IBNUMUNEWOR Telegram 7954
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
Photo
አጅነቢያ ሴት በሰላምታ መጨበጥ
~
በኢስላም ለአንድ ወንድ አጅነቢያ የሆነችን (ማግባት በሚፈቀድለት ርቀት ላይ ያለችን) ሴት መንካት አይፈቀድለትም። ለሴቷም እንዲሁ አጅነቢይ የሆነን ወንድ መንካት አይፈቀድላትም።

#ማስረጃ_አንድ፦

ያልተፈቀደ ንክኪ የዝሙት አንድ መንገድ ነው። የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
العينان زِناهما النَظر، والأُذنان زِناهما الاستماع، واللسان زِناه الكلام، واليَدُ زِناها البَطْش، والرِّجل زِناها الخُطَا، والقلب يَهْوَى ويتمنى، ويُصَدِّق ذلك الفَرْج أو يُكذِّبُه
"አይኖች ዝሙታቸው እይታ ነው። ጆሮዎች ዝሙታቸው ማደመጥ ነው። ምላስ ዝሙቱ ንግግር ነው። እጅ ዝሙቷ መያዝ ነው። እግር ዝሙቷ እርምጃ ነው። ልብ ይፈልጋል፣ ይመኛልም። ብልት ያንን ወይ ያረጋግጠዋል ወይ ያስተባብለዋል።" [ቡኻሪይ፡ 6612] [ሙስሊም፡ 2657]

በሌላም ሐዲሥ እንዲህ ብለዋል:-
واليدُ زِناها اللَّمسُ
"እጅ ዝሙቷ መንካት ነው።"

ኢብኑ ሒባን [ሶሒሕ ኢብኒ ሒባን፡ 4422]፣ ኢብኑ ኹዘይመህ በሶሒሐቸው [1/149]፣ ኢብኑ ከሢር በተፍሲራቸው [2/277]፣ አሕመድ ሻኪር በዑምደቱ ተፍሲር [1/514]፣ አልባኒይ [አሶሒሐ፡ 2804]፣ ሹዐይብ አልአርነኡጥ በተኽሪጁል ሙስነድ [8598] ሐዲሡ ሶሒሕ እንደሆነ ገልፀዋል።

#ማስረጃ_ሁለት፦

እናታችን ዓኢሻ ረዲያለሁ ዐንሃ እንዲህ ብላለች:-

وَاللهِ مَا مَسَّتْ يَدُ رَسُولِ اللهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَدَ امْرَأَةٍ قَطُّ ، غَيْرَ أَنَّهُ يُبَايِعُهُنَّ بِالْكَلَامِ
“ወላሂ የአላህ መልእክተኛ እጅ ፈፅሞ (የአጅነቢያ) እጅ ነክቶ አያውቅም፡፡ ባይሆን በንግግር ነበር ከነሱ ጋር ቃል ኪዳን የሚገቡት።” [ቡኻሪ፡ 4891] [ሙስሊም፡ 1866]

"ምናልባት እሷ ስላላየች እንዳይሆን" የሚል ካለ ቀጣዩ ሐዲሥ ይህንን በር ይዘጋል።

#ማስረጃ_ሶስት፦

ኡመይመህ ቢንቲ ሩቀቀህ ረዲያለሁ ዐንሃ እንዳለችሁ ከተወሰኑ ሴቶች ጋር ሆነን ነብዩን ﷺ በመጨባበጥ ቃል ኪዳን ልንገባ ስንቀርብ እንዲህ አሉን:-
إنِّي لا أُصافِحُ النِّساءَ
“እኔ ሴቶችን በሰላምታ አልጨብጥም።" [ነሳኢይ: 4181]

#ማስረጃ_አራት፦

ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል:-
لَأَنْ يُطعَنَ في رأسِ أحَدِكُمْ بِمَخْيَطٍ من حَدِيدٍ خَيرٌ له من أنْ يَمسَّ امْرأةً لا تَحِلُّ لَهُ
“አንዳችሁ ያልተፈቀደለትን ሴት ከሚነካ አናቱን በብረት መርፌ ቢውወጋ ይሻለዋል።” [ሶሒሑል ጃሚዕ: 5045]

#ማስረጃ_አምስት፦

ከዐርሹ በላይ የሆነው አላህ እንዲህ ብሏል፦

{قُل لِّلۡمُؤۡمِنِینَ یَغُضُّوا۟ مِنۡ أَبۡصَـٰرِهِمۡ} (30) {وَقُل لِّلۡمُؤۡمِنَـٰتِ یَغۡضُضۡنَ مِنۡ أَبۡصَـٰرِهِنَّ (31) }
"ለምእመናን ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን (ያልተፈቀደን ከማየት) ይከልክሉ።" "ለምእምናትም ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ።" [አንኑር፡ 30 - 31]

የሩቅ እይታ የማይፈቀድ ከሆነ፣ የእጅ ንክኪ የበለጠ አይፈቀድም። ይህንን ብዙ ዓሊሞች ገልፀውታል።

ይሄ እንግዲህ የብዙሃን ዑለማእ አቋም ነው። አቋማቸው ክብደት ያለው ባይሆንም ልቅ በሆነ መልኩ ባይሆንም ከዚህ የተለየ የተናገሩ አሉ። ከመሆኑም ጋር የማስረጃዎችን ጥንካሬ በማየት ሳይሆን ስሜታቸውን ተከትለው በየርእሰ ጉዳዩ ወጣ ያሉ የዑለማእ ንግግሮችን እያሳደዱ የሚከተሉ ሰዎች አሉ። በዚህ የተነሳ ከላይ የቀረቡትን ማስረጃዎች ዋጋ ለማሳጣት የተለያዩ ብዥታዎችን ያነሳሉ። ለምሳሌ ያህል:-

#ብዥታ_አንድ
=
“እኔ (አጅነቢያ) ሴቶችን አልጨብጥም" የሚለውን ሐዲሥ “እኔ አልጨብጥም አሉ'ንጂ እናንተ አትጨብጡ አላሉም" የሚሉ አሉ።

ለዚህ የሚሰጠው ምላሽ፦

1ኛ:- እንዲያውም ነብዩ ﷺ ምራቃቸውን የዋጡ፣ ስሜታቸውን የሚቆጣጠሩ፣ ከአጉል ስሜት የሚጠብቅ የተሟላ ተቅዋን የተቸሩ ከመሆናቸው ጋር በዚህ መጠን እሳቸው ከተጠነቀቁ ሌላው በየትኛው ተቅዋውና ጥንቃቄው ነው ለኛ ግን ይቻላል ብሎ የሚኮፈሰው?!

2ኛ:- ደግሞም አንድ የነብዩ ﷺ ተግባርና ንግግር እሳቸው ላይ ብቻ የሚገደብ እንደሆነ የሚጠቁም ግልፅ መረጃ እስካልመጣ ድረስ ሁሉንም ሙስሊሞች የሚመለከት ጠቅላይ ህግ ነው። ነብዩ ﷺ እንዲህ ይላሉ፦

وَإِنَّ اللَّهَ أَمَرَ الْمُؤْمِنِينَ بِمَا أَمَرَ بِهِ الْمُرْسَلِينَ
"አላህ አማኞችን ያዘዘው መልእክተኞችን ባዘዘበት ነው።" [ሙስሊም፡ 1015]

ስለዚህ “እኔ (አጅነቢያ) ሴቶችን አልጨብጥም" የሚለው ሐዲሥም በሳቸው ላይ ብቻ የተገደበ እንደሆነ የሚጠቁም መረጃ ባልመጣበት ሌሎች ሙስሊሞችን አይመለከትም አይባልም። እንዲያውም ፈለጋቸውን እንድንከተል ነው የታዘዝነው። ጌታችን እንዲህ ይላል፡-

{لَّقَدۡ كَانَ لَكُمۡ فِی رَسُولِ ٱللَّهِ أُسۡوَةٌ حَسَنَةࣱ}
"በርግጥም በአላህ መልእክተኛ ላይ መልካም ምሳሌ አለላችሁ።" [አሕዛብ፡ 21]

{وَمَاۤ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمۡ عَنۡهُ فَٱنتَهُوا۟ۚ}
"መልእክተኛው ያመጣላችሁንም ያዙ፤ መልእክተኛው የከለከላችሁን ነገርም ተከልከሉ።" [ሐሽር፡ 7]

3ኛ:- ጌታችን አላህ ወንዶችም ይሁን ሴቶች ካልተፈቀደ እይታ እንዲቆጠቡ አዟል። [ኑር: 30-31] የክልከላው አላማም በግልፅ የሚታወቅ ነው። ታዲያ እይታን ከልክሎ መጨባበጥን ይፈቅዳል ብሎ ማሰብ ምን የሚሉት ስሌት ነው? አይንህን ጨፍነህ ልተጨባበጥ ነው?!

4ኛ:- “አንዳችሁ ያልተፈቀደለትን ሴት ከሚነካ አናቱን በብረት መርፌ ቢውወጋ ይሻለዋል” የሚለው ሐዲሥ ይበልጥ የብዥታን ቀዳዳ የሚዘጋ ነው። [ሶሒሑል ጃሚዕ: 5045]

#ብዥታ_ሁለት
=
አጅነቢያ ሴትን መጨበጥ ይቻላል የሚሉ ሰዎች ተከታዩን ዘገባ ሲጠቅሱ ያጋጥማል፦

إِنْ كَانَتِ الأَمَةُ مِنْ إِمَاءِ أَهْلِ المَدِينَةِ، لَتَأْخُذُ بِيَدِ رَسُولِ اللَّهِ ﷺ، فَتَنْطَلِقُ بِهِ حَيْثُ شَاءَتْ
"በርግጥም ከመዲና ሴት ባሪያዎች ውስጥ አንዷ የአላህ መልእክተኛን ﷺ እጅ ይዛ ከምትፈልገው ቦታ ትወስዳቸው ነበር።" [ሶሒሕ ኢብኒ ማጀህ፡ 3386]

መልስ፦

1ኛ:- የዚህ ሐዲሥ መልእክት ነብዩ ﷺ የሰዎችን ጉዳይ ለመፈፀም ሌላው ቀርቶ ለባሪያ እንኳ በዚህ መጠን ትሁት፣ አዛኝና ተባባሪ ነበሩ ለማለት እንጂ የእጅ ንክኪ ነበር ማለት አይደለም ይላሉ ኢብኑ ሐጀር፣ አልቀስጦላኒይ እና ሙላ ቃሪ [አልፈትሕ፡ 10/490] [ኢርሻዱ ሳሪ: 9/51] [ሚርቃቱል መፋቲሕ፡ 9/3713]

ይሄ ደግሞ በዐረብኛ ቋንቋ የተለመደ አነጋገር ነው። ለምሳሌ ዱዓእ ላይ اللهم خذ بأيدينا إليك (አላህ ሆይ! እጆቻችን ይዘህ ወዳንተ ውሰደን) ሲባል አውዳዊ ፍቺው "ለታዛዥነት አድለን" ለማለት እንጂ ቀጥታ እጃችንን እንዲይዘን መጠየቅ አይደለም።

2ኛ፦ የሐዲሡ መልእክት በሌላ ዘገባ ላይ ግልፅ ተደርጓል። አነስ ብኑ ማሊክ ረዲየላሁ ዐንሁ እንዲህ ይላሉ:-



tgoop.com/IbnuMunewor/7954
Create:
Last Update:

አጅነቢያ ሴት በሰላምታ መጨበጥ
~
በኢስላም ለአንድ ወንድ አጅነቢያ የሆነችን (ማግባት በሚፈቀድለት ርቀት ላይ ያለችን) ሴት መንካት አይፈቀድለትም። ለሴቷም እንዲሁ አጅነቢይ የሆነን ወንድ መንካት አይፈቀድላትም።

#ማስረጃ_አንድ፦

ያልተፈቀደ ንክኪ የዝሙት አንድ መንገድ ነው። የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
العينان زِناهما النَظر، والأُذنان زِناهما الاستماع، واللسان زِناه الكلام، واليَدُ زِناها البَطْش، والرِّجل زِناها الخُطَا، والقلب يَهْوَى ويتمنى، ويُصَدِّق ذلك الفَرْج أو يُكذِّبُه
"አይኖች ዝሙታቸው እይታ ነው። ጆሮዎች ዝሙታቸው ማደመጥ ነው። ምላስ ዝሙቱ ንግግር ነው። እጅ ዝሙቷ መያዝ ነው። እግር ዝሙቷ እርምጃ ነው። ልብ ይፈልጋል፣ ይመኛልም። ብልት ያንን ወይ ያረጋግጠዋል ወይ ያስተባብለዋል።" [ቡኻሪይ፡ 6612] [ሙስሊም፡ 2657]

በሌላም ሐዲሥ እንዲህ ብለዋል:-
واليدُ زِناها اللَّمسُ
"እጅ ዝሙቷ መንካት ነው።"

ኢብኑ ሒባን [ሶሒሕ ኢብኒ ሒባን፡ 4422]፣ ኢብኑ ኹዘይመህ በሶሒሐቸው [1/149]፣ ኢብኑ ከሢር በተፍሲራቸው [2/277]፣ አሕመድ ሻኪር በዑምደቱ ተፍሲር [1/514]፣ አልባኒይ [አሶሒሐ፡ 2804]፣ ሹዐይብ አልአርነኡጥ በተኽሪጁል ሙስነድ [8598] ሐዲሡ ሶሒሕ እንደሆነ ገልፀዋል።

#ማስረጃ_ሁለት፦

እናታችን ዓኢሻ ረዲያለሁ ዐንሃ እንዲህ ብላለች:-

وَاللهِ مَا مَسَّتْ يَدُ رَسُولِ اللهِ صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ يَدَ امْرَأَةٍ قَطُّ ، غَيْرَ أَنَّهُ يُبَايِعُهُنَّ بِالْكَلَامِ
“ወላሂ የአላህ መልእክተኛ እጅ ፈፅሞ (የአጅነቢያ) እጅ ነክቶ አያውቅም፡፡ ባይሆን በንግግር ነበር ከነሱ ጋር ቃል ኪዳን የሚገቡት።” [ቡኻሪ፡ 4891] [ሙስሊም፡ 1866]

"ምናልባት እሷ ስላላየች እንዳይሆን" የሚል ካለ ቀጣዩ ሐዲሥ ይህንን በር ይዘጋል።

#ማስረጃ_ሶስት፦

ኡመይመህ ቢንቲ ሩቀቀህ ረዲያለሁ ዐንሃ እንዳለችሁ ከተወሰኑ ሴቶች ጋር ሆነን ነብዩን ﷺ በመጨባበጥ ቃል ኪዳን ልንገባ ስንቀርብ እንዲህ አሉን:-
إنِّي لا أُصافِحُ النِّساءَ
“እኔ ሴቶችን በሰላምታ አልጨብጥም።" [ነሳኢይ: 4181]

#ማስረጃ_አራት፦

ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል:-
لَأَنْ يُطعَنَ في رأسِ أحَدِكُمْ بِمَخْيَطٍ من حَدِيدٍ خَيرٌ له من أنْ يَمسَّ امْرأةً لا تَحِلُّ لَهُ
“አንዳችሁ ያልተፈቀደለትን ሴት ከሚነካ አናቱን በብረት መርፌ ቢውወጋ ይሻለዋል።” [ሶሒሑል ጃሚዕ: 5045]

#ማስረጃ_አምስት፦

ከዐርሹ በላይ የሆነው አላህ እንዲህ ብሏል፦

{قُل لِّلۡمُؤۡمِنِینَ یَغُضُّوا۟ مِنۡ أَبۡصَـٰرِهِمۡ} (30) {وَقُل لِّلۡمُؤۡمِنَـٰتِ یَغۡضُضۡنَ مِنۡ أَبۡصَـٰرِهِنَّ (31) }
"ለምእመናን ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን (ያልተፈቀደን ከማየት) ይከልክሉ።" "ለምእምናትም ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን ይከልክሉ።" [አንኑር፡ 30 - 31]

የሩቅ እይታ የማይፈቀድ ከሆነ፣ የእጅ ንክኪ የበለጠ አይፈቀድም። ይህንን ብዙ ዓሊሞች ገልፀውታል።

ይሄ እንግዲህ የብዙሃን ዑለማእ አቋም ነው። አቋማቸው ክብደት ያለው ባይሆንም ልቅ በሆነ መልኩ ባይሆንም ከዚህ የተለየ የተናገሩ አሉ። ከመሆኑም ጋር የማስረጃዎችን ጥንካሬ በማየት ሳይሆን ስሜታቸውን ተከትለው በየርእሰ ጉዳዩ ወጣ ያሉ የዑለማእ ንግግሮችን እያሳደዱ የሚከተሉ ሰዎች አሉ። በዚህ የተነሳ ከላይ የቀረቡትን ማስረጃዎች ዋጋ ለማሳጣት የተለያዩ ብዥታዎችን ያነሳሉ። ለምሳሌ ያህል:-

#ብዥታ_አንድ
=
“እኔ (አጅነቢያ) ሴቶችን አልጨብጥም" የሚለውን ሐዲሥ “እኔ አልጨብጥም አሉ'ንጂ እናንተ አትጨብጡ አላሉም" የሚሉ አሉ።

ለዚህ የሚሰጠው ምላሽ፦

1ኛ:- እንዲያውም ነብዩ ﷺ ምራቃቸውን የዋጡ፣ ስሜታቸውን የሚቆጣጠሩ፣ ከአጉል ስሜት የሚጠብቅ የተሟላ ተቅዋን የተቸሩ ከመሆናቸው ጋር በዚህ መጠን እሳቸው ከተጠነቀቁ ሌላው በየትኛው ተቅዋውና ጥንቃቄው ነው ለኛ ግን ይቻላል ብሎ የሚኮፈሰው?!

2ኛ:- ደግሞም አንድ የነብዩ ﷺ ተግባርና ንግግር እሳቸው ላይ ብቻ የሚገደብ እንደሆነ የሚጠቁም ግልፅ መረጃ እስካልመጣ ድረስ ሁሉንም ሙስሊሞች የሚመለከት ጠቅላይ ህግ ነው። ነብዩ ﷺ እንዲህ ይላሉ፦

وَإِنَّ اللَّهَ أَمَرَ الْمُؤْمِنِينَ بِمَا أَمَرَ بِهِ الْمُرْسَلِينَ
"አላህ አማኞችን ያዘዘው መልእክተኞችን ባዘዘበት ነው።" [ሙስሊም፡ 1015]

ስለዚህ “እኔ (አጅነቢያ) ሴቶችን አልጨብጥም" የሚለው ሐዲሥም በሳቸው ላይ ብቻ የተገደበ እንደሆነ የሚጠቁም መረጃ ባልመጣበት ሌሎች ሙስሊሞችን አይመለከትም አይባልም። እንዲያውም ፈለጋቸውን እንድንከተል ነው የታዘዝነው። ጌታችን እንዲህ ይላል፡-

{لَّقَدۡ كَانَ لَكُمۡ فِی رَسُولِ ٱللَّهِ أُسۡوَةٌ حَسَنَةࣱ}
"በርግጥም በአላህ መልእክተኛ ላይ መልካም ምሳሌ አለላችሁ።" [አሕዛብ፡ 21]

{وَمَاۤ ءَاتَىٰكُمُ ٱلرَّسُولُ فَخُذُوهُ وَمَا نَهَىٰكُمۡ عَنۡهُ فَٱنتَهُوا۟ۚ}
"መልእክተኛው ያመጣላችሁንም ያዙ፤ መልእክተኛው የከለከላችሁን ነገርም ተከልከሉ።" [ሐሽር፡ 7]

3ኛ:- ጌታችን አላህ ወንዶችም ይሁን ሴቶች ካልተፈቀደ እይታ እንዲቆጠቡ አዟል። [ኑር: 30-31] የክልከላው አላማም በግልፅ የሚታወቅ ነው። ታዲያ እይታን ከልክሎ መጨባበጥን ይፈቅዳል ብሎ ማሰብ ምን የሚሉት ስሌት ነው? አይንህን ጨፍነህ ልተጨባበጥ ነው?!

4ኛ:- “አንዳችሁ ያልተፈቀደለትን ሴት ከሚነካ አናቱን በብረት መርፌ ቢውወጋ ይሻለዋል” የሚለው ሐዲሥ ይበልጥ የብዥታን ቀዳዳ የሚዘጋ ነው። [ሶሒሑል ጃሚዕ: 5045]

#ብዥታ_ሁለት
=
አጅነቢያ ሴትን መጨበጥ ይቻላል የሚሉ ሰዎች ተከታዩን ዘገባ ሲጠቅሱ ያጋጥማል፦

إِنْ كَانَتِ الأَمَةُ مِنْ إِمَاءِ أَهْلِ المَدِينَةِ، لَتَأْخُذُ بِيَدِ رَسُولِ اللَّهِ ﷺ، فَتَنْطَلِقُ بِهِ حَيْثُ شَاءَتْ
"በርግጥም ከመዲና ሴት ባሪያዎች ውስጥ አንዷ የአላህ መልእክተኛን ﷺ እጅ ይዛ ከምትፈልገው ቦታ ትወስዳቸው ነበር።" [ሶሒሕ ኢብኒ ማጀህ፡ 3386]

መልስ፦

1ኛ:- የዚህ ሐዲሥ መልእክት ነብዩ ﷺ የሰዎችን ጉዳይ ለመፈፀም ሌላው ቀርቶ ለባሪያ እንኳ በዚህ መጠን ትሁት፣ አዛኝና ተባባሪ ነበሩ ለማለት እንጂ የእጅ ንክኪ ነበር ማለት አይደለም ይላሉ ኢብኑ ሐጀር፣ አልቀስጦላኒይ እና ሙላ ቃሪ [አልፈትሕ፡ 10/490] [ኢርሻዱ ሳሪ: 9/51] [ሚርቃቱል መፋቲሕ፡ 9/3713]

ይሄ ደግሞ በዐረብኛ ቋንቋ የተለመደ አነጋገር ነው። ለምሳሌ ዱዓእ ላይ اللهم خذ بأيدينا إليك (አላህ ሆይ! እጆቻችን ይዘህ ወዳንተ ውሰደን) ሲባል አውዳዊ ፍቺው "ለታዛዥነት አድለን" ለማለት እንጂ ቀጥታ እጃችንን እንዲይዘን መጠየቅ አይደለም።

2ኛ፦ የሐዲሡ መልእክት በሌላ ዘገባ ላይ ግልፅ ተደርጓል። አነስ ብኑ ማሊክ ረዲየላሁ ዐንሁ እንዲህ ይላሉ:-

BY Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)




Share with your friend now:
tgoop.com/IbnuMunewor/7954

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Just as the Bitcoin turmoil continues, crypto traders have taken to Telegram to voice their feelings. Crypto investors can reduce their anxiety about losses by joining the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram. The group also hosted discussions on committing arson, Judge Hui said, including setting roadblocks on fire, hurling petrol bombs at police stations and teaching people to make such weapons. The conversation linked to arson went on for two to three months, Hui said. Telegram Android app: Open the chats list, click the menu icon and select “New Channel.” To edit your name or bio, click the Menu icon and select “Manage Channel.” It’s easy to create a Telegram channel via desktop app or mobile app (for Android and iOS):
from us


Telegram Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
FROM American