Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/EthiopianReporterAmharic/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
ሪፖርተር (Ethiopian Reporter)@EthiopianReporterAmharic P.5678
ETHIOPIANREPORTERAMHARIC Telegram 5678
የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች የውጭ ድጋፍ ሲያገኙ በ15 ቀናት ውስጥ እንዲያሳውቁ የሚያስገድድ አዋጅ ተዘጋጀ

#Ethiopia: 
ባለሥልጣኑ ያገደው ድርጅት ወደ ፍርድ ቤት መሄድ አይችልም

የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ከውጭ ወይም አገር ውስጥ ከሚገኝ የውጭ አካል የፋይናንስ ድጋፍ ሲያገኙ፣ በ15 ቀናት ውስጥ ለሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን እንዲያሳውቁ የሚያስገድድ ረቂቅ ማሻሻያ አዋጅ ተዘጋጀ፡፡
በሥራ ላይ በሚገኘው የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች አዋጅ ቁጥር 1113/2011 የታዩ ክፍተቶችን ለማስተካከልና ዘርፉን ይበልጥ ለማጠናከር፣ ግልጽነትና ተጠያቂነትን ለማስፈን፣ እንዲሁም የድርጅቶቹ እንቅስቃሴ የሕዝብንና የአገርን ጥቅም ያረጋገጠ እንዲሆን ለማድረግ ተብሎ ማሻሻያ አዋጅ ተዘጋጅቷል፡፡
የማሻሻያ አዋጁ ድርጅቶቹ ዓላማቸውን ለማሳካት ከየትኛው ሕጋዊ አካል ገንዘብ የመጠየቅ፣ የመቀበልና የመጠቀም መብት እንዳላቸው ገልጾ፣ ከውጭ አገር ወይም በአገር ውስጥ ከሚገኝ የውጭ አካል የፋይናንስ ድጋፍ ሲያገኙ ግን ለባለሥልጣኑ ማሳወቅ እንደሚኖርባቸው ደንግጓል፡፡ በዚህም ድጋፉን ካገኙበ...

ተጨማሪ ያንብቡ: https://ethiopianreporter.com/142766/

----------||----------
የሪፖርተር ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
ፌስቡክ↠ https://bit.ly/2Iv9bZB
ትዊተር↠ https://bit.ly/35qeNwV
ሊንክድኢን ↠ https://bit.ly/3S0k6uB
ኢንስታግራም ↠ https://bit.ly/44Iiuxb
ቴሌግራም↠ https://bit.ly/3Qb4N1M
ዩቲዩብ ↠ https://bit.ly/3p0jUQY
ቲክቶክ ↠ https://bit.ly/3Ruxsyv

የ ስራ ማስታወቂያዎች ↠ EthiopianReporterJobs.com
13👍2👎1😁1



tgoop.com/EthiopianReporterAmharic/5678
Create:
Last Update:

የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች የውጭ ድጋፍ ሲያገኙ በ15 ቀናት ውስጥ እንዲያሳውቁ የሚያስገድድ አዋጅ ተዘጋጀ

#Ethiopia: 
ባለሥልጣኑ ያገደው ድርጅት ወደ ፍርድ ቤት መሄድ አይችልም

የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ከውጭ ወይም አገር ውስጥ ከሚገኝ የውጭ አካል የፋይናንስ ድጋፍ ሲያገኙ፣ በ15 ቀናት ውስጥ ለሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን እንዲያሳውቁ የሚያስገድድ ረቂቅ ማሻሻያ አዋጅ ተዘጋጀ፡፡
በሥራ ላይ በሚገኘው የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች አዋጅ ቁጥር 1113/2011 የታዩ ክፍተቶችን ለማስተካከልና ዘርፉን ይበልጥ ለማጠናከር፣ ግልጽነትና ተጠያቂነትን ለማስፈን፣ እንዲሁም የድርጅቶቹ እንቅስቃሴ የሕዝብንና የአገርን ጥቅም ያረጋገጠ እንዲሆን ለማድረግ ተብሎ ማሻሻያ አዋጅ ተዘጋጅቷል፡፡
የማሻሻያ አዋጁ ድርጅቶቹ ዓላማቸውን ለማሳካት ከየትኛው ሕጋዊ አካል ገንዘብ የመጠየቅ፣ የመቀበልና የመጠቀም መብት እንዳላቸው ገልጾ፣ ከውጭ አገር ወይም በአገር ውስጥ ከሚገኝ የውጭ አካል የፋይናንስ ድጋፍ ሲያገኙ ግን ለባለሥልጣኑ ማሳወቅ እንደሚኖርባቸው ደንግጓል፡፡ በዚህም ድጋፉን ካገኙበ...

ተጨማሪ ያንብቡ: https://ethiopianreporter.com/142766/

----------||----------
የሪፖርተር ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ
ፌስቡክ↠ https://bit.ly/2Iv9bZB
ትዊተር↠ https://bit.ly/35qeNwV
ሊንክድኢን ↠ https://bit.ly/3S0k6uB
ኢንስታግራም ↠ https://bit.ly/44Iiuxb
ቴሌግራም↠ https://bit.ly/3Qb4N1M
ዩቲዩብ ↠ https://bit.ly/3p0jUQY
ቲክቶክ ↠ https://bit.ly/3Ruxsyv

የ ስራ ማስታወቂያዎች ↠ EthiopianReporterJobs.com

BY ሪፖርተር (Ethiopian Reporter)


Share with your friend now:
tgoop.com/EthiopianReporterAmharic/5678

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

You can invite up to 200 people from your contacts to join your channel as the next step. Select the users you want to add and click “Invite.” You can skip this step altogether. Telegram has announced a number of measures aiming to tackle the spread of disinformation through its platform in Brazil. These features are part of an agreement between the platform and the country's authorities ahead of the elections in October. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? The Channel name and bio must be no more than 255 characters long Those being doxxed include outgoing Chief Executive Carrie Lam Cheng Yuet-ngor, Chung and police assistant commissioner Joe Chan Tung, who heads police's cyber security and technology crime bureau.
from us


Telegram ሪፖርተር (Ethiopian Reporter)
FROM American