IBNUMUHAMMEDZEYN Telegram 1156
ታሞ ለደከመ በተለይ ሞት አፋፍ ላይ ላለ ሰው የተለያዩ የህክምና እና መሰል እንክብካቤዎችን እንደምናደርግለት ሁሉ ሶላት እንዲሰግድም እንተባበረው።

ታሞ ለደከመ በተለይ ሞት አፋፍ ላይ ላለ ሰው የተለይዩ ያድኑታል ያልነውን ነገር ሁሉ ለማድረግ እንጥራለን። አቅማችን በፈቀደ መልክ ይሻላል የተባለ ሆስፒታልና የህክምና ባለሙያ ዘንድ ይዘን እንሄዳለን ግን ብዙዎች ዘንድ አንድ ከባድና ሊዘነጋ የማይገባ ነገር ይዘነጋሉ እርሱም 👉 ሶላት

የታመሙ ሰዎችን በሌሎች ነገሮች እንደምንከባከበው ሁሉ ሶላትም እንዲሰግዱ ልናስታውሳቸውና ልንተባበራቸው ይገባል።
ለምሳሌ ውዱእ ማድረግ የማይችሉ ከሆነ ተይሙም የሚያደርጉበት አፈር በማምጣትና ተይሙም በማስደረግ እንድሁም በራሳቸው መዞርና የቂብላን አቅጣጫ መያዝ የማይችሉ ከሆነ ወደቂብላ አዙረን በማስተኛት ልንተባበራቸው ይገባል።

ይህ በጣም ብዙ ሰዎች ሲዘነጉት ይታያል በተለይ በሽታው ከበድ ያለ ከሆነ ወይንም በድንገተኛ አደጋ የተከሰተ ከሆነ ሰዎች በመደናገጥ ስለህክምና እንጅ የሚያስቡት ስለሶላት አላህ ካዘነላቸው ውጭ ብዞዎች ትዝ አይላቸውም።

እንድሁም ታማሚው አካል በዲኑ ደካማና ያን ያክል ካልሆነ እርሱም በዚያ የበሽታ ስቃይ ላይ ሁኖ ሶላት ትዝ አይለውም የግድ አስታማሚ ሊያስታውሰው እና ሊተባበረው ይገባል።

ብዙዎች ሂወታቸውን ሁሉ ሲሰግዱ ቆይተው ግንሳ ሲታመሙና በመጨረሻ ዱኒያን ሊሰናበቷት ሲሉ በተለይ በዚህ ሳዐት ካለፈ ወንጀላቸው መቶበት እና መልካም ስራን ማብዛት ያለባቸው የመጨረሻ ወሳኝ ጊዜ ቢሆንም የሚያሳዝነው ሶላትን ያክል ከባድ ነገር ትተው እችን ዱኒያ ተሰናበተው ወደዚያ የጨለማ ቤት ይሄዳሉ። ልብ በሉ ረሱል (ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም) «ስራ በመጨረሻ ነው ይላሉ» ስለዚህ ሁለት ነገሮችን በደንብ እናሰተውል:-
አንድ አስታማሚ ስንሆን ቤተሰብ ጎረቤት ሲታመም ልክ ለማሳከም እንደምንጥረው ሁሉ የሶላት ወቅትም ሲደርስ እንዲሰግዱ በማስታወስ ተገቢውን ትብብር እናድርግ ላቸው
ሲቀጥል ሁላችንም እችን ዱኒያ መልቀቃችን አይቀርም እና ስንታመም ቤተሰብ እኛን ለማሳከም ደፋ ቀና ሲል ሶላት እንድንሰግድ ውዱእ የማንችል ከሆነ ተይሙም እንዲያስደርጉን እንጠይቅ

ሶላት በሂወት እስካለን እና አቅላችን እስካለ ድረስ በኛ ላይ የተንጠለጠለ ግዴታ ነው። የበሽታ ክብደትና ስቃይ የሶላትን ዋጅብነት አያስቀረውም ምናልባች አቅማችን የማይችል ከሆነ አፈፃፀሙ ይቀልልናል ማለት ቁሙ መስገድ ያልቻለ ቁጭ ብሎ ቁጭብሎ ሩኩዕና ስጁድ ማድረግ ያልቻ በጭንቅላቱ እየጠቀሰ ቁጭብሎ የማይችል በቀኝ ጎኑ በመተኛት ወደ ቂብላ ዙሮ መስገድ አለበት እንደውም አንድ ሰው በሽታ ጠንቶበት በጥና ታሞ ከአጠገቡ የሚያስታመው ሰው ባይኖረና ወደቂብላ መዞር የማይችል ቢሆን ባለበት አቅጣጫ ሁኖ ሊሰግድ ግድ ነው እንድሆም ውዱእም ሆነ ተየሙም የሚያስደርገው ቢያጣም ያለ ውዱ ባለበት ሁኔታ ላይሁኖ ሊሰግድ ግድ ነው ፉቀሃዎች እንድህ አይነቱን ሰው (فاقد الطهرين ሁለት መጡሀሪያዎችን ያጣ ውሃና ተየሙም የሚያደርግበት ነገር ማለት ነው) በማለት ይጠሩታል።

እንግድህ በሂወት እስካለንና አቅላችን እስካልተወገደ ድረስ ሶላት መቸም የማይለቀን ግዴታ መሆኑን ታወቅን ከላይ እንደገለፅኩት ሰው ሲታመምብን ሶላት እንዲሰግዱ የበኩላችንን ጥረት ልናደርግ ይገባል እንድሁም እኛ ስንታመም ሶላትን ልንዘነጋ አይገባም
ወቢላሂ ተውፊቅ ወሏሁ ተዓላ አዕለም

ወንድማችሁ/ ኢብኑ ሙሐመድዘይን
​•┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈•
www.tgoop.com/IbnuMuhammedzeyn
www.tgoop.com/IbnuMuhammedzeyn



tgoop.com/IbnuMuhammedzeyn/1156
Create:
Last Update:

ታሞ ለደከመ በተለይ ሞት አፋፍ ላይ ላለ ሰው የተለያዩ የህክምና እና መሰል እንክብካቤዎችን እንደምናደርግለት ሁሉ ሶላት እንዲሰግድም እንተባበረው።

ታሞ ለደከመ በተለይ ሞት አፋፍ ላይ ላለ ሰው የተለይዩ ያድኑታል ያልነውን ነገር ሁሉ ለማድረግ እንጥራለን። አቅማችን በፈቀደ መልክ ይሻላል የተባለ ሆስፒታልና የህክምና ባለሙያ ዘንድ ይዘን እንሄዳለን ግን ብዙዎች ዘንድ አንድ ከባድና ሊዘነጋ የማይገባ ነገር ይዘነጋሉ እርሱም 👉 ሶላት

የታመሙ ሰዎችን በሌሎች ነገሮች እንደምንከባከበው ሁሉ ሶላትም እንዲሰግዱ ልናስታውሳቸውና ልንተባበራቸው ይገባል።
ለምሳሌ ውዱእ ማድረግ የማይችሉ ከሆነ ተይሙም የሚያደርጉበት አፈር በማምጣትና ተይሙም በማስደረግ እንድሁም በራሳቸው መዞርና የቂብላን አቅጣጫ መያዝ የማይችሉ ከሆነ ወደቂብላ አዙረን በማስተኛት ልንተባበራቸው ይገባል።

ይህ በጣም ብዙ ሰዎች ሲዘነጉት ይታያል በተለይ በሽታው ከበድ ያለ ከሆነ ወይንም በድንገተኛ አደጋ የተከሰተ ከሆነ ሰዎች በመደናገጥ ስለህክምና እንጅ የሚያስቡት ስለሶላት አላህ ካዘነላቸው ውጭ ብዞዎች ትዝ አይላቸውም።

እንድሁም ታማሚው አካል በዲኑ ደካማና ያን ያክል ካልሆነ እርሱም በዚያ የበሽታ ስቃይ ላይ ሁኖ ሶላት ትዝ አይለውም የግድ አስታማሚ ሊያስታውሰው እና ሊተባበረው ይገባል።

ብዙዎች ሂወታቸውን ሁሉ ሲሰግዱ ቆይተው ግንሳ ሲታመሙና በመጨረሻ ዱኒያን ሊሰናበቷት ሲሉ በተለይ በዚህ ሳዐት ካለፈ ወንጀላቸው መቶበት እና መልካም ስራን ማብዛት ያለባቸው የመጨረሻ ወሳኝ ጊዜ ቢሆንም የሚያሳዝነው ሶላትን ያክል ከባድ ነገር ትተው እችን ዱኒያ ተሰናበተው ወደዚያ የጨለማ ቤት ይሄዳሉ። ልብ በሉ ረሱል (ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም) «ስራ በመጨረሻ ነው ይላሉ» ስለዚህ ሁለት ነገሮችን በደንብ እናሰተውል:-
አንድ አስታማሚ ስንሆን ቤተሰብ ጎረቤት ሲታመም ልክ ለማሳከም እንደምንጥረው ሁሉ የሶላት ወቅትም ሲደርስ እንዲሰግዱ በማስታወስ ተገቢውን ትብብር እናድርግ ላቸው
ሲቀጥል ሁላችንም እችን ዱኒያ መልቀቃችን አይቀርም እና ስንታመም ቤተሰብ እኛን ለማሳከም ደፋ ቀና ሲል ሶላት እንድንሰግድ ውዱእ የማንችል ከሆነ ተይሙም እንዲያስደርጉን እንጠይቅ

ሶላት በሂወት እስካለን እና አቅላችን እስካለ ድረስ በኛ ላይ የተንጠለጠለ ግዴታ ነው። የበሽታ ክብደትና ስቃይ የሶላትን ዋጅብነት አያስቀረውም ምናልባች አቅማችን የማይችል ከሆነ አፈፃፀሙ ይቀልልናል ማለት ቁሙ መስገድ ያልቻለ ቁጭ ብሎ ቁጭብሎ ሩኩዕና ስጁድ ማድረግ ያልቻ በጭንቅላቱ እየጠቀሰ ቁጭብሎ የማይችል በቀኝ ጎኑ በመተኛት ወደ ቂብላ ዙሮ መስገድ አለበት እንደውም አንድ ሰው በሽታ ጠንቶበት በጥና ታሞ ከአጠገቡ የሚያስታመው ሰው ባይኖረና ወደቂብላ መዞር የማይችል ቢሆን ባለበት አቅጣጫ ሁኖ ሊሰግድ ግድ ነው እንድሆም ውዱእም ሆነ ተየሙም የሚያስደርገው ቢያጣም ያለ ውዱ ባለበት ሁኔታ ላይሁኖ ሊሰግድ ግድ ነው ፉቀሃዎች እንድህ አይነቱን ሰው (فاقد الطهرين ሁለት መጡሀሪያዎችን ያጣ ውሃና ተየሙም የሚያደርግበት ነገር ማለት ነው) በማለት ይጠሩታል።

እንግድህ በሂወት እስካለንና አቅላችን እስካልተወገደ ድረስ ሶላት መቸም የማይለቀን ግዴታ መሆኑን ታወቅን ከላይ እንደገለፅኩት ሰው ሲታመምብን ሶላት እንዲሰግዱ የበኩላችንን ጥረት ልናደርግ ይገባል እንድሁም እኛ ስንታመም ሶላትን ልንዘነጋ አይገባም
ወቢላሂ ተውፊቅ ወሏሁ ተዓላ አዕለም

ወንድማችሁ/ ኢብኑ ሙሐመድዘይን
​•┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈•
www.tgoop.com/IbnuMuhammedzeyn
www.tgoop.com/IbnuMuhammedzeyn

BY Ibnu Muhammedzeyn




Share with your friend now:
tgoop.com/IbnuMuhammedzeyn/1156

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram channels enable users to broadcast messages to multiple users simultaneously. Like on social media, users need to subscribe to your channel to get access to your content published by one or more administrators. To upload a logo, click the Menu icon and select “Manage Channel.” In a new window, hit the Camera icon. The best encrypted messaging apps Users are more open to new information on workdays rather than weekends. Members can post their voice notes of themselves screaming. Interestingly, the group doesn’t allow to post anything else which might lead to an instant ban. As of now, there are more than 330 members in the group.
from us


Telegram Ibnu Muhammedzeyn
FROM American