Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Islam_and_Science/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ISLAMIC SCHOOL@Islam_and_Science P.5899
ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 5899
⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️
በአላህ ያነበባችሁ ሁሉ አስተያየት ስጡ ለምን የአንዳችሁ መፍትሄ ሀሳብ ሊሆን ይችላልና አደራ
    አሚር ሰይድ

‼️‼️ አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ
አሚር ሰይድ እንዴት ነህ??
ፍቃደኛ ከሆንክ አንድ ነገር ላማክርክ ነበር ማለትም እንደ አስተያየትም ጭምር ነው ለምን የብዙዎች ሙስሊሞች ችግር እኔ በድፍረት ላወያይህ ነዉ

    እኛ ሙስሊም ወንድም እህቶቻቹ የምንችገርበት አንድ ነገር አለ እኔ ለምሳሌ Hiv postive የሆነዉ ትዳርም ወይም እጮኛ ለመያዝ እንቸገራለን፡፡ሴቲቱም Hiv ካለባት ትዳር ለማግኘት በጣም ትቸገራለች ...ምክንያቱም እንደ ነሷራዎች አይደለም እምነታችን  በቻልነው አቅም እንከታተለን ልክ እኛው አይነት ተመሳሳይ አቂዳ ወይም ሸሪዓው አይነት ነገር የሚከተል ሰው ልንፈልግ እንችላለን ያው ትዳር ነውና እናም ያንን ነገር ግን እኛ ማድረግ አንችልም b/c እንደማንኛው ሰው ኢማን አላት ብለክ የምታጨው አይደለም postive ይሁን አትሁን ምታውቀው ነገር የለም ለመጠየቅ ስለምንፈራ ሙስሊም ላታገኝ ትችላለክ ፡፡ ያው ሀሳቤን ትረዳዋለክ ብዬ አስባለው ያው በፁሁፍ ለመግለፅ ትንሽ ይከብዳል መሰለኝ እና አንተ ታሪክ በመፃፍ ታዋቂ ነህ ብዙ ሰዉ ተከታይም አለህ ...አንተን እኔም ስለማምንህ ሌሎች እንደሚያምኑህ አልጠራጠርም  በቻናልህ ላይ ይህ አይነት ኬዝ ያለባቸው ኑረዉ ለሰዉ መንገር ፈርተዉ በሽታቸዉን ደብቀዉ ላያገቡ ይችላሉ...እኛ Hiv positive ያለብን የምንገናኝበት  ጠባብ ነው እና አንተ በዚህ  ኬዝ ላይ ሚስጥራዊ ግሩፕ ከፍተክ ይሄን ነገር ብትቀርፍልን ባይ ነኝ ከሌሎች አንተን አምነሀለሁ አሚር ሰይድ  ይሄን ጉዳይ ለተወሰኑ ታዋቂ ሰዎች ነግሬ መፍትሄ አላገኘሁም ግን አንተ ከሌሎች ትሻላለህ ቶሎ ሀሳብን ተረድተህ መፍትሄ እንደምታመጣ እተማመንብሀለሁ

መልስህን እጠብቃለሁ አሚር ሰይድ ወሰላሙ አለይኩም
🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰


⚡️⚡️⚡️ወደራሴ ሀሳብ ስመጣ
ወላሂ ቢላሂ ይሄን አስተያየት ልጁ የላከልኝ ከዛሬ 6 ወር በፊት ነበር  ምን ማድረግ እንዳለብኝ ግራ ገባኝ ..ከዛ አስተያየት ለሰጠኝ ቢያንስ የተወሰነ ቀን ስጠኝና ልሰብበት ነበር መልሴ ...ይሄዉ እሱም ጋር ስንደዋወል ስናወራ ስለሁኔታዉ ሲያጫዉተኝ 6 ወራትን አለፍን

አስባችሁታል እስኪ ራሳችንን   Hiv positive እንዳለብን አርገን እንሰበዉ‼️‼️ .
☞ ትዳር ላግባሽ ብሎ ሲጠይቅሽ ወይ በቤተሰብ ቢመጣ ምን ይሰማናል ምን ይሆን መልሳችን??አይከብድም
☞ አባትሽ እናትሽ ዛሬ የማመልሽዉ እምቢ የማትይበት ትዳር መጥቷል ይሄን ያመጣሁልሽን ታገቢያለሽ እምቢ ካልሽ ከአሁን ቡሀላ አባቴ ብለሽ እንዳጠሪኝ ወይ እናቴ ብለሽ እንዳጠሪኝ ያመጣንልሽን ታገቢያለሽ ቢሉሽ እናት አባትሽ አንቺ Hiv አለብሽ
ቤተሰቦችሽ አያቁም
ለእናት አባትሽ ምን ብለሽ ትመልሻለሽ አይከብድም????
☞ ወይም የሰዉ ልጅ ነሽ ፍቅር ቢይዝሽ ያን ልጅ ትወጅዋለሽ ግን የእሱ መሆን አትችይም Hiv አለብሽ እሱን እወድሀለሁ አንተ ጋር መኖር እፈልጋለሁ ግን Hiv አለብኝ ትይዋለሽ?? በጭራሽ አትይዉም ይከብዳል
☞ እኔ እራሴን Hiv positive አድርጌ ልሰብ እስኪ አንተም የምታነበዉ Hiv አለብህ እንበል ትዳር ማግባት ፈለክ ወይም ልጅቷን ወደድካት ከዛም  አወረሀት ብዙ ነገር ተግባባችሁ  Hiv አለብኝ  አንቺስ ብለህ መጠየቅ ትችላለህ???አየህ አትጠይቃትም እኔም እኔ Hiv ቢኖርብኘ  አለብኝ አልልም ለምን ከዚህ ከማይረዳ ማህበረሰባችን አንፃር ይከብዳልና፡፡
☞ቤተሰቦችህ ትዳር መርጬልሀለሁ ይቺን ልጅ አግባ ብለዉ አማከሩህ ይቺን ልጅ የማታገባ ከሆነ እኔና አንተ አባትና ልጅ አይደለህም ብትባል
ልጂቱን ወደሀታል ግን አንተ Hiv አለብህ እንዴት ታደርጋለህ??? አይከብድም

💠 በዚህ መጥፎ ዘመን አንዳንዶች HIV ሲገኝባቸዉ በበቀል የሌለባቸዉን ለማስያዝ የሚያደርጉትን ጥረት እየታዘብን ነዉ...አንዳንዶች Hiv በደማቸዉ ሲገኝ girl frind ይይዙና አላህ በከለከለዉ ዚና አማካኝነት እንደነሱ Hiv አስይዘዉ ሲያገቡ እያየን ነዉ ..ሴቶችም Hiv ሲገኝባቸዉ ወንዱን በማስያዝ ሲጋቡ እያየን ነዉ ግን ይሄ ወንድሜ አላህ የሚጠላዉን የከለከለዉን አልሰራም የሴቶች ህይወት አላበላሽም ግን እንደኔ Hiv ያለባት ዲነኛ  ፈልግልኝ ሲለኝ ወላሂ ከባድ በጣም ከባድ የአእምሮ ስራ ነበር የገጠመኝ...ደግሞ እንደኔ Hiv ያለባቸዉ የተለያዩ ሀገር አሉ group አለ ግን መቼም ትዳር ሲሆን የራስ የስራ ቦታና መስፈርት ይኖራል በዛ ላይ መስፈርት ስላልመጣ እንደሆነ በስልክ ጭምር ስንደዋወል ያሳዉቀኛል፡፡

እንደዚሁ ሀላል ፍላጋ Hiv ያለባቸዉ አዉሮፓ አረብ ሀገር አፍሪካ ዉስጥ የብዙ ሰዉ ጥያቄ ነዉ
ፈርንሳይ አሜሪካ ወዘተ ብዙ ሙስሊሞች አሉ
አሜሪካ ፈረንሳይ ሱዳን ወዘተ

ከዛ ቡሀላ ያላማከርኩት ሰዉ የለም ስደዉል ምን ስል መፍትሄ አጣሁ..የሚገርማችሁ በሚዲያ የምናቀቸዉ ታዋቂ ኡስታዞችን በሰዉ እንዲጠየቁ አድርጌ ነበር ግን
ምንም መፍትሄ ሀሳብ እንደሌላቸዉ ነዉ ያሳወቁኝ...

መቼም አላህ እድሜዉን ይጨምርለት ምርጥ መካሪየ አስተማሪየ የዲን ወንድሜ በደሀ ፍቅር የምናቀዉ ከድር አህመድ ከሀርቡ ሳማክረዉ አሳማኝ ምርጥ መልስ ሰጠኝ
>>አንድ የማቀዉ Hiv positive ነበር እሱ መድሀኒት ከሚቀበልበት ሆስፒታል የሚሰጠዉን ዶክተር አማክሮ
የሚሆነዉን አግኝቶ አግብቶ እየኖረ ነዉ እናም መድሀኒቱን ከሚቀበልበት ጤና ጣቢያ የሚሰጠዉን ዶክተር ቢያማክር  ጥሩ ነዉ አለኝ ...ምርጥ በላጭ ሀሳብ ነበር ለልጁም ነገርኩት በጣም ትክክል እንደሆነ ነገረኝ..Hiv መድሀኒት ከሚቀበልበት ጤና ጣቢያ ሲያማክር ሙስሊም ሴት እኛ ጋር የሚወስድ የለም አሉት የልጁ ሀገር መግለፁ ለጊዜዉ ይቆይ ፡፡ እሱ የሚኖርበት  ሙስሊም በብዛት የለምና

በስልክ በተደዋዉለን ቁጥር ከአንድ ሰአት በላይ እናወራለን Hiv ኬዝ ያለባቸዉ በጣም ብዙ ሰዉ እንዳሉ ግን ሁሉም እየደበቁ ነዉ እኔም ቤተሰብ ተጨነቀብኝ ቶሎ ማግባት አለብኝ አብረን በአላህ ፍቃድ መፍትሄ እንፈልግ አለኝ
የሚገርማችሁ በስልክ ካጫወተኝ ወላሂ ከወንዱ በላይ ሴቶች በጣም እየተቸገሩ እንደሆነ እምባ የሚያለቅሱ እህቶች እንዳሉ ብዙ ታሪክ አጫዉቶኛል፡፡ እኔስ ወንድ ልጅ ነኝ እቋቋመዋለሁ ግን ሴቶች ያሳዝኑለል ከባድ ጊዜ የሚያሳልፉ አሉ አሚር ብሎ በጣም ብዙ ነገር አጫዉቶኛል

💠 ለHiv positive ብቻ የተከፈቱ ቻናሎች አሉ አንዳንዶች ያስተዋውቁና ከተጋቡ የደላላ ኮምሺን የሚቀበሉ አሉ::በዚህ group የተለያዩ ሀይማኖት አሉ ለትዳር ብለዉ በዚሁ Hiv ኬዝ ስላለባቸዉ ትዳር ስለሚያጡ ብዙዎች ሀይማኖታቸዉን እየቀየሩ ነዉ፡፡
እኔ ደግሞ በነዚህ አይነት ቻናሎች የመጡ ማግባት ይከብዳል ዲን አይኖራቸዉም ሀይማኖታቸዉ ሌላም ቢሆን ለትዳሩ ሲሉ  እስከመቀየር የሚደርሱ አሉ እናም ከነዚህ group ማግባት በጣም ከባድ ነዉ አለኝ

እስኪ ከነገረኝ ታሪኮች ልንገራችሁ👇👇



tgoop.com/Islam_and_Science/5899
Create:
Last Update:

⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️
በአላህ ያነበባችሁ ሁሉ አስተያየት ስጡ ለምን የአንዳችሁ መፍትሄ ሀሳብ ሊሆን ይችላልና አደራ
    አሚር ሰይድ

‼️‼️ አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ
አሚር ሰይድ እንዴት ነህ??
ፍቃደኛ ከሆንክ አንድ ነገር ላማክርክ ነበር ማለትም እንደ አስተያየትም ጭምር ነው ለምን የብዙዎች ሙስሊሞች ችግር እኔ በድፍረት ላወያይህ ነዉ

    እኛ ሙስሊም ወንድም እህቶቻቹ የምንችገርበት አንድ ነገር አለ እኔ ለምሳሌ Hiv postive የሆነዉ ትዳርም ወይም እጮኛ ለመያዝ እንቸገራለን፡፡ሴቲቱም Hiv ካለባት ትዳር ለማግኘት በጣም ትቸገራለች ...ምክንያቱም እንደ ነሷራዎች አይደለም እምነታችን  በቻልነው አቅም እንከታተለን ልክ እኛው አይነት ተመሳሳይ አቂዳ ወይም ሸሪዓው አይነት ነገር የሚከተል ሰው ልንፈልግ እንችላለን ያው ትዳር ነውና እናም ያንን ነገር ግን እኛ ማድረግ አንችልም b/c እንደማንኛው ሰው ኢማን አላት ብለክ የምታጨው አይደለም postive ይሁን አትሁን ምታውቀው ነገር የለም ለመጠየቅ ስለምንፈራ ሙስሊም ላታገኝ ትችላለክ ፡፡ ያው ሀሳቤን ትረዳዋለክ ብዬ አስባለው ያው በፁሁፍ ለመግለፅ ትንሽ ይከብዳል መሰለኝ እና አንተ ታሪክ በመፃፍ ታዋቂ ነህ ብዙ ሰዉ ተከታይም አለህ ...አንተን እኔም ስለማምንህ ሌሎች እንደሚያምኑህ አልጠራጠርም  በቻናልህ ላይ ይህ አይነት ኬዝ ያለባቸው ኑረዉ ለሰዉ መንገር ፈርተዉ በሽታቸዉን ደብቀዉ ላያገቡ ይችላሉ...እኛ Hiv positive ያለብን የምንገናኝበት  ጠባብ ነው እና አንተ በዚህ  ኬዝ ላይ ሚስጥራዊ ግሩፕ ከፍተክ ይሄን ነገር ብትቀርፍልን ባይ ነኝ ከሌሎች አንተን አምነሀለሁ አሚር ሰይድ  ይሄን ጉዳይ ለተወሰኑ ታዋቂ ሰዎች ነግሬ መፍትሄ አላገኘሁም ግን አንተ ከሌሎች ትሻላለህ ቶሎ ሀሳብን ተረድተህ መፍትሄ እንደምታመጣ እተማመንብሀለሁ

መልስህን እጠብቃለሁ አሚር ሰይድ ወሰላሙ አለይኩም
🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰🔰


⚡️⚡️⚡️ወደራሴ ሀሳብ ስመጣ
ወላሂ ቢላሂ ይሄን አስተያየት ልጁ የላከልኝ ከዛሬ 6 ወር በፊት ነበር  ምን ማድረግ እንዳለብኝ ግራ ገባኝ ..ከዛ አስተያየት ለሰጠኝ ቢያንስ የተወሰነ ቀን ስጠኝና ልሰብበት ነበር መልሴ ...ይሄዉ እሱም ጋር ስንደዋወል ስናወራ ስለሁኔታዉ ሲያጫዉተኝ 6 ወራትን አለፍን

አስባችሁታል እስኪ ራሳችንን   Hiv positive እንዳለብን አርገን እንሰበዉ‼️‼️ .
☞ ትዳር ላግባሽ ብሎ ሲጠይቅሽ ወይ በቤተሰብ ቢመጣ ምን ይሰማናል ምን ይሆን መልሳችን??አይከብድም
☞ አባትሽ እናትሽ ዛሬ የማመልሽዉ እምቢ የማትይበት ትዳር መጥቷል ይሄን ያመጣሁልሽን ታገቢያለሽ እምቢ ካልሽ ከአሁን ቡሀላ አባቴ ብለሽ እንዳጠሪኝ ወይ እናቴ ብለሽ እንዳጠሪኝ ያመጣንልሽን ታገቢያለሽ ቢሉሽ እናት አባትሽ አንቺ Hiv አለብሽ
ቤተሰቦችሽ አያቁም
ለእናት አባትሽ ምን ብለሽ ትመልሻለሽ አይከብድም????
☞ ወይም የሰዉ ልጅ ነሽ ፍቅር ቢይዝሽ ያን ልጅ ትወጅዋለሽ ግን የእሱ መሆን አትችይም Hiv አለብሽ እሱን እወድሀለሁ አንተ ጋር መኖር እፈልጋለሁ ግን Hiv አለብኝ ትይዋለሽ?? በጭራሽ አትይዉም ይከብዳል
☞ እኔ እራሴን Hiv positive አድርጌ ልሰብ እስኪ አንተም የምታነበዉ Hiv አለብህ እንበል ትዳር ማግባት ፈለክ ወይም ልጅቷን ወደድካት ከዛም  አወረሀት ብዙ ነገር ተግባባችሁ  Hiv አለብኝ  አንቺስ ብለህ መጠየቅ ትችላለህ???አየህ አትጠይቃትም እኔም እኔ Hiv ቢኖርብኘ  አለብኝ አልልም ለምን ከዚህ ከማይረዳ ማህበረሰባችን አንፃር ይከብዳልና፡፡
☞ቤተሰቦችህ ትዳር መርጬልሀለሁ ይቺን ልጅ አግባ ብለዉ አማከሩህ ይቺን ልጅ የማታገባ ከሆነ እኔና አንተ አባትና ልጅ አይደለህም ብትባል
ልጂቱን ወደሀታል ግን አንተ Hiv አለብህ እንዴት ታደርጋለህ??? አይከብድም

💠 በዚህ መጥፎ ዘመን አንዳንዶች HIV ሲገኝባቸዉ በበቀል የሌለባቸዉን ለማስያዝ የሚያደርጉትን ጥረት እየታዘብን ነዉ...አንዳንዶች Hiv በደማቸዉ ሲገኝ girl frind ይይዙና አላህ በከለከለዉ ዚና አማካኝነት እንደነሱ Hiv አስይዘዉ ሲያገቡ እያየን ነዉ ..ሴቶችም Hiv ሲገኝባቸዉ ወንዱን በማስያዝ ሲጋቡ እያየን ነዉ ግን ይሄ ወንድሜ አላህ የሚጠላዉን የከለከለዉን አልሰራም የሴቶች ህይወት አላበላሽም ግን እንደኔ Hiv ያለባት ዲነኛ  ፈልግልኝ ሲለኝ ወላሂ ከባድ በጣም ከባድ የአእምሮ ስራ ነበር የገጠመኝ...ደግሞ እንደኔ Hiv ያለባቸዉ የተለያዩ ሀገር አሉ group አለ ግን መቼም ትዳር ሲሆን የራስ የስራ ቦታና መስፈርት ይኖራል በዛ ላይ መስፈርት ስላልመጣ እንደሆነ በስልክ ጭምር ስንደዋወል ያሳዉቀኛል፡፡

እንደዚሁ ሀላል ፍላጋ Hiv ያለባቸዉ አዉሮፓ አረብ ሀገር አፍሪካ ዉስጥ የብዙ ሰዉ ጥያቄ ነዉ
ፈርንሳይ አሜሪካ ወዘተ ብዙ ሙስሊሞች አሉ
አሜሪካ ፈረንሳይ ሱዳን ወዘተ

ከዛ ቡሀላ ያላማከርኩት ሰዉ የለም ስደዉል ምን ስል መፍትሄ አጣሁ..የሚገርማችሁ በሚዲያ የምናቀቸዉ ታዋቂ ኡስታዞችን በሰዉ እንዲጠየቁ አድርጌ ነበር ግን
ምንም መፍትሄ ሀሳብ እንደሌላቸዉ ነዉ ያሳወቁኝ...

መቼም አላህ እድሜዉን ይጨምርለት ምርጥ መካሪየ አስተማሪየ የዲን ወንድሜ በደሀ ፍቅር የምናቀዉ ከድር አህመድ ከሀርቡ ሳማክረዉ አሳማኝ ምርጥ መልስ ሰጠኝ
>>አንድ የማቀዉ Hiv positive ነበር እሱ መድሀኒት ከሚቀበልበት ሆስፒታል የሚሰጠዉን ዶክተር አማክሮ
የሚሆነዉን አግኝቶ አግብቶ እየኖረ ነዉ እናም መድሀኒቱን ከሚቀበልበት ጤና ጣቢያ የሚሰጠዉን ዶክተር ቢያማክር  ጥሩ ነዉ አለኝ ...ምርጥ በላጭ ሀሳብ ነበር ለልጁም ነገርኩት በጣም ትክክል እንደሆነ ነገረኝ..Hiv መድሀኒት ከሚቀበልበት ጤና ጣቢያ ሲያማክር ሙስሊም ሴት እኛ ጋር የሚወስድ የለም አሉት የልጁ ሀገር መግለፁ ለጊዜዉ ይቆይ ፡፡ እሱ የሚኖርበት  ሙስሊም በብዛት የለምና

በስልክ በተደዋዉለን ቁጥር ከአንድ ሰአት በላይ እናወራለን Hiv ኬዝ ያለባቸዉ በጣም ብዙ ሰዉ እንዳሉ ግን ሁሉም እየደበቁ ነዉ እኔም ቤተሰብ ተጨነቀብኝ ቶሎ ማግባት አለብኝ አብረን በአላህ ፍቃድ መፍትሄ እንፈልግ አለኝ
የሚገርማችሁ በስልክ ካጫወተኝ ወላሂ ከወንዱ በላይ ሴቶች በጣም እየተቸገሩ እንደሆነ እምባ የሚያለቅሱ እህቶች እንዳሉ ብዙ ታሪክ አጫዉቶኛል፡፡ እኔስ ወንድ ልጅ ነኝ እቋቋመዋለሁ ግን ሴቶች ያሳዝኑለል ከባድ ጊዜ የሚያሳልፉ አሉ አሚር ብሎ በጣም ብዙ ነገር አጫዉቶኛል

💠 ለHiv positive ብቻ የተከፈቱ ቻናሎች አሉ አንዳንዶች ያስተዋውቁና ከተጋቡ የደላላ ኮምሺን የሚቀበሉ አሉ::በዚህ group የተለያዩ ሀይማኖት አሉ ለትዳር ብለዉ በዚሁ Hiv ኬዝ ስላለባቸዉ ትዳር ስለሚያጡ ብዙዎች ሀይማኖታቸዉን እየቀየሩ ነዉ፡፡
እኔ ደግሞ በነዚህ አይነት ቻናሎች የመጡ ማግባት ይከብዳል ዲን አይኖራቸዉም ሀይማኖታቸዉ ሌላም ቢሆን ለትዳሩ ሲሉ  እስከመቀየር የሚደርሱ አሉ እናም ከነዚህ group ማግባት በጣም ከባድ ነዉ አለኝ

እስኪ ከነገረኝ ታሪኮች ልንገራችሁ👇👇

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/5899

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Add the logo from your device. Adjust the visible area of your image. Congratulations! Now your Telegram channel has a face Click “Save”.! “[The defendant] could not shift his criminal liability,” Hui said. The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. Hui said the time period and nature of some offences “overlapped” and thus their prison terms could be served concurrently. The judge ordered Ng to be jailed for a total of six years and six months. To edit your name or bio, click the Menu icon and select “Manage Channel.”
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American