Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Islam_and_Science/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ISLAMIC SCHOOL@Islam_and_Science P.5858
ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 5858
......እናቴም፡- በጭራሽ ካሊድ ጋር እንድትጋቡ አልፈቅድልሽም ... ለምን ብትይ ሹፌር አይታመንም ሴቶችን ሲያጀዝቡ አይደል እንዴ የሚዉሉት ??..እኔ በካሊድ አልስማማም አይኔ እያየ ለካሊድ አልድርሽም አለችኝ
...እናቴ ጋር በዚሁ ምሽት ዉርክብ ብጥብጥ ተፈጠረ በጭራሽ መግባባት አልቻልንም ... አባቴም በኔ ምርጫ ጣልቃ ላለመግባት ፈልጎ...ነዋል ትዳር ቀልድ አይደለም ተረጋግተሽ እሰቢበት አለኝ..እናቴ ደግሞ ሹፌር መቼም ቢሆን አታገቢም እያለች እየደነፋች ነዉ፡፡

ለነገሩ በእናቴም አልፈርድም አሁን ዘመን ላይ ያሉ ሹፌሮች አላማቸዉን የረሱ ከትርፉ ላይፉ እያሉ ራሳቸዉን እና ሞኝ ተላላ ሴቶችን የሚታልሉ ብዙ ፡ናቸዉ ...ደግሞ በተዘዋዋሪ ሹፌሮችን የሚያስቸግሩ ሴቶችንም እያስተዋልን ነዉ...

ጃፓን መኪናዉን ስትሰራዉ መሪዉ ላይ ሹፌር ሹፌር የሚያስብል የቀበረችበት ያለ ነዉ የሚመስለዉ...ግን ከሁሉ የሚያናደኝ በነዚህ ጋጠወጥ ሹፌሮች እንደ ካሊድ ያሉ ምርጥ ለሴት ልጆች የሚያስቡ ሹፌሮች አብረዉ መወቀሳቸዉ እና መሰደባቸዉ አሳዛኝ ነዉ

★★★ አንዲት አበባል አለች ጭልፊት የወደቀ ስጋን እንጂ በቁሙ ያልተገፈፈ በግን እንደማይነካ የታወቀ ነዉ፡፡
እህቴ ሆይ ሒወትሽ እንደ በግ ነጋዴ በግ ተራ እንደወሰደዉ በግ እጣ ፈንታ አትወስኝ...አንድ በግ ሊሸጥ ሲል በጣም ብዙ ገዥ አገላብጦ ሽንጡን እየያየዘ ስጋ አለዉ የለዉም እያለ ያየዋል..ከተቻለ ዛሬ አለዛም ነገ ቀይም ከነገ ወዳ ሲገላበጥ ቢቆይም ይሸጣል.. አንቺም እንደዚህ እንደሚሸጥ በግ አላማቸዉን ከዘነጉ ተኩላ ወንዶች እያገላበጡ እየታየሽ አለፈች ወደቀች እየተባልሽ በየመንገዱ ስትሄጅ ግምገማ አትቀረቢ...መስሪያ ቤት ግምገማዉ በወር ወይ በአመት ነዉ...አንቺ ግን ኮስሞቲክስ እየተጠቀምሽ ቀን በቀን የወንዶች መሳለቂያ አትሁኝ...ሒወትሽ ሊሸጥ ገበያ የሄደ በግ አይነት እንዲሆን በራስሽ ጊዜ አትፍቀጅ...
ብዙዎች ሴቶች በመጥፎ ጓደኛ ግፊት እንየሚበላሹ የማይካድ ሀቅ ነዉ
ግን እህቴ ሴት ልጅ ብዙ ነገሮችን ተቋቁማ ወደ ትዳር አለም ትገባለች ያንን እንዴት ነዉ ፈተናዉን ማለፍ ያለብሽ?? ..ሴቶች ተማሪዎች አብረሽ መደበኛ ትምህርት ስትማሪ ሁሉንም ትምህርት ሂሳብ እንግሊዝ አማረኛ civics ወ.ዘ.ተ ዉጤትሽ ጥሩ ሊሆን ይችላል ግን ከትምህርት ዉጤትሽ በላይ የአንቺ የሂወት ዉጤትሽ ጓደኞችሽ ሲሆኑ  የጓደኞችሽ ግፊት አንቺን ወደ ማፈልጊዉ ወደ ማታቂዉ አለም ትገቢያለሽ ...ስምንት ማትሪክ ስትፈተኝ ጥሩ ዉጤት አመጣሽ ወደ ዘጠኝ አለፍሽ ከዛስ አስርም አለ ማትሪክን ስትወስጅ ከዘጠኝ እና ከአስረኛ ክፍል ከበፊቱ ምን ለዉጥ አለኝ?? ቂርአት ላይ ጥሩ ነኝ ወይስ መጥፎ የሴት ጓደኞች አሉኝ ወይስ በሀራም ከወንድ ጋር ሀራም የሆነ የማይጨረስ ፍቅር ጀምሪያለሁ ወይ?? ወ.ዘ.ተ የሚለዉን አንቺ እራስሽ ለራስሽ ጥያቄዉን አቅርበሽ መመለስ አለብሽ
ከዛስ ማትሪክ ተፈተንኩ ትምህርቴን ካለፍኩኝ 11 ክፍል ስገባ አላማየ ምን መሆን አለበት ከ10 ብወድቅስ ? ብለሽ እሰቢ

እህቶቼ አራት አመት ፈተናዉን ማለፍ መታገስ ከቻላችሁ የወደፊት የእናንተ ከአላህ ጋር የአርባ አመት ፕላናችሁ መስተካከል ይችላል ፡፡ ግን አራት አመት ላይ ግን የምትሸወዱ ከሆነ በሀራም ከአጂ ነቢ ጋር ግንኙነት ከጀመራችሁ ለአንድቀን ለዛዉም 20 ደቂቃ ለማይሞላ ስሜት የ40 አመታት ፕላናችሁን ታበላሻላችሁ ማለት ነዉ፡፡ እነዚህ አራት አመታት እነማን ናቸዉ ካልን ከዘጠነኛ ክፍል እስከ 12 ክፍል ያሉትን አመታት ፋየር ኤጅ ሁሉም አለሁ አለሁ ከሰዉ በላይ ነኝ የሚባልበት እድሜ ነዉ ስለሆነም እነዚህ የትምህርት አመታት የወደፊት ሂወታችሁ ወሳኝ ናቸዉ፡፡ University በምገቡበት ጊዜ እናንተ የአራት አመቱ ምርት ዉጤት ናችሁ አራት አመቱን በመጃጃል ያሳለፍሽ ከሆነ university ከቤተሰብ ቁጥጥር ዉጭ ነሽ ለቤተሰብም ለሀገርም ለአንቺም አጠቅሚ ትበላሻለሽ ..


...በዚህ ሁኔታ እኔ ካሊድን አገባለሁ እናቴም በጭራሽ አታገቢም እያለች ቀን በቀን ስንጨቃጨቅ የአላህ ነገር ይሄ covid 19 መጥቶ ከችክችክ ከንዝንዝ አረፍኩኝ...የሰዉ ወሬ ስለዚሁ በሽታ ሲሆን እናቴም ጋር ስለትዳሩ ሁኔታ ማዉራት አቆምን

..የእኔ እናት አላማዋ እኔን ከሀብታም ጋር በትልቅ ድግስ በሰፊ ሰርግ እኔን ለመዳር ነበር ....የነብዩ ሰ.ዐ.ወ የሰርግ ስነ-ስርአት እና ሱና ነገሮች ለመተግበር የመጣ ይመስላል ኮረና ደሀም ሀብታምም ሰርጉ ልዩነት የለዉም ሁሉም በኒካህ ኢስራፍ ከሆነ ከሰርግ ወጭ ገላግሏል፡፡

ቤተሰቦቼም በአባቴ ጥረት ብዙ ነገሮችን ከጠየቀኝ ቡሀላ አባቴ ተስማምቶ እናቴም ባይዋጥላትም በግድ ካሊድን እንዳገባ ፈቀደችልኝ .. ከካሊድ የ 2012 ረመዷን ሊደርስ የተወሰኑ ቀናት ሲቀረዉ በትንሹ ሰርግ ተደግሶ ...እኔም ጂልባቤን ለብሼ መፍቱሀ እና ሩቅያም ሌሎች የዓሊይ መስጂድ የጀመአ ጓደኞቼም በጅልባባቸዉ አምረዉ ድምቅ ብለዉ ከጎኔ ሁነዋል...አልሀምዲሊላህ እኔም ከምወደዉ ከሚወደኝ ካሊድ ጋር የሰርጌ ቀን ደረሰ...

ካሊድም የተወሰኑ ጓደኞቹን ይዞ መጥቶ ኒካህ ታስሮ ያሁሉ ጉፍ መከራ ለቅሶ አልፎ የሚስትነት ማዕረጉን ይዤ ከእናት አባቶቼ ተለይቼ  ካሊድ ጋር የትዳርን ህይወት አሀዱ ብለን ልንጀምር እሱ ጋር የሰርጌ ምሽት ሄድኩ ፡፡ ሁለታችንንም የናፈቀንን የሀላል ጨዋታ ምሽት ላይ ጀምረናል፡፡ ሰርግ ላይ ሲጨፈር የምሰማት ግጥም ትዝ አለችኝ እስኪ ልበላት
ካሊድ ምሽት 3:45 ታላቅ ፍልሚያ አለዉ
እኛም አላገዝነዉ አላህ ይሁነዉ
የሚሏት ግጥም እዉነትም ከፕሪሚየርሊግ የበለጠ ፍልሚያ ነዉ ...

ከዚህ ፍልሚያ ቡሀላ ያልተጠበቀ ይሆናል ብላችሁ የማጠብቁት ነገር እኔም ማመን ያልቻልኩት ነገር ተፈጠረ ...

#የመጨረሻዉ_ክፍል

ይ.......ቀ.........ጥ............ላ................ል

          `·. www.tgoop.com/Islam_and_Science
www.tgoop.com/Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•
👍2



tgoop.com/Islam_and_Science/5858
Create:
Last Update:

......እናቴም፡- በጭራሽ ካሊድ ጋር እንድትጋቡ አልፈቅድልሽም ... ለምን ብትይ ሹፌር አይታመንም ሴቶችን ሲያጀዝቡ አይደል እንዴ የሚዉሉት ??..እኔ በካሊድ አልስማማም አይኔ እያየ ለካሊድ አልድርሽም አለችኝ
...እናቴ ጋር በዚሁ ምሽት ዉርክብ ብጥብጥ ተፈጠረ በጭራሽ መግባባት አልቻልንም ... አባቴም በኔ ምርጫ ጣልቃ ላለመግባት ፈልጎ...ነዋል ትዳር ቀልድ አይደለም ተረጋግተሽ እሰቢበት አለኝ..እናቴ ደግሞ ሹፌር መቼም ቢሆን አታገቢም እያለች እየደነፋች ነዉ፡፡

ለነገሩ በእናቴም አልፈርድም አሁን ዘመን ላይ ያሉ ሹፌሮች አላማቸዉን የረሱ ከትርፉ ላይፉ እያሉ ራሳቸዉን እና ሞኝ ተላላ ሴቶችን የሚታልሉ ብዙ ፡ናቸዉ ...ደግሞ በተዘዋዋሪ ሹፌሮችን የሚያስቸግሩ ሴቶችንም እያስተዋልን ነዉ...

ጃፓን መኪናዉን ስትሰራዉ መሪዉ ላይ ሹፌር ሹፌር የሚያስብል የቀበረችበት ያለ ነዉ የሚመስለዉ...ግን ከሁሉ የሚያናደኝ በነዚህ ጋጠወጥ ሹፌሮች እንደ ካሊድ ያሉ ምርጥ ለሴት ልጆች የሚያስቡ ሹፌሮች አብረዉ መወቀሳቸዉ እና መሰደባቸዉ አሳዛኝ ነዉ

★★★ አንዲት አበባል አለች ጭልፊት የወደቀ ስጋን እንጂ በቁሙ ያልተገፈፈ በግን እንደማይነካ የታወቀ ነዉ፡፡
እህቴ ሆይ ሒወትሽ እንደ በግ ነጋዴ በግ ተራ እንደወሰደዉ በግ እጣ ፈንታ አትወስኝ...አንድ በግ ሊሸጥ ሲል በጣም ብዙ ገዥ አገላብጦ ሽንጡን እየያየዘ ስጋ አለዉ የለዉም እያለ ያየዋል..ከተቻለ ዛሬ አለዛም ነገ ቀይም ከነገ ወዳ ሲገላበጥ ቢቆይም ይሸጣል.. አንቺም እንደዚህ እንደሚሸጥ በግ አላማቸዉን ከዘነጉ ተኩላ ወንዶች እያገላበጡ እየታየሽ አለፈች ወደቀች እየተባልሽ በየመንገዱ ስትሄጅ ግምገማ አትቀረቢ...መስሪያ ቤት ግምገማዉ በወር ወይ በአመት ነዉ...አንቺ ግን ኮስሞቲክስ እየተጠቀምሽ ቀን በቀን የወንዶች መሳለቂያ አትሁኝ...ሒወትሽ ሊሸጥ ገበያ የሄደ በግ አይነት እንዲሆን በራስሽ ጊዜ አትፍቀጅ...
ብዙዎች ሴቶች በመጥፎ ጓደኛ ግፊት እንየሚበላሹ የማይካድ ሀቅ ነዉ
ግን እህቴ ሴት ልጅ ብዙ ነገሮችን ተቋቁማ ወደ ትዳር አለም ትገባለች ያንን እንዴት ነዉ ፈተናዉን ማለፍ ያለብሽ?? ..ሴቶች ተማሪዎች አብረሽ መደበኛ ትምህርት ስትማሪ ሁሉንም ትምህርት ሂሳብ እንግሊዝ አማረኛ civics ወ.ዘ.ተ ዉጤትሽ ጥሩ ሊሆን ይችላል ግን ከትምህርት ዉጤትሽ በላይ የአንቺ የሂወት ዉጤትሽ ጓደኞችሽ ሲሆኑ  የጓደኞችሽ ግፊት አንቺን ወደ ማፈልጊዉ ወደ ማታቂዉ አለም ትገቢያለሽ ...ስምንት ማትሪክ ስትፈተኝ ጥሩ ዉጤት አመጣሽ ወደ ዘጠኝ አለፍሽ ከዛስ አስርም አለ ማትሪክን ስትወስጅ ከዘጠኝ እና ከአስረኛ ክፍል ከበፊቱ ምን ለዉጥ አለኝ?? ቂርአት ላይ ጥሩ ነኝ ወይስ መጥፎ የሴት ጓደኞች አሉኝ ወይስ በሀራም ከወንድ ጋር ሀራም የሆነ የማይጨረስ ፍቅር ጀምሪያለሁ ወይ?? ወ.ዘ.ተ የሚለዉን አንቺ እራስሽ ለራስሽ ጥያቄዉን አቅርበሽ መመለስ አለብሽ
ከዛስ ማትሪክ ተፈተንኩ ትምህርቴን ካለፍኩኝ 11 ክፍል ስገባ አላማየ ምን መሆን አለበት ከ10 ብወድቅስ ? ብለሽ እሰቢ

እህቶቼ አራት አመት ፈተናዉን ማለፍ መታገስ ከቻላችሁ የወደፊት የእናንተ ከአላህ ጋር የአርባ አመት ፕላናችሁ መስተካከል ይችላል ፡፡ ግን አራት አመት ላይ ግን የምትሸወዱ ከሆነ በሀራም ከአጂ ነቢ ጋር ግንኙነት ከጀመራችሁ ለአንድቀን ለዛዉም 20 ደቂቃ ለማይሞላ ስሜት የ40 አመታት ፕላናችሁን ታበላሻላችሁ ማለት ነዉ፡፡ እነዚህ አራት አመታት እነማን ናቸዉ ካልን ከዘጠነኛ ክፍል እስከ 12 ክፍል ያሉትን አመታት ፋየር ኤጅ ሁሉም አለሁ አለሁ ከሰዉ በላይ ነኝ የሚባልበት እድሜ ነዉ ስለሆነም እነዚህ የትምህርት አመታት የወደፊት ሂወታችሁ ወሳኝ ናቸዉ፡፡ University በምገቡበት ጊዜ እናንተ የአራት አመቱ ምርት ዉጤት ናችሁ አራት አመቱን በመጃጃል ያሳለፍሽ ከሆነ university ከቤተሰብ ቁጥጥር ዉጭ ነሽ ለቤተሰብም ለሀገርም ለአንቺም አጠቅሚ ትበላሻለሽ ..


...በዚህ ሁኔታ እኔ ካሊድን አገባለሁ እናቴም በጭራሽ አታገቢም እያለች ቀን በቀን ስንጨቃጨቅ የአላህ ነገር ይሄ covid 19 መጥቶ ከችክችክ ከንዝንዝ አረፍኩኝ...የሰዉ ወሬ ስለዚሁ በሽታ ሲሆን እናቴም ጋር ስለትዳሩ ሁኔታ ማዉራት አቆምን

..የእኔ እናት አላማዋ እኔን ከሀብታም ጋር በትልቅ ድግስ በሰፊ ሰርግ እኔን ለመዳር ነበር ....የነብዩ ሰ.ዐ.ወ የሰርግ ስነ-ስርአት እና ሱና ነገሮች ለመተግበር የመጣ ይመስላል ኮረና ደሀም ሀብታምም ሰርጉ ልዩነት የለዉም ሁሉም በኒካህ ኢስራፍ ከሆነ ከሰርግ ወጭ ገላግሏል፡፡

ቤተሰቦቼም በአባቴ ጥረት ብዙ ነገሮችን ከጠየቀኝ ቡሀላ አባቴ ተስማምቶ እናቴም ባይዋጥላትም በግድ ካሊድን እንዳገባ ፈቀደችልኝ .. ከካሊድ የ 2012 ረመዷን ሊደርስ የተወሰኑ ቀናት ሲቀረዉ በትንሹ ሰርግ ተደግሶ ...እኔም ጂልባቤን ለብሼ መፍቱሀ እና ሩቅያም ሌሎች የዓሊይ መስጂድ የጀመአ ጓደኞቼም በጅልባባቸዉ አምረዉ ድምቅ ብለዉ ከጎኔ ሁነዋል...አልሀምዲሊላህ እኔም ከምወደዉ ከሚወደኝ ካሊድ ጋር የሰርጌ ቀን ደረሰ...

ካሊድም የተወሰኑ ጓደኞቹን ይዞ መጥቶ ኒካህ ታስሮ ያሁሉ ጉፍ መከራ ለቅሶ አልፎ የሚስትነት ማዕረጉን ይዤ ከእናት አባቶቼ ተለይቼ  ካሊድ ጋር የትዳርን ህይወት አሀዱ ብለን ልንጀምር እሱ ጋር የሰርጌ ምሽት ሄድኩ ፡፡ ሁለታችንንም የናፈቀንን የሀላል ጨዋታ ምሽት ላይ ጀምረናል፡፡ ሰርግ ላይ ሲጨፈር የምሰማት ግጥም ትዝ አለችኝ እስኪ ልበላት
ካሊድ ምሽት 3:45 ታላቅ ፍልሚያ አለዉ
እኛም አላገዝነዉ አላህ ይሁነዉ
የሚሏት ግጥም እዉነትም ከፕሪሚየርሊግ የበለጠ ፍልሚያ ነዉ ...

ከዚህ ፍልሚያ ቡሀላ ያልተጠበቀ ይሆናል ብላችሁ የማጠብቁት ነገር እኔም ማመን ያልቻልኩት ነገር ተፈጠረ ...

#የመጨረሻዉ_ክፍል

ይ.......ቀ.........ጥ............ላ................ል

          `·. www.tgoop.com/Islam_and_Science
www.tgoop.com/Islam_and_Science
•════•••🍃🌺🍃•••════•

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/5858

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram message that reads: "Bear Market Screaming Therapy Group. You are only allowed to send screaming voice notes. Everything else = BAN. Text pics, videos, stickers, gif = BAN. Anything other than screaming = BAN. You think you are smart = BAN. Hui said the messages, which included urging the disruption of airport operations, were attempts to incite followers to make use of poisonous, corrosive or flammable substances to vandalize police vehicles, and also called on others to make weapons to harm police. It’s yet another bloodbath on Satoshi Street. As of press time, Bitcoin (BTC) and the broader cryptocurrency market have corrected another 10 percent amid a massive sell-off. Ethereum (EHT) is down a staggering 15 percent moving close to $1,000, down more than 42 percent on the weekly chart. So far, more than a dozen different members have contributed to the group, posting voice notes of themselves screaming, yelling, groaning, and wailing in various pitches and rhythms. Over 33,000 people sent out over 1,000 doxxing messages in the group. Although the administrators tried to delete all of the messages, the posting speed was far too much for them to keep up.
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American