IBNUMUNEWOR Telegram 7816
በአንድ የክፍለ ሀገር ከተማ ውስጥ በበዓል ጊዜ ታቦት የሚሸኘው ህዝብ ብዙ ሆኖ ነበር የሚታየው። ሙስሊም የሆነ ሰው እንዲህ አይነት በዓል ላይ መሳተፍ እንደማይቻል ሰፋ ያለ የማንቃት ስራ ከተሰራ በኋላ ታቦት የሚሸኘው በጣም ጥቂት ብቻ ቀረ። ያ ክስተት ሰው ላይ ግርምት ነበር የፈጠረው። ለካስ የሚያደምቃቸው ሌላው ነበር።

የሙና ሁኔታ እንደዚሁ ነው የሚሆነው። ብዙ ሰዎች ግን ይህንን የማንነት መተራመስ እንክብካቤ የሚሻ ትልቅ እሴት አድርገው ነው የሚገልፁት። ሱራፌልም የሚያስቀና ፍቅር እንደሆነ እየነገረን ነው። ችግሩ የሱራፌል አይደለም። በዚህ መልኩ የሚያስቡ ብዙ ፖለቲከኞች፣ ጋዜጠኞች፣ ታዋቂ ሰዎች አሉ። ከዚያ ሙስሊም አስተማሪዎች እንዲህ አይነት ነገሮች መቀጠል ያለባቸው መልካም እሴቶች ሳይሆኑ ባስቸኳይ መቆም ያለባቸው የማንነት ቀውሶች እንደሆኑ ሲናገሩ እንደ አክራሪ ይታያሉ። ይሄ ወይ ሆነ ተብሎ የሚፈፀም መድፈቅና የራስን እምነት ሌሎች ላይ መጫን ነው። አለያ ደግሞ ለኃላፊነታቸው የሚመጥን ግንዛቤ የሌላቸው ሰዎች የሚናገሩት ግልብ ንግግር ነው። እነዚህ አካላት መቻቻል እና የማንነት መደበላለቅ የተለያዩ ነገሮች እንደሆኑ ሊለዩ ይገባል።

ዛሬ ላይ ብዙ ለውጥ ቢኖርም ታቦት የሚሸኙ፣ መስቀል፣ ጥምቀት የሚያከብሩ፣ ለግንቦት ልደታ ንፍሮ የሚቀቅሉ፣ ጷጉሜ ቅዱስ ምናምን እያሉ የተለያዩ እምነታዊ ተግባራትን የሚፈጽሙ፣ ፀበል የሚሄዱ፣ የጴንጤ ትርኢቶች ላይ የሚሳተፉ፣ ለወላድ "እንኳን ማርያም ማረችሽ"፣ "ማርያም በሽልም ታወጣሽ" የሚሉ፣ ወዘተ ብዙ ወገኖች አሉ። ስለዚህ አሁንም ብዙ ስራ አለብን ለማለት ነው።
=
የቴሌግራም አድራሻ
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor



tgoop.com/IbnuMunewor/7816
Create:
Last Update:

በአንድ የክፍለ ሀገር ከተማ ውስጥ በበዓል ጊዜ ታቦት የሚሸኘው ህዝብ ብዙ ሆኖ ነበር የሚታየው። ሙስሊም የሆነ ሰው እንዲህ አይነት በዓል ላይ መሳተፍ እንደማይቻል ሰፋ ያለ የማንቃት ስራ ከተሰራ በኋላ ታቦት የሚሸኘው በጣም ጥቂት ብቻ ቀረ። ያ ክስተት ሰው ላይ ግርምት ነበር የፈጠረው። ለካስ የሚያደምቃቸው ሌላው ነበር።

የሙና ሁኔታ እንደዚሁ ነው የሚሆነው። ብዙ ሰዎች ግን ይህንን የማንነት መተራመስ እንክብካቤ የሚሻ ትልቅ እሴት አድርገው ነው የሚገልፁት። ሱራፌልም የሚያስቀና ፍቅር እንደሆነ እየነገረን ነው። ችግሩ የሱራፌል አይደለም። በዚህ መልኩ የሚያስቡ ብዙ ፖለቲከኞች፣ ጋዜጠኞች፣ ታዋቂ ሰዎች አሉ። ከዚያ ሙስሊም አስተማሪዎች እንዲህ አይነት ነገሮች መቀጠል ያለባቸው መልካም እሴቶች ሳይሆኑ ባስቸኳይ መቆም ያለባቸው የማንነት ቀውሶች እንደሆኑ ሲናገሩ እንደ አክራሪ ይታያሉ። ይሄ ወይ ሆነ ተብሎ የሚፈፀም መድፈቅና የራስን እምነት ሌሎች ላይ መጫን ነው። አለያ ደግሞ ለኃላፊነታቸው የሚመጥን ግንዛቤ የሌላቸው ሰዎች የሚናገሩት ግልብ ንግግር ነው። እነዚህ አካላት መቻቻል እና የማንነት መደበላለቅ የተለያዩ ነገሮች እንደሆኑ ሊለዩ ይገባል።

ዛሬ ላይ ብዙ ለውጥ ቢኖርም ታቦት የሚሸኙ፣ መስቀል፣ ጥምቀት የሚያከብሩ፣ ለግንቦት ልደታ ንፍሮ የሚቀቅሉ፣ ጷጉሜ ቅዱስ ምናምን እያሉ የተለያዩ እምነታዊ ተግባራትን የሚፈጽሙ፣ ፀበል የሚሄዱ፣ የጴንጤ ትርኢቶች ላይ የሚሳተፉ፣ ለወላድ "እንኳን ማርያም ማረችሽ"፣ "ማርያም በሽልም ታወጣሽ" የሚሉ፣ ወዘተ ብዙ ወገኖች አሉ። ስለዚህ አሁንም ብዙ ስራ አለብን ለማለት ነው።
=
የቴሌግራም አድራሻ
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor
https://www.tgoop.com/IbnuMunewor

BY Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)




Share with your friend now:
tgoop.com/IbnuMunewor/7816

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

As of Thursday, the SUCK Channel had 34,146 subscribers, with only one message dated August 28, 2020. It was an announcement stating that police had removed all posts on the channel because its content “contravenes the laws of Hong Kong.” Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared the group Tuesday morning on Twitter, calling out the "degenerate" community, or crypto obsessives that engage in high-risk trading. Ng, who had pleaded not guilty to all charges, had been detained for more than 20 months. His channel was said to have contained around 120 messages and photos that incited others to vandalise pro-government shops and commit criminal damage targeting police stations. The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. fire bomb molotov November 18 Dylan Hollingsworth yau ma tei
from us


Telegram Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
FROM American