Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Enatachn_mareyam/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
አብሰራ ገብርኤል ለማርያም@Enatachn_mareyam P.16772
ENATACHN_MAREYAM Telegram 16772
                       †                           

†    🕊  መንፈሳዊው መሰላል  🕊   †

💖 

    [   ዓ ለ ም ን   ስ ለ መ ተ ው !   ]

           [     ክፍል ስምንት     ]

▬▬▬▬▬▬   ♱    ▬▬▬▬▬▬

❝ ከዓለም በመለየታችን መጀመሪያ ላይ በጻማና በኀዘን ሆነን ትሩፋትን መፈጸማችን ርግጥ ነው፡፡ በእነርሱ እያደግን ስንሄድ ግን ጨርሶ አልያም ጥቂት እንኳ ኀዘን አይሰማንም፡፡ ነገር ግን ወዲያውኑ ሙት የሆነ አሳባችን ሲጠፋና በቅንዓታችን ሲገዛ ፣ በሙሉ ደስታና መጓጓት ፣ በፍቅርና በመንፈሳዊ እሳት እንፈጽማቸዋለን፡፡

ገና ከውጥኑ በአንዴ ትሩፋትን የሚከተሉና ትእዛዛትን በደስታና በፍጥነት ሆነው የሚፈጽሙ በርግጥም ምስጋና ይገባቸዋል፡፡ በተመሳሳይ መልኩ በምናኔ ሕይወት ረዥም ጊዜ ያሳለፉ ገና ለሕግጋቱ ለመታዘዝ ሲደክሙ ለሚገኙ በርግጥ ኀዘኔታ ይገባቸዋል፡፡

ከውጫዊ ሁኔታዎች ተነሥተን ብቻ ዓለምን መተውን አንንቀፍ ወይም አንቃወም፡፡ ወደ ስደት ይኮበልሉ የነበሩ ሰዎች ንጉሥን በጉዞ ላይ ሳለ ድንገት አግኝተው ፣ ከባለሟሎቹም ጋር ተደባልቀው ወደ ቤተ መንግሥቱ ሲገቡና ከእርሱም ጋር ማዕድ ሲቀርቡ ተመለከትሁ፡፡ ዘር ድንገት በመሬት ላይ ወድቆና የበዙ ያበቡ ፍሬዎችን አፍርቶ ተመለከትሁ፡፡ ተቃራኒውን ደግሞ አይቻለሁ፡፡ በሌሎች ምክንያቶች የተነሣ ወደ ሐኪም ቤት የመጣን ሰው ተመለከትሁ ፣ ነገር ግን በሐኪሙ ደግነትና ትሕትና ተሸንፎ ፣ ከሥቃዩም በመታከም ፣ በዓይኑ ላይ ከጋረደው ጨለማ ነጻ መሆንን አገኘ፡፡ ስለሆነም ለአንዳንዶቹ ያልታሰበ የነበረው በሌሎች ታስቦ ከነበረው ይልቅ ጠንካራና የበለጠ አስተማማኝ ሆኖ ነበር፡፡

በኃጢአቱ ክብደትና ብዛት የተነሣ ማንም ራሱን ለገዳማዊ ቃል ኪዳን የማይበቃ እንደ ሆነ አድርጎ አይናገር ፣ ተድላን በመውደዱም የተነሣ ራሱን በማሳነስ ስለ በዛ ኃጢአቱ ለራሱ ይቅርታን አያድርግ [መዝ.፻፵፥፬]፡፡ የበዛ ጥፋት ያለ እንደ ሆነ ጉድፎችን ሁሉ ለማስወገድ ተገቢውን ሕክምና ማድረግ ተፈላጊ ነው፡፡ ጤነኛ ሰው ወደ ሐኪም ቤት አይሄድም፡፡ ❞

[ ዮሐንስ ክሊማኮስ [ ቅዱስ ዮሐንስ ዘሰዋስው ]


🕊                       💖                     🕊
1



tgoop.com/Enatachn_mareyam/16772
Create:
Last Update:

                       †                           

†    🕊  መንፈሳዊው መሰላል  🕊   †

💖 

    [   ዓ ለ ም ን   ስ ለ መ ተ ው !   ]

           [     ክፍል ስምንት     ]

▬▬▬▬▬▬   ♱    ▬▬▬▬▬▬

❝ ከዓለም በመለየታችን መጀመሪያ ላይ በጻማና በኀዘን ሆነን ትሩፋትን መፈጸማችን ርግጥ ነው፡፡ በእነርሱ እያደግን ስንሄድ ግን ጨርሶ አልያም ጥቂት እንኳ ኀዘን አይሰማንም፡፡ ነገር ግን ወዲያውኑ ሙት የሆነ አሳባችን ሲጠፋና በቅንዓታችን ሲገዛ ፣ በሙሉ ደስታና መጓጓት ፣ በፍቅርና በመንፈሳዊ እሳት እንፈጽማቸዋለን፡፡

ገና ከውጥኑ በአንዴ ትሩፋትን የሚከተሉና ትእዛዛትን በደስታና በፍጥነት ሆነው የሚፈጽሙ በርግጥም ምስጋና ይገባቸዋል፡፡ በተመሳሳይ መልኩ በምናኔ ሕይወት ረዥም ጊዜ ያሳለፉ ገና ለሕግጋቱ ለመታዘዝ ሲደክሙ ለሚገኙ በርግጥ ኀዘኔታ ይገባቸዋል፡፡

ከውጫዊ ሁኔታዎች ተነሥተን ብቻ ዓለምን መተውን አንንቀፍ ወይም አንቃወም፡፡ ወደ ስደት ይኮበልሉ የነበሩ ሰዎች ንጉሥን በጉዞ ላይ ሳለ ድንገት አግኝተው ፣ ከባለሟሎቹም ጋር ተደባልቀው ወደ ቤተ መንግሥቱ ሲገቡና ከእርሱም ጋር ማዕድ ሲቀርቡ ተመለከትሁ፡፡ ዘር ድንገት በመሬት ላይ ወድቆና የበዙ ያበቡ ፍሬዎችን አፍርቶ ተመለከትሁ፡፡ ተቃራኒውን ደግሞ አይቻለሁ፡፡ በሌሎች ምክንያቶች የተነሣ ወደ ሐኪም ቤት የመጣን ሰው ተመለከትሁ ፣ ነገር ግን በሐኪሙ ደግነትና ትሕትና ተሸንፎ ፣ ከሥቃዩም በመታከም ፣ በዓይኑ ላይ ከጋረደው ጨለማ ነጻ መሆንን አገኘ፡፡ ስለሆነም ለአንዳንዶቹ ያልታሰበ የነበረው በሌሎች ታስቦ ከነበረው ይልቅ ጠንካራና የበለጠ አስተማማኝ ሆኖ ነበር፡፡

በኃጢአቱ ክብደትና ብዛት የተነሣ ማንም ራሱን ለገዳማዊ ቃል ኪዳን የማይበቃ እንደ ሆነ አድርጎ አይናገር ፣ ተድላን በመውደዱም የተነሣ ራሱን በማሳነስ ስለ በዛ ኃጢአቱ ለራሱ ይቅርታን አያድርግ [መዝ.፻፵፥፬]፡፡ የበዛ ጥፋት ያለ እንደ ሆነ ጉድፎችን ሁሉ ለማስወገድ ተገቢውን ሕክምና ማድረግ ተፈላጊ ነው፡፡ ጤነኛ ሰው ወደ ሐኪም ቤት አይሄድም፡፡ ❞

[ ዮሐንስ ክሊማኮስ [ ቅዱስ ዮሐንስ ዘሰዋስው ]


🕊                       💖                     🕊

BY አብሰራ ገብርኤል ለማርያም


Share with your friend now:
tgoop.com/Enatachn_mareyam/16772

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The best encrypted messaging apps Joined by Telegram's representative in Brazil, Alan Campos, Perekopsky noted the platform was unable to cater to some of the TSE requests due to the company's operational setup. But Perekopsky added that these requests could be studied for future implementation. Public channels are public to the internet, regardless of whether or not they are subscribed. A public channel is displayed in search results and has a short address (link). As the broader market downturn continues, yelling online has become the crypto trader’s latest coping mechanism after the rise of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May and beginning of June, where holders made incoherent groaning sounds and role-played as urine-loving goblin creatures in late-night Twitter Spaces. A vandalised bank during the 2019 protest. File photo: May James/HKFP.
from us


Telegram አብሰራ ገብርኤል ለማርያም
FROM American