HUETHICS Telegram 104
የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የፀረ-ሙስና ቀንን አከበረ
------------------------
በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በአለም አቀፍ ደረጃ ለ19ኛ በሀገራችን ደግሞ ለ18ኛ ጊዜ የሚከበረዉን አለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን “ሙስናን መታገል በተግባር” በሚል መሪ ቃል ዛሬ አክብሯል።

የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንቲፊክ ዳይሬክተር ዶ/ር ኢንጂነር ፋሲካ ቤተ ሙስና እና ብልሹ አሰራርን ስናነሳ ሰዎች ብዙ ጊዜ ከራሳቸዉ ያርቁታል፤ ሙስናና ብልሹ አሰራር መጠኑ እና አይነቱ ይለያይ እንጂ በሁሉም ተግባር ዉስጥ ይገኛል ብለዋል። አክለዉም ሙስና ከግለሰብ አንስቶ በሀገር ደረጃ ከባድ ጉዳት እንደሚያደርስ ገልፀዉ ይህንን አፀያፊ ተግባር ለማስተካከል በንደፈ ሃሳብ ከማወቅ በዘለለ በተግባር ልንታገለዉ ይገባል በማለት እንደ ተቋምም የተሰጠንን ተልዕኮ ለመወጣት መምህራን፣ የአስተዳደር ሰራተኞች እና ኃላፊዎች ጊዜያችንን፣ ሀብታችንን እና እዉቀታችንን ለታሰበለት ዓላማ በማዋል ሙስናንና ብልሹ አሰራርን የሚፀየፍ ብቁ ዜጋ በየዘርፋችን ልናፈራ ይገባናል ብለዋል።

በዕለቱም በህግና ገቨርናንስ ኮሌጅ መምህር የሆኑት አቶ አዱኛ ስሜ "ሙስና፣ መንስሔዎቹና መፍትሄዎቹ" በሚል ርዕስ የመወያያ ፅሁፍ ያቀረቡ ሲሆን ተሳታፊዎችም በቀረበዉ ርዕስ ላይ ዉይይትና ተሳትፎ በማድረግ ፕሮግራሙ ተጠናቋል።



tgoop.com/HUethics/104
Create:
Last Update:

የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የፀረ-ሙስና ቀንን አከበረ
------------------------
በሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በአለም አቀፍ ደረጃ ለ19ኛ በሀገራችን ደግሞ ለ18ኛ ጊዜ የሚከበረዉን አለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን “ሙስናን መታገል በተግባር” በሚል መሪ ቃል ዛሬ አክብሯል።

የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንቲፊክ ዳይሬክተር ዶ/ር ኢንጂነር ፋሲካ ቤተ ሙስና እና ብልሹ አሰራርን ስናነሳ ሰዎች ብዙ ጊዜ ከራሳቸዉ ያርቁታል፤ ሙስናና ብልሹ አሰራር መጠኑ እና አይነቱ ይለያይ እንጂ በሁሉም ተግባር ዉስጥ ይገኛል ብለዋል። አክለዉም ሙስና ከግለሰብ አንስቶ በሀገር ደረጃ ከባድ ጉዳት እንደሚያደርስ ገልፀዉ ይህንን አፀያፊ ተግባር ለማስተካከል በንደፈ ሃሳብ ከማወቅ በዘለለ በተግባር ልንታገለዉ ይገባል በማለት እንደ ተቋምም የተሰጠንን ተልዕኮ ለመወጣት መምህራን፣ የአስተዳደር ሰራተኞች እና ኃላፊዎች ጊዜያችንን፣ ሀብታችንን እና እዉቀታችንን ለታሰበለት ዓላማ በማዋል ሙስናንና ብልሹ አሰራርን የሚፀየፍ ብቁ ዜጋ በየዘርፋችን ልናፈራ ይገባናል ብለዋል።

በዕለቱም በህግና ገቨርናንስ ኮሌጅ መምህር የሆኑት አቶ አዱኛ ስሜ "ሙስና፣ መንስሔዎቹና መፍትሄዎቹ" በሚል ርዕስ የመወያያ ፅሁፍ ያቀረቡ ሲሆን ተሳታፊዎችም በቀረበዉ ርዕስ ላይ ዉይይትና ተሳትፎ በማድረግ ፕሮግራሙ ተጠናቋል።

BY የ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የስነምግባር እና ፀረ ሙስና ክበብ | Hawassa University Ethics and Anti corruption Club








Share with your friend now:
tgoop.com/HUethics/104

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Administrators The creator of the channel becomes its administrator by default. If you need help managing your channel, you can add more administrators from your subscriber base. You can provide each admin with limited or full rights to manage the channel. For example, you can allow an administrator to publish and edit content while withholding the right to add new subscribers. Users are more open to new information on workdays rather than weekends. The Channel name and bio must be no more than 255 characters long In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist.
from us


Telegram የ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ የስነምግባር እና ፀረ ሙስና ክበብ | Hawassa University Ethics and Anti corruption Club
FROM American