Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Islam_and_Science/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ISLAMIC SCHOOL@Islam_and_Science P.5768
ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 5768
ጥፋት ያለፈ ነገር ነዉ ሀላፊነት ደግሞ በተገኘዉ አጋጣሚ ነዉ ...ጥፋት የሚመጣዉ አስቀድመን
ባደረግናቸዉ ምርጫዎች ነዉ...ሀላፊነት የሚመጣዉ ደግሞ አሁን በየቀኑ በየሰከንዱ ከምናደርጋቸዉ ምርጫዎች ነዉ፡፡ አሁን እኔም የአባቴና የልጆቹ ሀላፊነት ተጋርጦብኛል
ስራዉን ሲያስብ ይቅርታ የማይደረግለት ስህተት ነዉና አዉፍ በማለቴ ተገረመ

እኔ አባቢን አዉፍ በማለቴ ረፍት ሲሰማኝ አባቢ ግን በሀዘን፤በቁጭት፤በፀፀት...እኔ ማን ነኝ ጨካኝ ፤አረመኔ አባት ወይስ.... "እያለ ማልቀስ ጀመረ ከልቡ ተፀፀተ ለካ ሰዉን በቀላሉ መበቀል ይቻላል የኔ ይቅርታ ማድረግ ለአባቢ ረፍት ነሳዉ ስራዉን ሲያስበዉ መረረዉ ህሊናዉ ወቀሰዉ...

        ኋለኞች ፊት ፊተኞች ኋላ
        መሆን አይቀርም የኋላ የኋላ
        በሰፈርከው ቁና ትሰፈርበታለህ
        በመተርከው ሜትር ትመተርበታለህ
        ባስለቀሰው ስራህ ታለቅስበታለህ
         ባነሳሀው ዱላ ትመታበታለህ
         በወንጀልህ ልክ ትቀጣበታለህ
         ያጠፈሀው ጥፍት ትጠፋበታለህ
         ከፊት የነበርከው ከሆላ ትሆናለህ
        ከክብርህ ማማ ላይ ዝቅ ትላለህ
        ለምን ካለክኝማ ዱንያ ነዉ ልበልህ
        ከአንድ አላህ በቀር ነገን መች ታቀዋለህ?
        ነቅተህ መጠበቅ ነዉ ለሞት ተዘጋጅተህ
        ጭማሪ ደቂቃ የለም በሂወትህ!!!!



....ቤታችን አብሮኝ እንዲሄድ ብዙ ለመንኩት አሻፈረኝ አለ እሺ ልጆቹን ይዘህ ወዴት ነዉ የምትሄድ?? ስለዉ
....አባቢም እንዲህ አለኝ.....

ክፍል ➊➐

ይቀጥላል.......


Join👇👇
https://www.tgoop.com/Islam_and_Science



tgoop.com/Islam_and_Science/5768
Create:
Last Update:

ጥፋት ያለፈ ነገር ነዉ ሀላፊነት ደግሞ በተገኘዉ አጋጣሚ ነዉ ...ጥፋት የሚመጣዉ አስቀድመን
ባደረግናቸዉ ምርጫዎች ነዉ...ሀላፊነት የሚመጣዉ ደግሞ አሁን በየቀኑ በየሰከንዱ ከምናደርጋቸዉ ምርጫዎች ነዉ፡፡ አሁን እኔም የአባቴና የልጆቹ ሀላፊነት ተጋርጦብኛል
ስራዉን ሲያስብ ይቅርታ የማይደረግለት ስህተት ነዉና አዉፍ በማለቴ ተገረመ

እኔ አባቢን አዉፍ በማለቴ ረፍት ሲሰማኝ አባቢ ግን በሀዘን፤በቁጭት፤በፀፀት...እኔ ማን ነኝ ጨካኝ ፤አረመኔ አባት ወይስ.... "እያለ ማልቀስ ጀመረ ከልቡ ተፀፀተ ለካ ሰዉን በቀላሉ መበቀል ይቻላል የኔ ይቅርታ ማድረግ ለአባቢ ረፍት ነሳዉ ስራዉን ሲያስበዉ መረረዉ ህሊናዉ ወቀሰዉ...

        ኋለኞች ፊት ፊተኞች ኋላ
        መሆን አይቀርም የኋላ የኋላ
        በሰፈርከው ቁና ትሰፈርበታለህ
        በመተርከው ሜትር ትመተርበታለህ
        ባስለቀሰው ስራህ ታለቅስበታለህ
         ባነሳሀው ዱላ ትመታበታለህ
         በወንጀልህ ልክ ትቀጣበታለህ
         ያጠፈሀው ጥፍት ትጠፋበታለህ
         ከፊት የነበርከው ከሆላ ትሆናለህ
        ከክብርህ ማማ ላይ ዝቅ ትላለህ
        ለምን ካለክኝማ ዱንያ ነዉ ልበልህ
        ከአንድ አላህ በቀር ነገን መች ታቀዋለህ?
        ነቅተህ መጠበቅ ነዉ ለሞት ተዘጋጅተህ
        ጭማሪ ደቂቃ የለም በሂወትህ!!!!



....ቤታችን አብሮኝ እንዲሄድ ብዙ ለመንኩት አሻፈረኝ አለ እሺ ልጆቹን ይዘህ ወዴት ነዉ የምትሄድ?? ስለዉ
....አባቢም እንዲህ አለኝ.....

ክፍል ➊➐

ይቀጥላል.......


Join👇👇
https://www.tgoop.com/Islam_and_Science

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/5768

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

A Telegram channel is used for various purposes, from sharing helpful content to implementing a business strategy. In addition, you can use your channel to build and improve your company image, boost your sales, make profits, enhance customer loyalty, and more. The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. Avoid compound hashtags that consist of several words. If you have a hashtag like #marketingnewsinusa, split it into smaller hashtags: “#marketing, #news, #usa. Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week. 2How to set up a Telegram channel? (A step-by-step tutorial)
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American