ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 5909
እባካችሁ አሊሞች ሸይሆች  እኛን ወጣቶች በቁርአን በሀዲስ ኮትኩታችሁ ለነገ ትዉልድ ማስተላለፍ ቢያቅታችሁ እንደዚህ ፈሳድ የሆነን በየአመቱ ተከታይ አታድርጉን እባካችሁ ወጣቱን የማይጠቅም የማይጓዳ ጀነሬሽን ባለማድረግ ተባበሩን🙏🙏🙏


የተወሰነ ሰዉ ባይሄድ አሁን ባለቸዉ አቋም የሚቀር የሚቆም አይደለም
ግን አለመሄድ የባለቤቱ ወሳኔ ነዉ...አምና ታስታዉሱ ከሆነ ደሴ በተደረገዉ የጎዳና ኢፍጣር ከአየሁ ቡሀላ
በዛዉ በተደረገ ቀን ከአሁን ቡሁላ ላልሄድ ብየ ምያለሁ....ከዘንድሮ ጀምሬ አደባባይ ኢፍጣር አልሄድም
ይሄን ያነበበ አስተንትኖ ነገሮችን ከግራም ከቀኝም ከሆላም ከፊትም ከሁሉም አቅጣጫ ተመልክቶ በየአመቱ ለወደፊት ለሚካሄድ ኢፍጣር ራሳችሁን ብታገሉ ባይ ነኝ ...የአንድ የሁለት ሰዉ መቅረት ይሄን የአደባባይ ኢፍጣር ለማስቆም አቅም ባይኖረዉም ግን ለወደፊት በየአመቱ ለሚፈጠር ቢድአ ተባባሪ አለመሆን አንድ የሙስሊም ግዴታ ነዉ





ነገር ግን አንዳንድ ደጋግ የአላህ ባሮችና ኢብኑ መስኡድ ኢስላሚክ ሴንተር በየጎዳናዉ የተቸገሩን ማፍጠሪያ የሌላቸዉን በየጎዳናዉ ያስፈጥራሉ እንደዚህ ያሉትን ደጋግ ባሮች ጀመአዎች ለአላህ ብለዉ የሚሰሩን አላህ ንያቸዉን አጅራቸዉን እጥፍ ድርብ ያርግላቸዉ ይሄ መበረታታት ያለበት ነዉ...ነገር ግን የአደባባይ ኢፍጣር ተብሎ ፆታ መለየት እስከሚያቅት  ወንድ ሴት ተደባልቆ ታላቁ በአይኑ የተለየ ይሄን ያህል ሜትር  ክብረ ወሰን በጠስን እያሉ በዲን ስበብ ፈሳድ ባይበዛ ኸይር ነዉ፡፡


ኸይር ፅፌ ከሆነ ከጀሊሉ ነዉ መጥፎ ወይ ስህተት ፅፌ ከሆነ ከሸይጧን ነዉ አዉፍ በሉኝ ስህተት ከሆነም አሳማኝ ምክንያት ከአገኘሁ ስህተት ነዉ ብየ ፁሁፉን ከቻናል እሰርዛለሁ



tgoop.com/Islam_and_Science/5909
Create:
Last Update:

እባካችሁ አሊሞች ሸይሆች  እኛን ወጣቶች በቁርአን በሀዲስ ኮትኩታችሁ ለነገ ትዉልድ ማስተላለፍ ቢያቅታችሁ እንደዚህ ፈሳድ የሆነን በየአመቱ ተከታይ አታድርጉን እባካችሁ ወጣቱን የማይጠቅም የማይጓዳ ጀነሬሽን ባለማድረግ ተባበሩን🙏🙏🙏


የተወሰነ ሰዉ ባይሄድ አሁን ባለቸዉ አቋም የሚቀር የሚቆም አይደለም
ግን አለመሄድ የባለቤቱ ወሳኔ ነዉ...አምና ታስታዉሱ ከሆነ ደሴ በተደረገዉ የጎዳና ኢፍጣር ከአየሁ ቡሀላ
በዛዉ በተደረገ ቀን ከአሁን ቡሁላ ላልሄድ ብየ ምያለሁ....ከዘንድሮ ጀምሬ አደባባይ ኢፍጣር አልሄድም
ይሄን ያነበበ አስተንትኖ ነገሮችን ከግራም ከቀኝም ከሆላም ከፊትም ከሁሉም አቅጣጫ ተመልክቶ በየአመቱ ለወደፊት ለሚካሄድ ኢፍጣር ራሳችሁን ብታገሉ ባይ ነኝ ...የአንድ የሁለት ሰዉ መቅረት ይሄን የአደባባይ ኢፍጣር ለማስቆም አቅም ባይኖረዉም ግን ለወደፊት በየአመቱ ለሚፈጠር ቢድአ ተባባሪ አለመሆን አንድ የሙስሊም ግዴታ ነዉ





ነገር ግን አንዳንድ ደጋግ የአላህ ባሮችና ኢብኑ መስኡድ ኢስላሚክ ሴንተር በየጎዳናዉ የተቸገሩን ማፍጠሪያ የሌላቸዉን በየጎዳናዉ ያስፈጥራሉ እንደዚህ ያሉትን ደጋግ ባሮች ጀመአዎች ለአላህ ብለዉ የሚሰሩን አላህ ንያቸዉን አጅራቸዉን እጥፍ ድርብ ያርግላቸዉ ይሄ መበረታታት ያለበት ነዉ...ነገር ግን የአደባባይ ኢፍጣር ተብሎ ፆታ መለየት እስከሚያቅት  ወንድ ሴት ተደባልቆ ታላቁ በአይኑ የተለየ ይሄን ያህል ሜትር  ክብረ ወሰን በጠስን እያሉ በዲን ስበብ ፈሳድ ባይበዛ ኸይር ነዉ፡፡


ኸይር ፅፌ ከሆነ ከጀሊሉ ነዉ መጥፎ ወይ ስህተት ፅፌ ከሆነ ከሸይጧን ነዉ አዉፍ በሉኝ ስህተት ከሆነም አሳማኝ ምክንያት ከአገኘሁ ስህተት ነዉ ብየ ፁሁፉን ከቻናል እሰርዛለሁ

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/5909

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

“Hey degen, are you stressed? Just let it all out,” he wrote, along with a link to join the group. Click “Save” ; Hashtags are a fast way to find the correct information on social media. To put your content out there, be sure to add hashtags to each post. We have two intelligent tips to give you: Although some crypto traders have moved toward screaming as a coping mechanism, several mental health experts call this therapy a pseudoscience. The crypto community finds its way to engage in one or the other way and share its feelings with other fellow members. Some Telegram Channels content management tips
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American