Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Enatachn_mareyam/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
አብሰራ ገብርኤል ለማርያም@Enatachn_mareyam P.17962
ENATACHN_MAREYAM Telegram 17962
                       †                           

†    🕊  መንፈሳዊው መሰላል  🕊   †


            [   ክፍል  ሠላሳ አምስት  ]

▬▬▬▬▬▬   ♱    ▬▬▬▬▬▬

❝ አንድ ሰው ኑዛዜ ለማድረግ ከወሰነ ፣ በዚህ ምክንያት ነፍስ ኃጢአትን ከመፈጸም በልጓም እንደ ተያዘ ትያዛለች፡፡ በድፍረት እያደረግነው ሳንናዘዝ የምንተወው ከሆነ በጨለማ እንዳለ እንሆናለንና፡፡

የበላዩ በማይኖርበት ጊዜ ፊቱን በዓይነ ሕሊና መሳልና ዘወትር በፊታችን እንደ ቆመ በማሰብ ፣ መሰባሰብንም ሁሉ ፣ ወይም ንግግር ወይም ምግብ ፣ ወይም መኝታ ፣ ወይም እርሱ ይጠላዋል ብለን የምናስበውን ማንኛውንም ሌላ ነገር ሁሉ ካስወገድን ፣ እንኪያስ በእውነት እውነተኛ መታዘዝን ተምረናል፡፡ ዲቃላ ልጆች የመምህራቸውን መቅረት [ አለመኖር ] እንደ ደስታ ይቆጥሩታል ፣ በሕግ የተወለዱት ግን እንደ ጉዳት ይቆጥሩታል፡፡

አንድ ጊዜ እጅግ ልምዱ ካላቸው አባቶች አንዱን ትሕትና እንዴት በመታዘዝ እንደሚገኝ ይነግረኝ ዘንድ አጥብቄ ጠየቅሁት፡፡ እርሱም ፦ ለይቶ ለይቶ የማወቅ ጸጋ ያለው ታዛዥ ሰው ፣ ሙት የሚያስነሣና የአንብዕ ጸጋ የተሰጠው ፣ እንዲሁም ከፀብእ [ ከፀብአ አጋንንት ] ነጻ ቢሆን እንኳ ፣ ያን ያደረገው የመንፈሳዊ አባቱ ጸሎት እንደ ሆነ አድርጎ የሚያስብ ነው ፣ ከከንቱና ባዕድ አሳብም የተለየ ሆኖ ይኖራል፡፡ እርሱም ራሱ እንዳመነው ስለ ተደረገው ነገር በአባቱ እርዳታ እንጂ በራሱ ጥረት እንደ ሆነ አድርጎ እንዴት ራሱን ሊያስታብይ ይችላል? አለኝ፡፡ ❞

[ ዮሐንስ ክሊማኮስ [ ቅዱስ ዮሐንስ ዘሰዋስው ]


🕊                      💖                     🕊
4



tgoop.com/Enatachn_mareyam/17962
Create:
Last Update:

                       †                           

†    🕊  መንፈሳዊው መሰላል  🕊   †


            [   ክፍል  ሠላሳ አምስት  ]

▬▬▬▬▬▬   ♱    ▬▬▬▬▬▬

❝ አንድ ሰው ኑዛዜ ለማድረግ ከወሰነ ፣ በዚህ ምክንያት ነፍስ ኃጢአትን ከመፈጸም በልጓም እንደ ተያዘ ትያዛለች፡፡ በድፍረት እያደረግነው ሳንናዘዝ የምንተወው ከሆነ በጨለማ እንዳለ እንሆናለንና፡፡

የበላዩ በማይኖርበት ጊዜ ፊቱን በዓይነ ሕሊና መሳልና ዘወትር በፊታችን እንደ ቆመ በማሰብ ፣ መሰባሰብንም ሁሉ ፣ ወይም ንግግር ወይም ምግብ ፣ ወይም መኝታ ፣ ወይም እርሱ ይጠላዋል ብለን የምናስበውን ማንኛውንም ሌላ ነገር ሁሉ ካስወገድን ፣ እንኪያስ በእውነት እውነተኛ መታዘዝን ተምረናል፡፡ ዲቃላ ልጆች የመምህራቸውን መቅረት [ አለመኖር ] እንደ ደስታ ይቆጥሩታል ፣ በሕግ የተወለዱት ግን እንደ ጉዳት ይቆጥሩታል፡፡

አንድ ጊዜ እጅግ ልምዱ ካላቸው አባቶች አንዱን ትሕትና እንዴት በመታዘዝ እንደሚገኝ ይነግረኝ ዘንድ አጥብቄ ጠየቅሁት፡፡ እርሱም ፦ ለይቶ ለይቶ የማወቅ ጸጋ ያለው ታዛዥ ሰው ፣ ሙት የሚያስነሣና የአንብዕ ጸጋ የተሰጠው ፣ እንዲሁም ከፀብእ [ ከፀብአ አጋንንት ] ነጻ ቢሆን እንኳ ፣ ያን ያደረገው የመንፈሳዊ አባቱ ጸሎት እንደ ሆነ አድርጎ የሚያስብ ነው ፣ ከከንቱና ባዕድ አሳብም የተለየ ሆኖ ይኖራል፡፡ እርሱም ራሱ እንዳመነው ስለ ተደረገው ነገር በአባቱ እርዳታ እንጂ በራሱ ጥረት እንደ ሆነ አድርጎ እንዴት ራሱን ሊያስታብይ ይችላል? አለኝ፡፡ ❞

[ ዮሐንስ ክሊማኮስ [ ቅዱስ ዮሐንስ ዘሰዋስው ]


🕊                      💖                     🕊

BY አብሰራ ገብርኤል ለማርያም




Share with your friend now:
tgoop.com/Enatachn_mareyam/17962

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

More>> According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram. Telegram channels fall into two types: How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Telegram iOS app: In the “Chats” tab, click the new message icon in the right upper corner. Select “New Channel.”
from us


Telegram አብሰራ ገብርኤል ለማርያም
FROM American