Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Islam_and_Science/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ISLAMIC SCHOOL@Islam_and_Science P.5911
ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 5911
አሰላሙ አለይኩም ዛሬ አንድ ነገር ላስቸግራችሁ ነዉ
ሙስሊም በጓንታናሞ እስር ቤት የሚለዉ መፅሀፍ የዛሬ አምስት ስድስት አመት በፊት ገበያ ላይ ነበር
እኔም ይህ መፅሀፍ ነበረኝ ግን አበድሬዉ ማን ወስዶ እንዳስቀረብኝ አላቅም ሆነም ቀረ አሁን ላይ ይሄን መፅሀፍ ገበያ ላይ ማግኘት አልቻልኩም፡፡

ደሴ ሁሉም መፅሀፍት መደብር አዲስ አበባም
ኮምቦልቻ ባቲ ሀርቡ ከሚሴ ሀረር አዋሳ አስፈለኩት መፅሀፉ አሁን አይታተምም ገበያ ላይ የለም ሆነ በየአቅጣጫዉ መልሱ፡፡

አሁን ያለዉ አማራጭ ከሙስሊም መፅሀፍ መሸጫ መደብር በፊት አምጥተዉ ያልሸጡት ካለ በአላችሁበት ከተማ አስታዉሳችሁ ፈልጉልኝ በተገኘዉ ዋጋ እገዛለሁ

ወይም የዛሬ አምስት ወይ ስድስት አመት በፊት ገዝታችሁ እቤት ያስቀመጣችሁ ካላችሁ  ለአንድ ወር ብቻ አበድሩኝ ወይም
በተመቻችሁ ዋጋ ሽጡልኝ
መፅሀፉን ፍለጋ 8ወር አለፈኝ
ከመፅሀፉ የሚዘጋጅ ቃል የገባሁት ነበር እናም
አዘጋጅልኝ ብለዉኝ ነዉ...ከዛ መፅሀፍ የሚዘጋጅ በቻናል ይፓሰታል..በሳምንት የሚበተን ወረቀት ላይም የሚዘጋጅ ነዉ ...የሚዘጋጀዉ በጣም ለሙስሊም ትዉልድ የሚጠቅም ራስችንን የምንፈትሽበት ነዉ፡፡መፅሀፉን እናንተ ባላችሁበት ከተማ ብቻ ጠቁሙኝ እኔ ራሴ አመቻችቼ ደሴ አስመጠዋለሁ፡፡ በቻላችሁት አቅም ይሄን መፅሀፍ በመፈለግ ተባበሩኝ በተባለዉ ዋጋ ለመግዛት ዝግጁ ነኝ ብቻ መፅሀፉ ይገኝ
መፅሀፉን በፊት ገዝቶ ያለዉ ካለ ወይም ገበያ ላይ ያገኘልኝ በዚህ Bot
አሳዉቁኝ
T.me/Aisuu_bot  T.me/Aisuu_bot
T.me/Aisuu_bot  T.me/Aisuu_bot
መፅሀፉን ገበያ ላይ ወይም ሰዉ ከሰዉ ተጠያይቆ ያገኘልኝ ወላሂ ባለዉለታየ ነዉ በዚህ bot አሳዉቁኝ
👇👇👇
T.me/Aisuu_bot  T.me/Aisuu_bot
T.me/Aisuu_bot  T.me/Aisuu_bot
አሚር ሰይድ



tgoop.com/Islam_and_Science/5911
Create:
Last Update:

አሰላሙ አለይኩም ዛሬ አንድ ነገር ላስቸግራችሁ ነዉ
ሙስሊም በጓንታናሞ እስር ቤት የሚለዉ መፅሀፍ የዛሬ አምስት ስድስት አመት በፊት ገበያ ላይ ነበር
እኔም ይህ መፅሀፍ ነበረኝ ግን አበድሬዉ ማን ወስዶ እንዳስቀረብኝ አላቅም ሆነም ቀረ አሁን ላይ ይሄን መፅሀፍ ገበያ ላይ ማግኘት አልቻልኩም፡፡

ደሴ ሁሉም መፅሀፍት መደብር አዲስ አበባም
ኮምቦልቻ ባቲ ሀርቡ ከሚሴ ሀረር አዋሳ አስፈለኩት መፅሀፉ አሁን አይታተምም ገበያ ላይ የለም ሆነ በየአቅጣጫዉ መልሱ፡፡

አሁን ያለዉ አማራጭ ከሙስሊም መፅሀፍ መሸጫ መደብር በፊት አምጥተዉ ያልሸጡት ካለ በአላችሁበት ከተማ አስታዉሳችሁ ፈልጉልኝ በተገኘዉ ዋጋ እገዛለሁ

ወይም የዛሬ አምስት ወይ ስድስት አመት በፊት ገዝታችሁ እቤት ያስቀመጣችሁ ካላችሁ  ለአንድ ወር ብቻ አበድሩኝ ወይም
በተመቻችሁ ዋጋ ሽጡልኝ
መፅሀፉን ፍለጋ 8ወር አለፈኝ
ከመፅሀፉ የሚዘጋጅ ቃል የገባሁት ነበር እናም
አዘጋጅልኝ ብለዉኝ ነዉ...ከዛ መፅሀፍ የሚዘጋጅ በቻናል ይፓሰታል..በሳምንት የሚበተን ወረቀት ላይም የሚዘጋጅ ነዉ ...የሚዘጋጀዉ በጣም ለሙስሊም ትዉልድ የሚጠቅም ራስችንን የምንፈትሽበት ነዉ፡፡መፅሀፉን እናንተ ባላችሁበት ከተማ ብቻ ጠቁሙኝ እኔ ራሴ አመቻችቼ ደሴ አስመጠዋለሁ፡፡ በቻላችሁት አቅም ይሄን መፅሀፍ በመፈለግ ተባበሩኝ በተባለዉ ዋጋ ለመግዛት ዝግጁ ነኝ ብቻ መፅሀፉ ይገኝ
መፅሀፉን በፊት ገዝቶ ያለዉ ካለ ወይም ገበያ ላይ ያገኘልኝ በዚህ Bot
አሳዉቁኝ
T.me/Aisuu_bot  T.me/Aisuu_bot
T.me/Aisuu_bot  T.me/Aisuu_bot
መፅሀፉን ገበያ ላይ ወይም ሰዉ ከሰዉ ተጠያይቆ ያገኘልኝ ወላሂ ባለዉለታየ ነዉ በዚህ bot አሳዉቁኝ
👇👇👇
T.me/Aisuu_bot  T.me/Aisuu_bot
T.me/Aisuu_bot  T.me/Aisuu_bot
አሚር ሰይድ

BY ISLAMIC SCHOOL




Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/5911

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Channel login must contain 5-32 characters More>> Other crimes that the SUCK Channel incited under Ng’s watch included using corrosive chemicals to make explosives and causing grievous bodily harm with intent. The court also found Ng responsible for calling on people to assist protesters who clashed violently with police at several universities in November 2019. As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail. End-to-end encryption is an important feature in messaging, as it's the first step in protecting users from surveillance.
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American