IBNUMUNEWOR Telegram 7955
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
Photo
"أَنَّ امْرَأَةً كَانَ فِي عَقْلِهَا شَيْءٌ ، فَقَالَتْ: يَا رَسُولَ اللَّهِ، إِنَّ لِي إِلَيْكَ حَاجَةً؟ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ: (يَا أُمَّ فُلَانٍ، خُذِي أَيَّ الطُّرُقِ شِئْتِ، فَقُومِي فِيهِ حَتَّى أَقُومَ مَعَك) فَخَلَا مَعَهَا رَسُولُ اللَّهِ ﷺ يُنَاجِيهَا، حَتَّى قَضَتْ حَاجَتَهَا"

"አንዲት አእምሮዋ ትንሽ ችግር ያለባት ሴት 'የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ካንተ ጉዳይ አለኝ' አለች። የአላህ መልእክተኛም ﷺ 'የእከሌ እናት ሆይ! የፈለግሽውን መንገድ ይዘሽ ተነሽ አብሬሽ እቆማለሁ' አሏት። ከዚያም ጉዳዩዋን እስከምታጠናቅቅ ድረስ ከሷ ጋር ገለል ብለው አወያዩዋት።" [ሶሒሕ ኢብኒ ሒባን፡ 4527]

ሸይኹል አልባኒይ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፡-

“በጥቅሉ ነብዩ (አጅነቢያ) ሴትን በእጃቸው እንደጨበጡ የሚያመላክት ጭራሽ አንድ እንኳን ትክክለኛ ማስረጃ አልመጣም፡፡ እንዲሁ ሲገናኙ መጨባበጥ ቀርቶ በቃል ኪዳን ጊዜ እንኳን አላደረጉትም፡፡ ነብዩ ከሴት ጋር ከመጨባበጥ የራቁ መሆናቸውን የሚያመላክቱ ግልፅ መልእክት ያላቸውን ሐዲሶች ትተው መጨባበጡ ያልተገለፀበትን የኡሙ ዐጢያን ሐዲስ ማስረጃ አድርጎ ማቅረብ በእውነት ሙኽሊስ ከሆነ ሙእሚን የሚመነጭ አይደለም፡፡ በተለይ ደግሞ ያልተፈቀደችለትን በሚጨብጥ ሰው ላይ ከባድ ዛቻ ከመምጣቱ ጋር፡፡” [አሶሒሓህ፡ 2/28]

* ንክኪው በልብስ ወይም በጓንት ቢሆንስ? ኢማሙ አሕመድ ረሒመሁላህ፡ "አንድ ሰው ሴትን በሰላምታ መጨበጥ ይችላልን?" ተብለው ሲጠየቁ፡
لا وشدد فيه جداً، قلت يصافحها بثوبه. قال: لا
"አይሆንም" ብለው በጣም የከረረ ምላሽ ሰጥተዋል። ጠያቂው "በልብሱስ ቢጨብጣት?" ሲላቸው "አይቻልም" ብለዋል። [አልኣዳቡ ሸርዒየህ፣ ኢብኑ ሙፍሊሕ፡ 2/257]

ወደ ጥፋት አሻጋሪ መንገዶችን መዝጋት (ሰደ ዘሪ0ህ) ዋጋ ያለው የሸሪዐ መርህ መሆኑም ይሰመርበት።
አላህ ማስተዋሉን ያድለን።

#ማሳሰቢያ:-

መግቢያዬ ላይ እንደገለፅኩት ክልከላው ወንዱ ላይ ብቻ የተገደበ ሳይሆን ሴቷንም እኩል የሚመለከት ነው።

(ኢብኑ ሙነወር፣ ረቢዑል አወል 15/1447)
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor



tgoop.com/IbnuMunewor/7955
Create:
Last Update:

"أَنَّ امْرَأَةً كَانَ فِي عَقْلِهَا شَيْءٌ ، فَقَالَتْ: يَا رَسُولَ اللَّهِ، إِنَّ لِي إِلَيْكَ حَاجَةً؟ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ: (يَا أُمَّ فُلَانٍ، خُذِي أَيَّ الطُّرُقِ شِئْتِ، فَقُومِي فِيهِ حَتَّى أَقُومَ مَعَك) فَخَلَا مَعَهَا رَسُولُ اللَّهِ ﷺ يُنَاجِيهَا، حَتَّى قَضَتْ حَاجَتَهَا"

"አንዲት አእምሮዋ ትንሽ ችግር ያለባት ሴት 'የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ካንተ ጉዳይ አለኝ' አለች። የአላህ መልእክተኛም ﷺ 'የእከሌ እናት ሆይ! የፈለግሽውን መንገድ ይዘሽ ተነሽ አብሬሽ እቆማለሁ' አሏት። ከዚያም ጉዳዩዋን እስከምታጠናቅቅ ድረስ ከሷ ጋር ገለል ብለው አወያዩዋት።" [ሶሒሕ ኢብኒ ሒባን፡ 4527]

ሸይኹል አልባኒይ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፡-

“በጥቅሉ ነብዩ (አጅነቢያ) ሴትን በእጃቸው እንደጨበጡ የሚያመላክት ጭራሽ አንድ እንኳን ትክክለኛ ማስረጃ አልመጣም፡፡ እንዲሁ ሲገናኙ መጨባበጥ ቀርቶ በቃል ኪዳን ጊዜ እንኳን አላደረጉትም፡፡ ነብዩ ከሴት ጋር ከመጨባበጥ የራቁ መሆናቸውን የሚያመላክቱ ግልፅ መልእክት ያላቸውን ሐዲሶች ትተው መጨባበጡ ያልተገለፀበትን የኡሙ ዐጢያን ሐዲስ ማስረጃ አድርጎ ማቅረብ በእውነት ሙኽሊስ ከሆነ ሙእሚን የሚመነጭ አይደለም፡፡ በተለይ ደግሞ ያልተፈቀደችለትን በሚጨብጥ ሰው ላይ ከባድ ዛቻ ከመምጣቱ ጋር፡፡” [አሶሒሓህ፡ 2/28]

* ንክኪው በልብስ ወይም በጓንት ቢሆንስ? ኢማሙ አሕመድ ረሒመሁላህ፡ "አንድ ሰው ሴትን በሰላምታ መጨበጥ ይችላልን?" ተብለው ሲጠየቁ፡
لا وشدد فيه جداً، قلت يصافحها بثوبه. قال: لا
"አይሆንም" ብለው በጣም የከረረ ምላሽ ሰጥተዋል። ጠያቂው "በልብሱስ ቢጨብጣት?" ሲላቸው "አይቻልም" ብለዋል። [አልኣዳቡ ሸርዒየህ፣ ኢብኑ ሙፍሊሕ፡ 2/257]

ወደ ጥፋት አሻጋሪ መንገዶችን መዝጋት (ሰደ ዘሪ0ህ) ዋጋ ያለው የሸሪዐ መርህ መሆኑም ይሰመርበት።
አላህ ማስተዋሉን ያድለን።

#ማሳሰቢያ:-

መግቢያዬ ላይ እንደገለፅኩት ክልከላው ወንዱ ላይ ብቻ የተገደበ ሳይሆን ሴቷንም እኩል የሚመለከት ነው።

(ኢብኑ ሙነወር፣ ረቢዑል አወል 15/1447)
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor

BY Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)





Share with your friend now:
tgoop.com/IbnuMunewor/7955

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

During a meeting with the president of the Supreme Electoral Court (TSE) on June 6, Telegram's Vice President Ilya Perekopsky announced the initiatives. According to the executive, Brazil is the first country in the world where Telegram is introducing the features, which could be expanded to other countries facing threats to democracy through the dissemination of false content. Add the logo from your device. Adjust the visible area of your image. Congratulations! Now your Telegram channel has a face Click “Save”.! Ng Man-ho, a 27-year-old computer technician, was convicted last month of seven counts of incitement charges after he made use of the 100,000-member Chinese-language channel that he runs and manages to post "seditious messages," which had been shut down since August 2020. To upload a logo, click the Menu icon and select “Manage Channel.” In a new window, hit the Camera icon. Telegram channels fall into two types:
from us


Telegram Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
FROM American