Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Enatachn_mareyam/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
አብሰራ ገብርኤል ለማርያም@Enatachn_mareyam P.17991
ENATACHN_MAREYAM Telegram 17991
                       †                           

🕊     [   በዓለ ዸራቅሊጦስ  ]      🕊


🕊  የቤተክርስቲያን የልደት ቀን  🕊

▬▬▬▬▬▬   ♱    ▬▬▬▬▬▬

❝ እኔ ከአብ ዘንድ የምልክላችሁ ጰራቅሊጦስ እርሱም ከአብ የሚወጣ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ ፥ እርሱ ስለ እኔ ይመሰክራል። ❞ [ ዮሐ.፲፬፥፳፮ ፤ ፲፭፥፲፮ ]

ቅዱሳን ሐዋርያት

❝ ከአብ የሠረፀ የሁላችንም መጽናኛ የሚሆን ዓለሙንም ሁሉ ያዳነ ከአብና ከወልድ ጋር ህልው የሚሆን መንፈስ ቅዱስን ላከልን፡፡ መንፈስ ቅዱስ ጰራቅሊጦስም አንድ ነው። ...

በዚህች ቀን በሦስት ሰዓት ኢየሱስ  ክርስቶስ ጰራቅሊጦስን ልኮልናልና በላያችን ኃይልን ሞላ፡፡ ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ በሕያዋንና በሙታን ይፈርድ ዘንድ ሥልጣን እንዳለው በአዲስ ቋንቋ ተናገርን ፤ ❞ [ ዲድስቅልያ ]

🕊                                              🕊

❝ ጰራቅሊጦስ የሚያነጻና የሚያጸና መንፈስ ቅዱስም በጉባኤያቸው ነበረ፡፡ ❞ [ መጽሐፈ ምሥጢር ]

❝ ሃሌ ሉያ ቅዱስ መንፈስ ቅዱስ ጰራቅሊጦስ መጽንዒ ቅድመ ዓለም የነበረ ዓለምን አሳልፎ የሚኖር መንፈስ ቅዱስ ንጹሕ ክቡር ልዩ ነው። ❞ [ ቅዱስ ባስልዮስ ]

[ 🕊 እንኩዋን አደረሳችሁ 🕊 ]


🕊                        💖                    🕊
1



tgoop.com/Enatachn_mareyam/17991
Create:
Last Update:

                       †                           

🕊     [   በዓለ ዸራቅሊጦስ  ]      🕊


🕊  የቤተክርስቲያን የልደት ቀን  🕊

▬▬▬▬▬▬   ♱    ▬▬▬▬▬▬

❝ እኔ ከአብ ዘንድ የምልክላችሁ ጰራቅሊጦስ እርሱም ከአብ የሚወጣ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ ፥ እርሱ ስለ እኔ ይመሰክራል። ❞ [ ዮሐ.፲፬፥፳፮ ፤ ፲፭፥፲፮ ]

ቅዱሳን ሐዋርያት

❝ ከአብ የሠረፀ የሁላችንም መጽናኛ የሚሆን ዓለሙንም ሁሉ ያዳነ ከአብና ከወልድ ጋር ህልው የሚሆን መንፈስ ቅዱስን ላከልን፡፡ መንፈስ ቅዱስ ጰራቅሊጦስም አንድ ነው። ...

በዚህች ቀን በሦስት ሰዓት ኢየሱስ  ክርስቶስ ጰራቅሊጦስን ልኮልናልና በላያችን ኃይልን ሞላ፡፡ ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ በሕያዋንና በሙታን ይፈርድ ዘንድ ሥልጣን እንዳለው በአዲስ ቋንቋ ተናገርን ፤ ❞ [ ዲድስቅልያ ]

🕊                                              🕊

❝ ጰራቅሊጦስ የሚያነጻና የሚያጸና መንፈስ ቅዱስም በጉባኤያቸው ነበረ፡፡ ❞ [ መጽሐፈ ምሥጢር ]

❝ ሃሌ ሉያ ቅዱስ መንፈስ ቅዱስ ጰራቅሊጦስ መጽንዒ ቅድመ ዓለም የነበረ ዓለምን አሳልፎ የሚኖር መንፈስ ቅዱስ ንጹሕ ክቡር ልዩ ነው። ❞ [ ቅዱስ ባስልዮስ ]

[ 🕊 እንኩዋን አደረሳችሁ 🕊 ]


🕊                        💖                    🕊

BY አብሰራ ገብርኤል ለማርያም




Share with your friend now:
tgoop.com/Enatachn_mareyam/17991

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

But a Telegram statement also said: "Any requests related to political censorship or limiting human rights such as the rights to free speech or assembly are not and will not be considered." Telegram iOS app: In the “Chats” tab, click the new message icon in the right upper corner. Select “New Channel.” Unlimited number of subscribers per channel Those being doxxed include outgoing Chief Executive Carrie Lam Cheng Yuet-ngor, Chung and police assistant commissioner Joe Chan Tung, who heads police's cyber security and technology crime bureau. For crypto enthusiasts, there was the “gm” app, a self-described “meme app” which only allowed users to greet each other with “gm,” or “good morning,” a common acronym thrown around on Crypto Twitter and Discord. But the gm app was shut down back in September after a hacker reportedly gained access to user data.
from us


Telegram አብሰራ ገብርኤል ለማርያም
FROM American