HUETHICS Telegram 106
የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የፀረ-ሙስና ቀንን አከበረ
------------------------
በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በአለም አቀፍ ደረጃ ለ19ኛ በሀገራችን ደግሞ ለ18ኛ ጊዜ የሚከበረዉን አለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን “ሙስናን መታገል በተግባር” በሚል መሪ ቃል ዛሬ አክብሯል።

የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንቲፊክ ዳይሬክተር ዶ/ር ኢንጂነር ፋሲካ ቤተ ሙስና እና ብልሹ አሰራርን ስናነሳ ሰዎች ብዙ ጊዜ ከራሳቸዉ ያርቁታል፤ ሙስናና ብልሹ አሰራር መጠኑ እና አይነቱ ይለያይ እንጂ በሁሉም ተግባር ዉስጥ ይገኛል ብለዋል። አክለዉም ሙስና ከግለሰብ አንስቶ በሀገር ደረጃ ከባድ ጉዳት እንደሚያደርስ ገልፀዉ ይህንን አፀያፊ ተግባር ለማስተካከል በንደፈ ሃሳብ ከማወቅ በዘለለ በተግባር ልንታገለዉ ይገባል በማለት እንደ ተቋምም የተሰጠንን ተልዕኮ ለመወጣት መምህራን፣ የአስተዳደር ሰራተኞች እና ኃላፊዎች ጊዜያችንን፣ ሀብታችንን እና እዉቀታችንን ለታሰበለት ዓላማ በማዋል ሙስናንና ብልሹ አሰራርን የሚፀየፍ ብቁ ዜጋ በየዘርፋችን ልናፈራ ይገባናል ብለዋል።

በዕለቱም በህግና ገቨርናንስ ኮሌጅ መምህር የሆኑት አቶ አዱኛ ስሜ "ሙስና፣ መንስሔዎቹና መፍትሄዎቹ" በሚል ርዕስ የመወያያ ፅሁፍ ያቀረቡ ሲሆን ተሳታፊዎችም በቀረበዉ ርዕስ ላይ ዉይይትና ተሳትፎ በማድረግ ፕሮግራሙ ተጠናቋል።



tgoop.com/HUethics/106
Create:
Last Update:

የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የፀረ-ሙስና ቀንን አከበረ
------------------------
በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በአለም አቀፍ ደረጃ ለ19ኛ በሀገራችን ደግሞ ለ18ኛ ጊዜ የሚከበረዉን አለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን “ሙስናን መታገል በተግባር” በሚል መሪ ቃል ዛሬ አክብሯል።

የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንቲፊክ ዳይሬክተር ዶ/ር ኢንጂነር ፋሲካ ቤተ ሙስና እና ብልሹ አሰራርን ስናነሳ ሰዎች ብዙ ጊዜ ከራሳቸዉ ያርቁታል፤ ሙስናና ብልሹ አሰራር መጠኑ እና አይነቱ ይለያይ እንጂ በሁሉም ተግባር ዉስጥ ይገኛል ብለዋል። አክለዉም ሙስና ከግለሰብ አንስቶ በሀገር ደረጃ ከባድ ጉዳት እንደሚያደርስ ገልፀዉ ይህንን አፀያፊ ተግባር ለማስተካከል በንደፈ ሃሳብ ከማወቅ በዘለለ በተግባር ልንታገለዉ ይገባል በማለት እንደ ተቋምም የተሰጠንን ተልዕኮ ለመወጣት መምህራን፣ የአስተዳደር ሰራተኞች እና ኃላፊዎች ጊዜያችንን፣ ሀብታችንን እና እዉቀታችንን ለታሰበለት ዓላማ በማዋል ሙስናንና ብልሹ አሰራርን የሚፀየፍ ብቁ ዜጋ በየዘርፋችን ልናፈራ ይገባናል ብለዋል።

በዕለቱም በህግና ገቨርናንስ ኮሌጅ መምህር የሆኑት አቶ አዱኛ ስሜ "ሙስና፣ መንስሔዎቹና መፍትሄዎቹ" በሚል ርዕስ የመወያያ ፅሁፍ ያቀረቡ ሲሆን ተሳታፊዎችም በቀረበዉ ርዕስ ላይ ዉይይትና ተሳትፎ በማድረግ ፕሮግራሙ ተጠናቋል።

BY የ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የስነምግባር እና ፀረ ሙስና ክበብ | Hawassa University Ethics and Anti corruption Club








Share with your friend now:
tgoop.com/HUethics/106

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

You can invite up to 200 people from your contacts to join your channel as the next step. Select the users you want to add and click “Invite.” You can skip this step altogether. The court said the defendant had also incited people to commit public nuisance, with messages calling on them to take part in rallies and demonstrations including at Hong Kong International Airport, to block roads and to paralyse the public transportation system. Various forms of protest promoted on the messaging platform included general strikes, lunchtime protests and silent sit-ins. The creator of the channel becomes its administrator by default. If you need help managing your channel, you can add more administrators from your subscriber base. You can provide each admin with limited or full rights to manage the channel. For example, you can allow an administrator to publish and edit content while withholding the right to add new subscribers. 5Telegram Channel avatar size/dimensions How to Create a Private or Public Channel on Telegram?
from us


Telegram የ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የስነምግባር እና ፀረ ሙስና ክበብ | Hawassa University Ethics and Anti corruption Club
FROM American