Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Enatachn_mareyam/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
አብሰራ ገብርኤል ለማርያም@Enatachn_mareyam P.18154
ENATACHN_MAREYAM Telegram 18154
🔔

በነገራቸው ላይ 🤔

በየሥፍራው የምናየው ምዕራባዊውና ፕሮቴስታንታዊው የአነቃቂ ተናጋርያን የሞቲቬሽናል ስፒከርስ [ Motivational Speakers ] መቀላመድ ከኦርቶዶክሳዊ የነገረ ሃይማኖትና የመንፈሳዊ ሕይወት ትምህርት ጋር ምንም ዓይነት አንድነት የለውም።

ምዕራባዊው የሥነ-ልቦና ዘባተሎ ዓላማ ነገረ ሃይማኖትን ማስረሳት ፣ ከቅዱሳን የንጽሕና የቅድስናና የተጋድሎ ሕይወት መለየትና በመጨረሻም ወደ ፕሮቴስታንቱ የጥፋት ባህር መጨመር ነው። በሚያስገርም ሁኔታ አካሄዱ የራሱን ደረጃዎች ጥብቆ በሂደት ሊያሳካ የሚፈልገውን ድብቅ ዓላማ ለማሳካት የሚሞክር የተንኮል አካሔድ ነው። የሰይጣን የምንግዜም ዓላማ ቤተክርስቲያንን በማስረሳትና መንገዷንም በማጥፋት ሰውን ወደ ስህተት አቅጣጫ ወስዶ ከሕይወት መለየት ነው።


" እንደ ስሕተት ሽንገላ ባለ ተንኮል በሰዎችም ማታለል ምክንያት በትምህርት ነፋስ ሁሉ እየተፍገመገምን ወዲያና ወዲህም እየተንሳፈፍን ሕፃናት መሆን ወደ ፊት አይገባንም ፥

ነገር ግን እውነትን በፍቅር እየያዝን በነገር ሁሉ ወደ እርሱ ራስ ወደሚሆን ወደ ክርስቶስ እንደግ ፤ " [ ኤፌ. ፬ ፥ ፲፬ ]


         †              †               †
▬▬▬▬▬ ▬▬▬ ▬▬▬▬▬
7



tgoop.com/Enatachn_mareyam/18154
Create:
Last Update:

🔔

በነገራቸው ላይ 🤔

በየሥፍራው የምናየው ምዕራባዊውና ፕሮቴስታንታዊው የአነቃቂ ተናጋርያን የሞቲቬሽናል ስፒከርስ [ Motivational Speakers ] መቀላመድ ከኦርቶዶክሳዊ የነገረ ሃይማኖትና የመንፈሳዊ ሕይወት ትምህርት ጋር ምንም ዓይነት አንድነት የለውም።

ምዕራባዊው የሥነ-ልቦና ዘባተሎ ዓላማ ነገረ ሃይማኖትን ማስረሳት ፣ ከቅዱሳን የንጽሕና የቅድስናና የተጋድሎ ሕይወት መለየትና በመጨረሻም ወደ ፕሮቴስታንቱ የጥፋት ባህር መጨመር ነው። በሚያስገርም ሁኔታ አካሄዱ የራሱን ደረጃዎች ጥብቆ በሂደት ሊያሳካ የሚፈልገውን ድብቅ ዓላማ ለማሳካት የሚሞክር የተንኮል አካሔድ ነው። የሰይጣን የምንግዜም ዓላማ ቤተክርስቲያንን በማስረሳትና መንገዷንም በማጥፋት ሰውን ወደ ስህተት አቅጣጫ ወስዶ ከሕይወት መለየት ነው።


" እንደ ስሕተት ሽንገላ ባለ ተንኮል በሰዎችም ማታለል ምክንያት በትምህርት ነፋስ ሁሉ እየተፍገመገምን ወዲያና ወዲህም እየተንሳፈፍን ሕፃናት መሆን ወደ ፊት አይገባንም ፥

ነገር ግን እውነትን በፍቅር እየያዝን በነገር ሁሉ ወደ እርሱ ራስ ወደሚሆን ወደ ክርስቶስ እንደግ ፤ " [ ኤፌ. ፬ ፥ ፲፬ ]


         †              †               †
▬▬▬▬▬ ▬▬▬ ▬▬▬▬▬

BY አብሰራ ገብርኤል ለማርያም




Share with your friend now:
tgoop.com/Enatachn_mareyam/18154

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Select: Settings – Manage Channel – Administrators – Add administrator. From your list of subscribers, select the correct user. A new window will appear on the screen. Check the rights you’re willing to give to your administrator. How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) Telegram users themselves will be able to flag and report potentially false content. So far, more than a dozen different members have contributed to the group, posting voice notes of themselves screaming, yelling, groaning, and wailing in various pitches and rhythms. Ng Man-ho, a 27-year-old computer technician, was convicted last month of seven counts of incitement charges after he made use of the 100,000-member Chinese-language channel that he runs and manages to post "seditious messages," which had been shut down since August 2020.
from us


Telegram አብሰራ ገብርኤል ለማርያም
FROM American