Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Enatachn_mareyam/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
አብሰራ ገብርኤል ለማርያም@Enatachn_mareyam P.18087
ENATACHN_MAREYAM Telegram 18087
🕊                      †                        🕊

[ ተዋሕዶ ፍጽምት የቅዱሳን ሃይማኖት ]
▬▬▬▬▬▬   †    ▬▬▬▬▬▬

 [  ስለእኛ ይህን ሁሉ ገንዘብ አደረገ !  ]

🕊                    💖                       🕊

❝ እግዚአብሔር አብን በመልክ የሚመስለው በባሕርይ የሚተካከለው እርሱ ቀምቶ እግዚአብሔር የሆነ አይደለም ራሱን አዋርዶ የተገዢ [ የአዳምን ] ባሕርይን ገንዘብ አደረገ እንጂ ተብሎ እንደ ተጻፈ። [ ፊልጵ.፪፥፮ ና ፯ ]

መለኮትስ እንደ ሰው በድንግል ማሕፀን ያለ የዕለት ፅንስ መሆን በድንግል ማሕፀን ሳለ በሰማይም በምድርም ምሉ ነው ፤ ለፅንሱ ወራት ዘጠኝ ወር እስኪፈጸም ድረስ እንደ ሰው ሁሉ በየጥቂቱ አደገ። [ ሉቃ.፪፥፬፯ ]

ከዚህ በኋላም የእግዚአብሔርን ቃል ከእርስዋ በነሳው ሥጋ ወለደችው ፤ በጨርቅ ጠቅልላ በበረት አስተኛችው ፤ ፍጹም መለኮቱ የሰውን ሥጋ ተዋሐደ ተብሎ እንደ ተጻፈ ፤ ሰው ሆኖ ሠላሳ ዘመን እስኪመላ ድረስ በአካል ፥ በጥበብ ፤ በሕዋሳት መጽናት በየጥቂቱ አደገ። [ ሉቃ.፪፥፶፪ ። ቆላ.፪፥፱ ]

በየጥቂቱ ያደገ መለኮት አይደለም በሰማይም በምድርም ምሉእ ነውና ፤ በሁሉ በሰማይም በምድርም የመላው እንዴት ያድጋል ?! ከተዋሐደው ሥጋ ጋር አንድ አካል ፤ አንድ ባሕርይ ነውና በየጥቂቱ ማደግን ገንዘብ አደረገ እንጂ። [ መዝ.፻፫ [፻፪)፥፳፪ ። ኢሳ.፷፮፥፩ ። ግብ.ሐዋ.፲፯፥፵፱ ]

ከኃጢአት ብቻ በቀር እንደ እኛ በሥራው ሁሉ ተፈተነ ፤ ተራበ :ተጠማ : ደከመ : አንቀላፋ : በላ ጠጣ : አለቀሰ : ተከዘ : አዘነ : ታመመ : ሞተ : ተገነዘ : በመቃብርም ተቀበረ። እግዚአብሔር ቃል በተዋሐደው በሥጋ ስለእኛ ይህን ሁሉ ገንዘብ አደረገ ። ❞

[    🕊   ቅዱስ ቄርሎስ   🕊     ]

▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬

ወስብሐት ለእግዚአብሔር ፤ ወለወላዲቱ ድንግል ፤ ወለመስቀሉ ክቡር። አሜን።


†                         †                         †
💖                     🕊                      💖
🙏1



tgoop.com/Enatachn_mareyam/18087
Create:
Last Update:

🕊                      †                        🕊

[ ተዋሕዶ ፍጽምት የቅዱሳን ሃይማኖት ]
▬▬▬▬▬▬   †    ▬▬▬▬▬▬

 [  ስለእኛ ይህን ሁሉ ገንዘብ አደረገ !  ]

🕊                    💖                       🕊

❝ እግዚአብሔር አብን በመልክ የሚመስለው በባሕርይ የሚተካከለው እርሱ ቀምቶ እግዚአብሔር የሆነ አይደለም ራሱን አዋርዶ የተገዢ [ የአዳምን ] ባሕርይን ገንዘብ አደረገ እንጂ ተብሎ እንደ ተጻፈ። [ ፊልጵ.፪፥፮ ና ፯ ]

መለኮትስ እንደ ሰው በድንግል ማሕፀን ያለ የዕለት ፅንስ መሆን በድንግል ማሕፀን ሳለ በሰማይም በምድርም ምሉ ነው ፤ ለፅንሱ ወራት ዘጠኝ ወር እስኪፈጸም ድረስ እንደ ሰው ሁሉ በየጥቂቱ አደገ። [ ሉቃ.፪፥፬፯ ]

ከዚህ በኋላም የእግዚአብሔርን ቃል ከእርስዋ በነሳው ሥጋ ወለደችው ፤ በጨርቅ ጠቅልላ በበረት አስተኛችው ፤ ፍጹም መለኮቱ የሰውን ሥጋ ተዋሐደ ተብሎ እንደ ተጻፈ ፤ ሰው ሆኖ ሠላሳ ዘመን እስኪመላ ድረስ በአካል ፥ በጥበብ ፤ በሕዋሳት መጽናት በየጥቂቱ አደገ። [ ሉቃ.፪፥፶፪ ። ቆላ.፪፥፱ ]

በየጥቂቱ ያደገ መለኮት አይደለም በሰማይም በምድርም ምሉእ ነውና ፤ በሁሉ በሰማይም በምድርም የመላው እንዴት ያድጋል ?! ከተዋሐደው ሥጋ ጋር አንድ አካል ፤ አንድ ባሕርይ ነውና በየጥቂቱ ማደግን ገንዘብ አደረገ እንጂ። [ መዝ.፻፫ [፻፪)፥፳፪ ። ኢሳ.፷፮፥፩ ። ግብ.ሐዋ.፲፯፥፵፱ ]

ከኃጢአት ብቻ በቀር እንደ እኛ በሥራው ሁሉ ተፈተነ ፤ ተራበ :ተጠማ : ደከመ : አንቀላፋ : በላ ጠጣ : አለቀሰ : ተከዘ : አዘነ : ታመመ : ሞተ : ተገነዘ : በመቃብርም ተቀበረ። እግዚአብሔር ቃል በተዋሐደው በሥጋ ስለእኛ ይህን ሁሉ ገንዘብ አደረገ ። ❞

[    🕊   ቅዱስ ቄርሎስ   🕊     ]

▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬

ወስብሐት ለእግዚአብሔር ፤ ወለወላዲቱ ድንግል ፤ ወለመስቀሉ ክቡር። አሜን።


†                         †                         †
💖                     🕊                      💖

BY አብሰራ ገብርኤል ለማርያም


Share with your friend now:
tgoop.com/Enatachn_mareyam/18087

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

SUCK Channel Telegram How to build a private or public channel on Telegram? More>> Choose quality over quantity. Remember that one high-quality post is better than five short publications of questionable value. Public channels are public to the internet, regardless of whether or not they are subscribed. A public channel is displayed in search results and has a short address (link).
from us


Telegram አብሰራ ገብርኤል ለማርያም
FROM American