Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Enatachn_mareyam/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
አብሰራ ገብርኤል ለማርያም@Enatachn_mareyam P.16492
ENATACHN_MAREYAM Telegram 16492
💛
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬

🕊          ጾ መ ነ ነ ዌ             🕊

  [  እንኳን ለነነዌ ጾም አደረሰን   ]

🕊                        💖                      🕊

- ሰኞ = የካቲት ፫ [ 3 ]
- መላው ኦርቶዶክሳዊ
- በንስሐ በምሕላ ጸሎት

🕊

❝ የነነዌም ሰዎች እግዚአብሔርን አመኑ ፥ ለጾም አዋጅ ነገሩ ፥ ከታላቁም ጀምሮ እስከ ታናሹ ድረስ ማቅ ለበሱ ። ወሬውም ወደ ነነዌ ንጉሥ ደረሰ ፤ እርሱም ከዙፋኑ ተነስቶ መጎናጸፊያውና አወለቀ ማቅም ለበለ ፥ በአመድም ላይ ተቀመጠ ። አዋጅም አስነገረ በነነዌም ውስጥ የንጉሡንና የመኳንቱን ትእዛዝ አሳወጀ ፥ እንዲህም አለ ፦ ሰዎችን እንስሶች ላሞችና በጎች አንዳችን እንዳይቀምሱ አይሰማሩም ውኃንም አይጠጡ ፤ ሰዎችና እንስሶችም በማቅ ይከደኑ ፥ ወደ እግዚአብሔርም በብርቱ ይጩኹ ሰዎችም ሁሉ ከክፉ መንገዳቸውና በእጃቸው ካለው ግፍ ይመለሱ ፥እኛ እንዳንጠፋ እግዚአብሔር ተመልሶ ይጸጸት እንደ ሆነ ፥ ከጽኑ ቁጣውም ይመለስ እንደ ሆነ ማን ያውቃል ?

እግዚአብሔርም ከክፉ መንገዳቸው እንደ ተመለሱ በሥራቸውን አየ ፤ እግዚአብሔርም ያደርግባቸው ዘንድ በተናገረው ክፉ ነገር ተጸጽቶ አላደረገውም። ❞

[ ት.ዮናስ ፫፥፭ -፲ ]

🕊                        💖                      🕊

❝ ወደ ጥልቁ ወደ ባሕሩ ውስጥ ጣልኸኝ ፥ ፈሳሾችም በዙሪያዬ ነበሩ ፤ ማዕበልህና ሞገድህ ሁሉ በላዬ አለፉ። እኔም። ከዓይንህ ፊት ተጣልሁ ፤ ነገር ግን ወደ ቅዱስ መቅደስህ ደግሞ እመለከታለሁ አልሁ። ❞ [ዮና.፪፥፬]


🕊                        💖                      🕊
4👍2



tgoop.com/Enatachn_mareyam/16492
Create:
Last Update:

💛
▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬

🕊          ጾ መ ነ ነ ዌ             🕊

  [  እንኳን ለነነዌ ጾም አደረሰን   ]

🕊                        💖                      🕊

- ሰኞ = የካቲት ፫ [ 3 ]
- መላው ኦርቶዶክሳዊ
- በንስሐ በምሕላ ጸሎት

🕊

❝ የነነዌም ሰዎች እግዚአብሔርን አመኑ ፥ ለጾም አዋጅ ነገሩ ፥ ከታላቁም ጀምሮ እስከ ታናሹ ድረስ ማቅ ለበሱ ። ወሬውም ወደ ነነዌ ንጉሥ ደረሰ ፤ እርሱም ከዙፋኑ ተነስቶ መጎናጸፊያውና አወለቀ ማቅም ለበለ ፥ በአመድም ላይ ተቀመጠ ። አዋጅም አስነገረ በነነዌም ውስጥ የንጉሡንና የመኳንቱን ትእዛዝ አሳወጀ ፥ እንዲህም አለ ፦ ሰዎችን እንስሶች ላሞችና በጎች አንዳችን እንዳይቀምሱ አይሰማሩም ውኃንም አይጠጡ ፤ ሰዎችና እንስሶችም በማቅ ይከደኑ ፥ ወደ እግዚአብሔርም በብርቱ ይጩኹ ሰዎችም ሁሉ ከክፉ መንገዳቸውና በእጃቸው ካለው ግፍ ይመለሱ ፥እኛ እንዳንጠፋ እግዚአብሔር ተመልሶ ይጸጸት እንደ ሆነ ፥ ከጽኑ ቁጣውም ይመለስ እንደ ሆነ ማን ያውቃል ?

እግዚአብሔርም ከክፉ መንገዳቸው እንደ ተመለሱ በሥራቸውን አየ ፤ እግዚአብሔርም ያደርግባቸው ዘንድ በተናገረው ክፉ ነገር ተጸጽቶ አላደረገውም። ❞

[ ት.ዮናስ ፫፥፭ -፲ ]

🕊                        💖                      🕊

❝ ወደ ጥልቁ ወደ ባሕሩ ውስጥ ጣልኸኝ ፥ ፈሳሾችም በዙሪያዬ ነበሩ ፤ ማዕበልህና ሞገድህ ሁሉ በላዬ አለፉ። እኔም። ከዓይንህ ፊት ተጣልሁ ፤ ነገር ግን ወደ ቅዱስ መቅደስህ ደግሞ እመለከታለሁ አልሁ። ❞ [ዮና.፪፥፬]


🕊                        💖                      🕊

BY አብሰራ ገብርኤል ለማርያም




Share with your friend now:
tgoop.com/Enatachn_mareyam/16492

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Healing through screaming therapy Private channels are only accessible to subscribers and don’t appear in public searches. To join a private channel, you need to receive a link from the owner (administrator). A private channel is an excellent solution for companies and teams. You can also use this type of channel to write down personal notes, reflections, etc. By the way, you can make your private channel public at any moment. "Doxxing content is forbidden on Telegram and our moderators routinely remove such content from around the world," said a spokesman for the messaging app, Remi Vaughn. Image: Telegram. Invite up to 200 users from your contacts to join your channel
from us


Telegram አብሰራ ገብርኤል ለማርያም
FROM American