Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Enatachn_mareyam/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
አብሰራ ገብርኤል ለማርያም@Enatachn_mareyam P.16670
ENATACHN_MAREYAM Telegram 16670
🕊

✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞

[  ✞ እንኩዋን ለጻድቁ "አቡነ ክፍለ ማርያም" እና ለሰማዕቱ ቅዱስ "ፊልሞን መዓንዝር" ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ✞  ]

🕊  ✞  አቡነ ክፍለ-ማርያም ✞  🕊

ኢትዮዽያዊው ጻድቅ አቡነ ክፍለ-ማርያም በሐዋርያዊ አገልግሎቱ የተመሠከረለት: ለበርካታ ዓመታት በጾምና በጸሎት በአቱን አጽንቶ የኖረ: ከቅድስናው የተነሳ መላዕክት ሰማያዊ ኅብስት ይመግቡት: ውሃም ከአለት ላይ ይፈልቅለት የነበረ አባት ነው::

በዘመኑም ረሃብ ነበርና እርሷ ሳታውቀው እናቱን በረሃብ ጠውልጋ ቢያያት በጣም በማዘኑ እንዲባርከው ከቀረበለት የሰንበት ቁርስ ለእናቱ አድልቶ ብዙ ሰጣት:: በዚሕ ምክንያት መልዐኩም ሰማያዊ ኅብስቱን አስቀረበት: ምንጩም ደረቀች::

ጥፋቱ የገባው አባ ክፍለ-ማርያም ለ፲፩ [11] ዓመታት ንስሃ ገብቶ እግዚአብሔር መልሶለታል:: ከብዙ የገድል ዓመታት በሁዋላም በዚህች ቀን ተሠውሯል::


🕊  ✞ ቅዱስ ፊልሞን ሰማዕት ✞  🕊

ይህን ቅዱስ "ፊልሞን መዓንዝር" ብሎ መጥራቱ የተለመደ ነው:: እርሱ በቀደመ ሕይወቱ አዝማሪ [ዘፋኝ] ነበርና:: ዘፋኝነት [አዝማሪነት] ደግሞ በክርስትና ከተከለከሉ ተግባራት አንዱና ዋነኛው በመሆኑ ዘፈን [ሙዚቃ] መስማትም ሆነ ማድመጡ ኃጢአት ነው::

ነገር ግን ሁሉ እንዲድን የሚፈቅድ ጌታችን ጥሪውን ወደ ሁሉም ሰው በየጊዜው ይልካል:: ቅዱስ ፊልሞንም የክርስቶስ ጥሪ የደረሰው በከንቱ የዘፋኝነት [የአዝማሪነት] ኑሮ ውስጥ ሳለ ነው:: ነገሩ እንዲህ ነው :-

በ፫ [3] ኛው ክ/ዘ መጨረሻ [በ፪፻፺ [290] ዎቹ] አርያኖስ የሚባል ሹም በግብጽ [እንዴናው] ክርስቲያኖችን ጨፈጨፈ:: ባለማወቅም ክርስቶስን የሚያመልኩ ሚሊየኖችን በሰይፍ በላቸው:: ከዚህ ድርጊቱ መልስ ደግሞ በጣዖቱ [አዽሎን] ፊት እያስዘፈነ ከንቱነትን ይሰዋ : ይዝናናም ነበር::

ከዘፋኞቹ መካከል ደግሞ ይህ ፊልሞን አንዱ ሆኖ ለዘመናት በፊቱ ተጫወተለት:: አንድ ቀን ግን እንዲህ ሆነ:: አስቃሎን የሚባል ቅዱስ ክርስቲያን ለጣዖት እንዲሰዋ ታዘዘ::

ይህ አስቃሎን [አብላንዮስም ይባላል] ወንድሙን ፊልሞንን ያድነው ዘንድ ተጠበበ:: ወደ ፊልሞን ሒዶ "እኔ ገንዘብ እሰጥሃለሁ:: የእኔን ልብስ ለብሰህ : እኔን መስለህ ለጣዖት ሰዋልኝ" አለው:: አስቃሎን ይህንን ያለው ለጥበቡ ሲሆን ፊልሞን ግን "ገንዘብ ካገኘሁ" ብሎ የባልንጀራውን ልብስ ተሸፋፍኖ ወደ ጣዖቱ ፊት ቀረበ::

ያን ጊዜ ተሸፍኖ መስዋዕት ማቅረብ ክልክል ነውና ሹሙ አርያኖስ ግለጡት ሲል አዘዘ:: ቢገልጡት ፊልሞን ሁኖ ተገኘ:: መኮንኑ ገርሞት "ምን እያደረክ ነው?" ቢለው "እኔ ክርስቲያን ነኝ" ሲል አሰምቶ ተናገረ::

ለጊዜው ሁሉም እየቀለደ መስሏቸው ነበር:: ፊልሞን ግን ይህንን ያለው ከልቡ ነው:: ምክንያት በቅዱስ አስቃሎን ልብስ ተመስሎ መንፈስ ቅዱስ ልቡን ለውጦለት ነበር:: ተገልጦ ቀና ሲልም ቅዱሳን መላእክት ከበውት አይቶ ልቡ ጸንቶለታል::

ሹሙ አርያኖስም የቀልዱን እንዳልሆነ ሲያውቅ "ታብዳለህ?" ቢለው ፊልሞን "ምን አብዳለሁ! ዛሬ ገና ከእብደቴ ሁሉ ዳንሁ እንጂ" ሲል መልሶለታል:: አሕዛብ ሁሉ እያዩም በዚያች ቅጽበት መንፈስ ቅዱስ በደመና አምሳል ወርዶ አጥምቆታል::

በሆነው ሁሉ የተበሳጨው ሹሙም ቅዱስ ፊልሞንን ከክርስቶስ ፍቅር ይለየው ዘንድ ደበደበው : ገረፈው : ጥርሱን አረገፈው : ደሙንም መሬት ላይ አፈሰሰው:: በዚህ ሁሉ ግን ጸና:: ቅዱስ አስቃሎንም ፈጥኖ መጥቶ በመከራው መሰለው::

በመጨረሻም ፪ [2] ቱም ቅዱሳን በቀስት ተነድፈው ይገደሉ ዘንድ ተፈረደባቸው:: ነገር ግን ለእነሱ የተወረወረ ቀስት መንገዱን ስቶ የሹሙን [የአርያኖስን] ዐይን በማጥፋቱ ወታደሮቹ በንዴት ፪ [2] ቱንም ሰይፈው ገድለዋቸዋል::

ዐይኑ የጠፋበት አርያኖስም ስቃዩ ሲበዛበትና ከሚያመልካቸው የረከሱ ጣዖታት መፍትሔ ሲያጣ ከቅዱሳኑ ደም ተቀባ:: ዐይኑም ፈጥኖ በራለት:: በዚህም ምክንያት ምድራዊ ሹመቱን : ሃብት ንብረቱን : ትዳርና ቤቱን : ጣዖት አምልኮውን ትቶ በክርስቶስ አምኖ ለሰማዕትነት በቅቷል::

አምላከ ቅዱሳን በወዳጆቹ አማላጅነት የምናስተውልበትን አዕምሮ አይንሳን:: በረከታቸውንም ያድለን::

🕊

[  † የካቲት ፳ [ 20 ] ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት  ]

፩. አቡነ ክፍለ-ማርያም ዘዲባጋ [የተሰወረበት]
፪. አቡነ ገብረ-መርዐዊ ዘአግዶ [ኢትዮዽያዊ]
፫. ቅዱስ ፊልሞን መዐንዝር [ከአዝማሪነት በክርስቶስ አምኖ ለሰማዕትነት የበቃ ቅዱስ ሰው]
፬. ቅዱስ አስቃሎን አናጉንስጢስ [ሰማዕት]
፭. ቅዱስ ዼጥሮስ ሊቀ ዻዻሳት [የታላቁ ሐዋርያዊ አትናቴዎስ ደቀ መዝሙር]

[    † ወርኀዊ በዓላት    ]

፩. ቅዱስ ቴዎድሮስ ሊቀ ሠራዊት (ሰማዕት)
፪. ቅዱስ ዮሐንስ ሐፂር
፫. ቅዱስ አክሎግ ቀሲስ
፬. ቅዱስ አፄ ካሌብ ጻድቅ
፭. አባ አሞንዮስ ዘሃገረ ቶና
፮. ቅድስት ሳድዥ የዋሒት

" ስትጦሙም እንደ ግብዞች አትጠውልጉ . . . አንተ ግን ስትጦም በስውር ላለው አባትህ እንጂ እንደ ጦመኛ ለሰዎች እንዳትታይ ራስህን ተቀባ: ፊትህንም ታጠብ:: በስውር የሚያይ አባትህም በግልጥ ያስረክብሃል:: " [ማቴ.፮፥፲፮]

† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †
† ወለወላዲቱ ድንግል †
† ወለመስቀሉ ክቡር †

[ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ ]

         †              †               †
▬▬▬▬▬ ▬▬▬ ▬▬▬▬▬
💖                   🕊                    💖
1👍1



tgoop.com/Enatachn_mareyam/16670
Create:
Last Update:

🕊

✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞

[  ✞ እንኩዋን ለጻድቁ "አቡነ ክፍለ ማርያም" እና ለሰማዕቱ ቅዱስ "ፊልሞን መዓንዝር" ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ✞  ]

🕊  ✞  አቡነ ክፍለ-ማርያም ✞  🕊

ኢትዮዽያዊው ጻድቅ አቡነ ክፍለ-ማርያም በሐዋርያዊ አገልግሎቱ የተመሠከረለት: ለበርካታ ዓመታት በጾምና በጸሎት በአቱን አጽንቶ የኖረ: ከቅድስናው የተነሳ መላዕክት ሰማያዊ ኅብስት ይመግቡት: ውሃም ከአለት ላይ ይፈልቅለት የነበረ አባት ነው::

በዘመኑም ረሃብ ነበርና እርሷ ሳታውቀው እናቱን በረሃብ ጠውልጋ ቢያያት በጣም በማዘኑ እንዲባርከው ከቀረበለት የሰንበት ቁርስ ለእናቱ አድልቶ ብዙ ሰጣት:: በዚሕ ምክንያት መልዐኩም ሰማያዊ ኅብስቱን አስቀረበት: ምንጩም ደረቀች::

ጥፋቱ የገባው አባ ክፍለ-ማርያም ለ፲፩ [11] ዓመታት ንስሃ ገብቶ እግዚአብሔር መልሶለታል:: ከብዙ የገድል ዓመታት በሁዋላም በዚህች ቀን ተሠውሯል::


🕊  ✞ ቅዱስ ፊልሞን ሰማዕት ✞  🕊

ይህን ቅዱስ "ፊልሞን መዓንዝር" ብሎ መጥራቱ የተለመደ ነው:: እርሱ በቀደመ ሕይወቱ አዝማሪ [ዘፋኝ] ነበርና:: ዘፋኝነት [አዝማሪነት] ደግሞ በክርስትና ከተከለከሉ ተግባራት አንዱና ዋነኛው በመሆኑ ዘፈን [ሙዚቃ] መስማትም ሆነ ማድመጡ ኃጢአት ነው::

ነገር ግን ሁሉ እንዲድን የሚፈቅድ ጌታችን ጥሪውን ወደ ሁሉም ሰው በየጊዜው ይልካል:: ቅዱስ ፊልሞንም የክርስቶስ ጥሪ የደረሰው በከንቱ የዘፋኝነት [የአዝማሪነት] ኑሮ ውስጥ ሳለ ነው:: ነገሩ እንዲህ ነው :-

በ፫ [3] ኛው ክ/ዘ መጨረሻ [በ፪፻፺ [290] ዎቹ] አርያኖስ የሚባል ሹም በግብጽ [እንዴናው] ክርስቲያኖችን ጨፈጨፈ:: ባለማወቅም ክርስቶስን የሚያመልኩ ሚሊየኖችን በሰይፍ በላቸው:: ከዚህ ድርጊቱ መልስ ደግሞ በጣዖቱ [አዽሎን] ፊት እያስዘፈነ ከንቱነትን ይሰዋ : ይዝናናም ነበር::

ከዘፋኞቹ መካከል ደግሞ ይህ ፊልሞን አንዱ ሆኖ ለዘመናት በፊቱ ተጫወተለት:: አንድ ቀን ግን እንዲህ ሆነ:: አስቃሎን የሚባል ቅዱስ ክርስቲያን ለጣዖት እንዲሰዋ ታዘዘ::

ይህ አስቃሎን [አብላንዮስም ይባላል] ወንድሙን ፊልሞንን ያድነው ዘንድ ተጠበበ:: ወደ ፊልሞን ሒዶ "እኔ ገንዘብ እሰጥሃለሁ:: የእኔን ልብስ ለብሰህ : እኔን መስለህ ለጣዖት ሰዋልኝ" አለው:: አስቃሎን ይህንን ያለው ለጥበቡ ሲሆን ፊልሞን ግን "ገንዘብ ካገኘሁ" ብሎ የባልንጀራውን ልብስ ተሸፋፍኖ ወደ ጣዖቱ ፊት ቀረበ::

ያን ጊዜ ተሸፍኖ መስዋዕት ማቅረብ ክልክል ነውና ሹሙ አርያኖስ ግለጡት ሲል አዘዘ:: ቢገልጡት ፊልሞን ሁኖ ተገኘ:: መኮንኑ ገርሞት "ምን እያደረክ ነው?" ቢለው "እኔ ክርስቲያን ነኝ" ሲል አሰምቶ ተናገረ::

ለጊዜው ሁሉም እየቀለደ መስሏቸው ነበር:: ፊልሞን ግን ይህንን ያለው ከልቡ ነው:: ምክንያት በቅዱስ አስቃሎን ልብስ ተመስሎ መንፈስ ቅዱስ ልቡን ለውጦለት ነበር:: ተገልጦ ቀና ሲልም ቅዱሳን መላእክት ከበውት አይቶ ልቡ ጸንቶለታል::

ሹሙ አርያኖስም የቀልዱን እንዳልሆነ ሲያውቅ "ታብዳለህ?" ቢለው ፊልሞን "ምን አብዳለሁ! ዛሬ ገና ከእብደቴ ሁሉ ዳንሁ እንጂ" ሲል መልሶለታል:: አሕዛብ ሁሉ እያዩም በዚያች ቅጽበት መንፈስ ቅዱስ በደመና አምሳል ወርዶ አጥምቆታል::

በሆነው ሁሉ የተበሳጨው ሹሙም ቅዱስ ፊልሞንን ከክርስቶስ ፍቅር ይለየው ዘንድ ደበደበው : ገረፈው : ጥርሱን አረገፈው : ደሙንም መሬት ላይ አፈሰሰው:: በዚህ ሁሉ ግን ጸና:: ቅዱስ አስቃሎንም ፈጥኖ መጥቶ በመከራው መሰለው::

በመጨረሻም ፪ [2] ቱም ቅዱሳን በቀስት ተነድፈው ይገደሉ ዘንድ ተፈረደባቸው:: ነገር ግን ለእነሱ የተወረወረ ቀስት መንገዱን ስቶ የሹሙን [የአርያኖስን] ዐይን በማጥፋቱ ወታደሮቹ በንዴት ፪ [2] ቱንም ሰይፈው ገድለዋቸዋል::

ዐይኑ የጠፋበት አርያኖስም ስቃዩ ሲበዛበትና ከሚያመልካቸው የረከሱ ጣዖታት መፍትሔ ሲያጣ ከቅዱሳኑ ደም ተቀባ:: ዐይኑም ፈጥኖ በራለት:: በዚህም ምክንያት ምድራዊ ሹመቱን : ሃብት ንብረቱን : ትዳርና ቤቱን : ጣዖት አምልኮውን ትቶ በክርስቶስ አምኖ ለሰማዕትነት በቅቷል::

አምላከ ቅዱሳን በወዳጆቹ አማላጅነት የምናስተውልበትን አዕምሮ አይንሳን:: በረከታቸውንም ያድለን::

🕊

[  † የካቲት ፳ [ 20 ] ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት  ]

፩. አቡነ ክፍለ-ማርያም ዘዲባጋ [የተሰወረበት]
፪. አቡነ ገብረ-መርዐዊ ዘአግዶ [ኢትዮዽያዊ]
፫. ቅዱስ ፊልሞን መዐንዝር [ከአዝማሪነት በክርስቶስ አምኖ ለሰማዕትነት የበቃ ቅዱስ ሰው]
፬. ቅዱስ አስቃሎን አናጉንስጢስ [ሰማዕት]
፭. ቅዱስ ዼጥሮስ ሊቀ ዻዻሳት [የታላቁ ሐዋርያዊ አትናቴዎስ ደቀ መዝሙር]

[    † ወርኀዊ በዓላት    ]

፩. ቅዱስ ቴዎድሮስ ሊቀ ሠራዊት (ሰማዕት)
፪. ቅዱስ ዮሐንስ ሐፂር
፫. ቅዱስ አክሎግ ቀሲስ
፬. ቅዱስ አፄ ካሌብ ጻድቅ
፭. አባ አሞንዮስ ዘሃገረ ቶና
፮. ቅድስት ሳድዥ የዋሒት

" ስትጦሙም እንደ ግብዞች አትጠውልጉ . . . አንተ ግን ስትጦም በስውር ላለው አባትህ እንጂ እንደ ጦመኛ ለሰዎች እንዳትታይ ራስህን ተቀባ: ፊትህንም ታጠብ:: በስውር የሚያይ አባትህም በግልጥ ያስረክብሃል:: " [ማቴ.፮፥፲፮]

† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †
† ወለወላዲቱ ድንግል †
† ወለመስቀሉ ክቡር †

[ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ ]

         †              †               †
▬▬▬▬▬ ▬▬▬ ▬▬▬▬▬
💖                   🕊                    💖

BY አብሰራ ገብርኤል ለማርያም


Share with your friend now:
tgoop.com/Enatachn_mareyam/16670

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Just at this time, Bitcoin and the broader crypto market have dropped to new 2022 lows. The Bitcoin price has tanked 10 percent dropping to $20,000. On the other hand, the altcoin space is witnessing even more brutal correction. Bitcoin has dropped nearly 60 percent year-to-date and more than 70 percent since its all-time high in November 2021. In the next window, choose the type of your channel. If you want your channel to be public, you need to develop a link for it. In the screenshot below, it’s ”/catmarketing.” If your selected link is unavailable, you’ll need to suggest another option. Telegram message that reads: "Bear Market Screaming Therapy Group. You are only allowed to send screaming voice notes. Everything else = BAN. Text pics, videos, stickers, gif = BAN. Anything other than screaming = BAN. You think you are smart = BAN. Telegram Android app: Open the chats list, click the menu icon and select “New Channel.”
from us


Telegram አብሰራ ገብርኤል ለማርያም
FROM American