄድም ነበር?
....ሲለው ዓሣ አጥማጁ-ንጉስ ሆይ! አላህ ዕድሜዎን ያርዝምልዎ፧ እኔ ያቺን ዲርሃም ከወደቀችበት ያነሣሁት ትጠቅመኛለች ብዬ ሣይሆን በዚህች ዲርሃም ላይ ባንድ ጐኗ የእርስዎ ምስል በሌላው ጐኗ ደግሞ ስምዎ ተፅፎ ይገኛል፡፡ እዚያ ትቼያት ቢሄድ በቦታው የሚተላለፍ ሰው የርስዎ ስምና ምስል ያለባትን ያቺን ዲርሃም በድንገት ቢረግጥ የእርስዎን ክብር እንደመንካት ይቆጠራል የሚል ስጋት ስላደረብኝ ነው፡፡ አያድርገውና ይህ ቢከሰት ደግሞ እኔ የዚያ ወንጀል መንስዔ ሆንኩ ማለት ነው አላቸው በዓሣ አጥማጁ አስተሳሰብ የተማረኩት ንጉስ እንደገና ሌላ 4000 ዲርሃም ሸለሙት፡፡

ዓሣ አጥማጁ የተሸለመውን 12 ሺ ዲርሃም ተሸክሞ ከቤተ-መንግስቱ ሲወጣ ንጉሱ ባለሟሎቹን በመሰብሰብ “ከእንግዲህ በሴት ምክር ላይ ተመርኩዛችሁ ምንም ዓይነት ውሳኔ አታስተላልፉ:: ይህን ካደረጋችሁ እንደኔ ዲርሀሞቻችሁን ልታጡ ትችላላችሁ" በማለት ፈገግ😃😁 አስባላቸዉ፡፡

join👇👇👇

www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group
  www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/6032

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

To view your bio, click the Menu icon and select “View channel info.” To edit your name or bio, click the Menu icon and select “Manage Channel.” The Standard Channel According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram. A vandalised bank during the 2019 protest. File photo: May James/HKFP.
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American