Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Islam_and_Science/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ISLAMIC SCHOOL@Islam_and_Science P.5717
ISLAM_AND_SCIENCE Telegram 5717
#እኔ_ሆይ_ተይ_በቃ 🤦‍♀
#የቆራጧ_ሴት_ማስታወሻ_በግጥም

እኔ ሆይ ተይ በቃ እራስሽን አትደልይ
ገብቶሽ እንዳልገባው እውነትን አትከልይ
••• ትናንት •••
ለማይሆንሽ ፍቅር
ይሆናል በማለት ደክመሻል ታመሻል
የራስሽን ትተሽ ስለሰው ኑረሻል
መሳቅ ሲኖርብሽ ተክዘሽ በማልቀስ
እድልሽን ስትረግሚ ወዲህም በመውቀስ
ከደስታ ተጣልተሽ ተላምደሽ ከብሶት
መከረኛ ጎንሽ ናፍቆ ድሎት ምቾት
ከሰው በመገለል በብቸኝነት ጎን
አንገትሽን ደፍተሽ ገፍተሻል ብዙ ቀን
አሁን ያ ቀን አልፏል
አንቺ ግን ቁመሻል
ለምን? ለምን ? ለምን ? 🤔
እንዴትስ በዚህ ልክ እኔነትሽን ጣልሽ
ነቅተሽ እንዳልነቃ ካላንቀላፋሁ አልሽ
•••• ትናንት ••••
መሄድ ቻልኩ ብለሽ መድረሻሽን ሳትለይ
እንዲሁ ስትጓዥ በግምት መንገድ ላይ
ሳደርሽ ሲመሽብሽ ድካም ስታተርፊ
በዋዛ ፈዛዛ እድሜንሽን ስትገፊ
ድሮን አባክነሻል ፈቅደሽም ጥለሻል
አዎን ሀቁ ይህ ነው ልቦናሽም ያውቃል
••• ትናንት ••••
ያለቦታሽ ሁነሽ ከማይሆንሽ ስፍራ
ቅን የዋህነትሽ ተቆጥሮ እንደተራ
እንደ ሞኝ ተስለሽ በጅላጅል ቀለም
ወርደሽ ከደረጃሽ ቁመሽ ከሰው አለም
ሲያወሩሽ እያመንሽ
ሲያዙሽ እያደረግሽ
እንዳሉሽ እየሆንሽ
ያንቺን ሂዎት ጉዞ ሌላ እየወሰነው
አንቺ እንዳንቺ ሳትኖሪ ጊዜን አባከንሽው
ዛሬ ግን ይበቃል
ግቢ ለራስሽ ቃል
ያለፈውን ንቀሽ ቆጥረሽ እንዳበቃ
እንዳዲስ ለመኖር ወስኝ አሁን በቃ
ከመጣሽው መንገድ ይግባሽ ከንቅፋቱ
ንቂ ከቅዠትሽ ተፋጠጭ ከውነቱ
ላንቺ አይመጥንሽም ሳይኖሩ መሞቱ
ተንቀሳቀሽ እኔ ወደፊት ተራመጅ
የተወሽን ትተሽ ከአቻሽ ተሰደጅ
በተኖረ ታሪክ ባለፈ ትዝታ
መጪውን አትጋርጅ
አዎ አሁን ይበቃል 🚶‍♀
እኔ ሆይ ተይ በቃ እራስሺን አትደልይ
ገብቶሽ እንዳልገባው እውነትን አትከልይ
#ሼን

Join👇
https://www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group



tgoop.com/Islam_and_Science/5717
Create:
Last Update:

#እኔ_ሆይ_ተይ_በቃ 🤦‍♀
#የቆራጧ_ሴት_ማስታወሻ_በግጥም

እኔ ሆይ ተይ በቃ እራስሽን አትደልይ
ገብቶሽ እንዳልገባው እውነትን አትከልይ
••• ትናንት •••
ለማይሆንሽ ፍቅር
ይሆናል በማለት ደክመሻል ታመሻል
የራስሽን ትተሽ ስለሰው ኑረሻል
መሳቅ ሲኖርብሽ ተክዘሽ በማልቀስ
እድልሽን ስትረግሚ ወዲህም በመውቀስ
ከደስታ ተጣልተሽ ተላምደሽ ከብሶት
መከረኛ ጎንሽ ናፍቆ ድሎት ምቾት
ከሰው በመገለል በብቸኝነት ጎን
አንገትሽን ደፍተሽ ገፍተሻል ብዙ ቀን
አሁን ያ ቀን አልፏል
አንቺ ግን ቁመሻል
ለምን? ለምን ? ለምን ? 🤔
እንዴትስ በዚህ ልክ እኔነትሽን ጣልሽ
ነቅተሽ እንዳልነቃ ካላንቀላፋሁ አልሽ
•••• ትናንት ••••
መሄድ ቻልኩ ብለሽ መድረሻሽን ሳትለይ
እንዲሁ ስትጓዥ በግምት መንገድ ላይ
ሳደርሽ ሲመሽብሽ ድካም ስታተርፊ
በዋዛ ፈዛዛ እድሜንሽን ስትገፊ
ድሮን አባክነሻል ፈቅደሽም ጥለሻል
አዎን ሀቁ ይህ ነው ልቦናሽም ያውቃል
••• ትናንት ••••
ያለቦታሽ ሁነሽ ከማይሆንሽ ስፍራ
ቅን የዋህነትሽ ተቆጥሮ እንደተራ
እንደ ሞኝ ተስለሽ በጅላጅል ቀለም
ወርደሽ ከደረጃሽ ቁመሽ ከሰው አለም
ሲያወሩሽ እያመንሽ
ሲያዙሽ እያደረግሽ
እንዳሉሽ እየሆንሽ
ያንቺን ሂዎት ጉዞ ሌላ እየወሰነው
አንቺ እንዳንቺ ሳትኖሪ ጊዜን አባከንሽው
ዛሬ ግን ይበቃል
ግቢ ለራስሽ ቃል
ያለፈውን ንቀሽ ቆጥረሽ እንዳበቃ
እንዳዲስ ለመኖር ወስኝ አሁን በቃ
ከመጣሽው መንገድ ይግባሽ ከንቅፋቱ
ንቂ ከቅዠትሽ ተፋጠጭ ከውነቱ
ላንቺ አይመጥንሽም ሳይኖሩ መሞቱ
ተንቀሳቀሽ እኔ ወደፊት ተራመጅ
የተወሽን ትተሽ ከአቻሽ ተሰደጅ
በተኖረ ታሪክ ባለፈ ትዝታ
መጪውን አትጋርጅ
አዎ አሁን ይበቃል 🚶‍♀
እኔ ሆይ ተይ በቃ እራስሺን አትደልይ
ገብቶሽ እንዳልገባው እውነትን አትከልይ
#ሼን

Join👇
https://www.tgoop.com/IslamisUniverstiy_public_group

BY ISLAMIC SCHOOL


Share with your friend now:
tgoop.com/Islam_and_Science/5717

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

On Tuesday, some local media outlets included Sing Tao Daily cited sources as saying the Hong Kong government was considering restricting access to Telegram. Privacy Commissioner for Personal Data Ada Chung told to the Legislative Council on Monday that government officials, police and lawmakers remain the targets of “doxxing” despite a privacy law amendment last year that criminalised the malicious disclosure of personal information. Read now Channel login must contain 5-32 characters Telegram Channels requirements & features The creator of the channel becomes its administrator by default. If you need help managing your channel, you can add more administrators from your subscriber base. You can provide each admin with limited or full rights to manage the channel. For example, you can allow an administrator to publish and edit content while withholding the right to add new subscribers.
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL
FROM American