Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Enatachn_mareyam/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
አብሰራ ገብርኤል ለማርያም@Enatachn_mareyam P.17988
ENATACHN_MAREYAM Telegram 17988
                       †                        

  [    🕊    ክብርት ሰንበት     🕊   ]

▬▬▬▬▬▬   †    ▬▬▬▬▬▬

❝ ወዮ ይህች ዕለት ያረጀችዋ ያለፈችባት አዲሲቱ የጸናችባት ናት ፤ ወዮ ይህች ዕለት እስረኞች [ ነፍሳት ] የተፈቱባት ባሮች [ ደቂቀ አዳም ] ነጻ የወጡባት ናት። ወዮ ይህች ዕለት የፈረሰ የታነጸባት ሰይጣንም የጠፋባት ናት።

ዳግመኛም ይህች ዕለት በምትሠለጥንበት ጊዜ [ አመ ትሰፍን ወይም ለዘለዓለም ጸንታ በምትኖርበት ጊዜ ] አዲስ ሥራ አዲስ ነገርም ይሆናል ፤ ያን ጊዜ የፀሐይና የጨረቃ የከዋክብትም ብርሃን ፣ ወይም ፀዳል [ ማንም ዓይነት ብርሃን ] ፣ ክረምት ወይም በጋ የለም።

ክብርት የምትሆን ይህች ሰንበተ ክርስቲያን ምን ትደንቅ ! እንደ አብ የሠለጠነች እንደ ወልድ የምትገዛ እንደ መንፈስ ቅዱስ [ ለዘለዓለም ] የምትኖር ናት ፤ ይህች ቅድስት ሰንበተ ክርስቲያን ምን ትደንቅ ! ከአምላካችን ከእግዚአብሔር ዘንድ ለምኝልን ፣ ስለኛም አማልጂ ለዘለዓለሙ ! ❞

[ ቅዱስ ያሬድ ]

                           †                          


❝ አንተ ግን ከሆድ አውጥተኸኛልና ፥ በእናቴ ጡት ሳለሁም በአንተ ታመንሁ። ከማኅፀን ጀምሮ በአንተ ላይ ተጣልሁ ፤ ከእናቴ ሆድ ጀምረህ አንተ አምላኬ ነህ። ❞

[ መዝ.፳፪፥፱ ]

    [   🕊  ክብርት ሰንበት !  🕊   ]


†                       †                       †
💖                    🕊                    💖
3



tgoop.com/Enatachn_mareyam/17988
Create:
Last Update:

                       †                        

  [    🕊    ክብርት ሰንበት     🕊   ]

▬▬▬▬▬▬   †    ▬▬▬▬▬▬

❝ ወዮ ይህች ዕለት ያረጀችዋ ያለፈችባት አዲሲቱ የጸናችባት ናት ፤ ወዮ ይህች ዕለት እስረኞች [ ነፍሳት ] የተፈቱባት ባሮች [ ደቂቀ አዳም ] ነጻ የወጡባት ናት። ወዮ ይህች ዕለት የፈረሰ የታነጸባት ሰይጣንም የጠፋባት ናት።

ዳግመኛም ይህች ዕለት በምትሠለጥንበት ጊዜ [ አመ ትሰፍን ወይም ለዘለዓለም ጸንታ በምትኖርበት ጊዜ ] አዲስ ሥራ አዲስ ነገርም ይሆናል ፤ ያን ጊዜ የፀሐይና የጨረቃ የከዋክብትም ብርሃን ፣ ወይም ፀዳል [ ማንም ዓይነት ብርሃን ] ፣ ክረምት ወይም በጋ የለም።

ክብርት የምትሆን ይህች ሰንበተ ክርስቲያን ምን ትደንቅ ! እንደ አብ የሠለጠነች እንደ ወልድ የምትገዛ እንደ መንፈስ ቅዱስ [ ለዘለዓለም ] የምትኖር ናት ፤ ይህች ቅድስት ሰንበተ ክርስቲያን ምን ትደንቅ ! ከአምላካችን ከእግዚአብሔር ዘንድ ለምኝልን ፣ ስለኛም አማልጂ ለዘለዓለሙ ! ❞

[ ቅዱስ ያሬድ ]

                           †                          


❝ አንተ ግን ከሆድ አውጥተኸኛልና ፥ በእናቴ ጡት ሳለሁም በአንተ ታመንሁ። ከማኅፀን ጀምሮ በአንተ ላይ ተጣልሁ ፤ ከእናቴ ሆድ ጀምረህ አንተ አምላኬ ነህ። ❞

[ መዝ.፳፪፥፱ ]

    [   🕊  ክብርት ሰንበት !  🕊   ]


†                       †                       †
💖                    🕊                    💖

BY አብሰራ ገብርኤል ለማርያም




Share with your friend now:
tgoop.com/Enatachn_mareyam/17988

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Don’t publish new content at nighttime. Since not all users disable notifications for the night, you risk inadvertently disturbing them. In the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram, members are only allowed to post voice notes of themselves screaming. Anything else will result in an instant ban from the group, which currently has about 75 members. A few years ago, you had to use a special bot to run a poll on Telegram. Now you can easily do that yourself in two clicks. Hit the Menu icon and select “Create Poll.” Write your question and add up to 10 options. Running polls is a powerful strategy for getting feedback from your audience. If you’re considering the possibility of modifying your channel in any way, be sure to ask your subscribers’ opinions first. Telegram users themselves will be able to flag and report potentially false content. Select: Settings – Manage Channel – Administrators – Add administrator. From your list of subscribers, select the correct user. A new window will appear on the screen. Check the rights you’re willing to give to your administrator.
from us


Telegram አብሰራ ገብርኤል ለማርያም
FROM American