Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Enatachn_mareyam/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
አብሰራ ገብርኤል ለማርያም@Enatachn_mareyam P.17977
ENATACHN_MAREYAM Telegram 17977
💛
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬

🕊     [   በዓለ ዸራቅሊጦስ  ]      🕊

† እንኩዋን ለበዓለ ዸራቅሊጦስ [ መንፈስ ቅዱስ ] በሰላም አደረሳችሁ †

▬▬▬▬▬▬   ♱    ▬▬▬▬▬▬

❝ ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን እንዲህ አላቸው ፦ " ወደ አባቴና ወደ አባታችሁ ወደ ሰማይ ዐርጋለሁ ፣ ለዘለዓለም ከእናንተ ጋር የሚኖር የእውነት መንፈስ እሰጣችኋለሁ። [ ሐዋርያትም ] ' አንተ ካረግህ እንዳንተ ያለ ከዴት እናገኛለን!? ፣ ስለ ትንሣኤህስ [ ብንሰብክ ] ማን ያምነናል !? ' አሉት። ኢየሱስም " እናንተ በእኔ ናችሁ እኔም በአባቴ ነኝ ፣ መንፈሴን ተቀበሉ እና ትንሣኤየን ስበኩ " አላቸው። ❞ [  ድጓ ዘፋሲካ  ]

🕊

❝ ሃይማኖት ከአብ ዘንድ የተገኘች ናት ፣ ወደ ወልድ የምታደርስ ናት ፣ በመንፈስ ቅዱስም የምትፈጸም [ ፍጽምት የምትሆን ] ናት። ❞ [ ድጓ ዘፋሲካ ]


🕊  የቤተክርስቲያን የልደት ቀን  🕊


🕊                       💖                   🕊



tgoop.com/Enatachn_mareyam/17977
Create:
Last Update:

💛
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬

🕊     [   በዓለ ዸራቅሊጦስ  ]      🕊

† እንኩዋን ለበዓለ ዸራቅሊጦስ [ መንፈስ ቅዱስ ] በሰላም አደረሳችሁ †

▬▬▬▬▬▬   ♱    ▬▬▬▬▬▬

❝ ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን እንዲህ አላቸው ፦ " ወደ አባቴና ወደ አባታችሁ ወደ ሰማይ ዐርጋለሁ ፣ ለዘለዓለም ከእናንተ ጋር የሚኖር የእውነት መንፈስ እሰጣችኋለሁ። [ ሐዋርያትም ] ' አንተ ካረግህ እንዳንተ ያለ ከዴት እናገኛለን!? ፣ ስለ ትንሣኤህስ [ ብንሰብክ ] ማን ያምነናል !? ' አሉት። ኢየሱስም " እናንተ በእኔ ናችሁ እኔም በአባቴ ነኝ ፣ መንፈሴን ተቀበሉ እና ትንሣኤየን ስበኩ " አላቸው። ❞ [  ድጓ ዘፋሲካ  ]

🕊

❝ ሃይማኖት ከአብ ዘንድ የተገኘች ናት ፣ ወደ ወልድ የምታደርስ ናት ፣ በመንፈስ ቅዱስም የምትፈጸም [ ፍጽምት የምትሆን ] ናት። ❞ [ ድጓ ዘፋሲካ ]


🕊  የቤተክርስቲያን የልደት ቀን  🕊


🕊                       💖                   🕊

BY አብሰራ ገብርኤል ለማርያም




Share with your friend now:
tgoop.com/Enatachn_mareyam/17977

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Joined by Telegram's representative in Brazil, Alan Campos, Perekopsky noted the platform was unable to cater to some of the TSE requests due to the company's operational setup. But Perekopsky added that these requests could be studied for future implementation. The creator of the channel becomes its administrator by default. If you need help managing your channel, you can add more administrators from your subscriber base. You can provide each admin with limited or full rights to manage the channel. For example, you can allow an administrator to publish and edit content while withholding the right to add new subscribers. To edit your name or bio, click the Menu icon and select “Manage Channel.” Telegram has announced a number of measures aiming to tackle the spread of disinformation through its platform in Brazil. These features are part of an agreement between the platform and the country's authorities ahead of the elections in October. Matt Hussey, editorial director at NEAR Protocol also responded to this news with “#meIRL”. Just as you search “Bear Market Screaming” in Telegram, you will see a Pepe frog yelling as the group’s featured image.
from us


Telegram አብሰራ ገብርኤል ለማርያም
FROM American