Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Enatachn_mareyam/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
አብሰራ ገብርኤል ለማርያም@Enatachn_mareyam P.16688
ENATACHN_MAREYAM Telegram 16688
#የወላዲተ_አምላክ_ቅድስት_ድንግል_ማርያም የድንግልና ሕይወት ፤ እንደ ማንኛውም ሰው ድንግልና አይደለም። ይህን የመሰለ ድንግልና፣ ንፅሕናና ቅድስና ከእርስዋ በስተቀር በሌላ በማንም አልታየም። ሌሎች ከነቢብ ከገቢር ድንግል ቢባሉ(ቢሆኑ) ፥ ከሐልዮ ወይም ከማሰብ ድንግል አይደሉምና። በወንጌል "ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል" ተብሎ እንደ ተፃፈ። እርሷ ለነበረውም ለመጪውም ትውልድ የክብር አክሊል ናት። የዘወትር ድንግል(ወትረ ድንግል) የሆነች እናታችን ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም፥ ምድራዊ ዘመኗን ሁሉ ፥ ቅድስናዋን ምንም ሳይልውጠው እንዴት መኖር ቻለች? አካላዊ ቃል በማህፀኗ ባደረ ጊዜ፣ ፈጣሪዋን ስትወልድ፣ በክንዷ ስታቅፈውና በዓይኖቿ ስታየውስ፥ ምን ተሰማት? ይህ ጥያቄ በሰው ልጅ ጥበብ የሚመልስ ወይም ሊገለጥ የሚችል አይደልም።

          #_ሰናይ__ቀን🙏

ለመቀላቀል 👇👇👇👇
@Enatachn_mareyam  
@Enatachn_mareyam
14🥰4❤‍🔥2🔥1



tgoop.com/Enatachn_mareyam/16688
Create:
Last Update:

#የወላዲተ_አምላክ_ቅድስት_ድንግል_ማርያም የድንግልና ሕይወት ፤ እንደ ማንኛውም ሰው ድንግልና አይደለም። ይህን የመሰለ ድንግልና፣ ንፅሕናና ቅድስና ከእርስዋ በስተቀር በሌላ በማንም አልታየም። ሌሎች ከነቢብ ከገቢር ድንግል ቢባሉ(ቢሆኑ) ፥ ከሐልዮ ወይም ከማሰብ ድንግል አይደሉምና። በወንጌል "ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል" ተብሎ እንደ ተፃፈ። እርሷ ለነበረውም ለመጪውም ትውልድ የክብር አክሊል ናት። የዘወትር ድንግል(ወትረ ድንግል) የሆነች እናታችን ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም፥ ምድራዊ ዘመኗን ሁሉ ፥ ቅድስናዋን ምንም ሳይልውጠው እንዴት መኖር ቻለች? አካላዊ ቃል በማህፀኗ ባደረ ጊዜ፣ ፈጣሪዋን ስትወልድ፣ በክንዷ ስታቅፈውና በዓይኖቿ ስታየውስ፥ ምን ተሰማት? ይህ ጥያቄ በሰው ልጅ ጥበብ የሚመልስ ወይም ሊገለጥ የሚችል አይደልም።

          #_ሰናይ__ቀን🙏

ለመቀላቀል 👇👇👇👇
@Enatachn_mareyam  
@Enatachn_mareyam

BY አብሰራ ገብርኤል ለማርያም




Share with your friend now:
tgoop.com/Enatachn_mareyam/16688

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Deputy District Judge Peter Hui sentenced computer technician Ng Man-ho on Thursday, a month after the 27-year-old, who ran a Telegram group called SUCK Channel, was found guilty of seven charges of conspiring to incite others to commit illegal acts during the 2019 extradition bill protests and subsequent months. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) Hui said the messages, which included urging the disruption of airport operations, were attempts to incite followers to make use of poisonous, corrosive or flammable substances to vandalize police vehicles, and also called on others to make weapons to harm police. Administrators
from us


Telegram አብሰራ ገብርኤል ለማርያም
FROM American