Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Enatachn_mareyam/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
አብሰራ ገብርኤል ለማርያም@Enatachn_mareyam P.16392
ENATACHN_MAREYAM Telegram 16392
🕊                      †                        🕊

[ ተዋሕዶ ፍጽምት የቅዱሳን ሃይማኖት ]
▬▬▬▬▬▬   †    ▬▬▬▬▬▬

       [    ከዚህ የተነሣ አደንቃለሁ !    ]

🕊                        💖                       🕊

በሰማይ ያሉትን ኃይላትን ፤ መላእክትን ትቶ ወደ እኛ መጥቶ ባሕርያችንን ባሕርይ አድርጎ ብዙ ቸርነትን አደረገልን ፤ ሞትን አጠፋው የዲያብሎስን ሥልጣን ሻረ ፤ ከጽኑ አገዛዙም አዳነን ፤ በፍጹም ክብርም አከበረን።

ሰው የሆነም ዘመድ ሊሆነን ብቻ ፡ አይደለም ፤ ፈጽሞ ይቅር አለን ኃጢአታችንን ለማስተስረይ ፤ ከአብ ጋር ለማስታረቅ ሊቀ ካህናትም ይሆነን ዘንድ ወደደ እንጂ ፤ ስለዚህም ሰዎችን ሊመስላቸው ይገባል ባለው ነገሩ ላይ ጨምሮ በሁሉ አዛኝ የሕዝቡንም ኃጢአት ለማስተስረይ በእግዚአብሔር ዘንድ የታመነ አስታራቂ ይሆናቸው ዘንድ ነው አለ። [ ዕብ.፪፥፲፯ ]

ባሕርያችንን ስለተዋሐደ ሰው የመሆኑን ነገር ያስተምረን ዘንድ ይኸን ተናገረ ሰው ለመሆን ያበቃው ፤ ለማስታረቅ ኃጢአትን ለማስተስረይ ብቻ ነው እንጂ ሌላ ምክንያት የለውም ፤ ከእርሱ በቀር ራሱ ብቻውን ኃጢአት ማስተስረይ የሚቻለው የታመነ አስታራቂ ማነው ? ለማስታረቅ ኃጢአትን ለማስተስረይ ያቀረበው መሥዋዕትስ ምንድነው ? መሥዋዕት ለመሆን የነሣው ሥጋው ብቻ ነው እንጂ። ❞

[    ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ    ]

▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬

ወስብሐት ለእግዚአብሔር ፤ ወለወላዲቱ ድንግል ፤ ወለመስቀሉ ክቡር። አሜን።


†                         †                         †
💖                      🕊                      💖



tgoop.com/Enatachn_mareyam/16392
Create:
Last Update:

🕊                      †                        🕊

[ ተዋሕዶ ፍጽምት የቅዱሳን ሃይማኖት ]
▬▬▬▬▬▬   †    ▬▬▬▬▬▬

       [    ከዚህ የተነሣ አደንቃለሁ !    ]

🕊                        💖                       🕊

በሰማይ ያሉትን ኃይላትን ፤ መላእክትን ትቶ ወደ እኛ መጥቶ ባሕርያችንን ባሕርይ አድርጎ ብዙ ቸርነትን አደረገልን ፤ ሞትን አጠፋው የዲያብሎስን ሥልጣን ሻረ ፤ ከጽኑ አገዛዙም አዳነን ፤ በፍጹም ክብርም አከበረን።

ሰው የሆነም ዘመድ ሊሆነን ብቻ ፡ አይደለም ፤ ፈጽሞ ይቅር አለን ኃጢአታችንን ለማስተስረይ ፤ ከአብ ጋር ለማስታረቅ ሊቀ ካህናትም ይሆነን ዘንድ ወደደ እንጂ ፤ ስለዚህም ሰዎችን ሊመስላቸው ይገባል ባለው ነገሩ ላይ ጨምሮ በሁሉ አዛኝ የሕዝቡንም ኃጢአት ለማስተስረይ በእግዚአብሔር ዘንድ የታመነ አስታራቂ ይሆናቸው ዘንድ ነው አለ። [ ዕብ.፪፥፲፯ ]

ባሕርያችንን ስለተዋሐደ ሰው የመሆኑን ነገር ያስተምረን ዘንድ ይኸን ተናገረ ሰው ለመሆን ያበቃው ፤ ለማስታረቅ ኃጢአትን ለማስተስረይ ብቻ ነው እንጂ ሌላ ምክንያት የለውም ፤ ከእርሱ በቀር ራሱ ብቻውን ኃጢአት ማስተስረይ የሚቻለው የታመነ አስታራቂ ማነው ? ለማስታረቅ ኃጢአትን ለማስተስረይ ያቀረበው መሥዋዕትስ ምንድነው ? መሥዋዕት ለመሆን የነሣው ሥጋው ብቻ ነው እንጂ። ❞

[    ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ    ]

▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬

ወስብሐት ለእግዚአብሔር ፤ ወለወላዲቱ ድንግል ፤ ወለመስቀሉ ክቡር። አሜን።


†                         †                         †
💖                      🕊                      💖

BY አብሰራ ገብርኤል ለማርያም


Share with your friend now:
tgoop.com/Enatachn_mareyam/16392

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Some Telegram Channels content management tips Matt Hussey, editorial director of NEAR Protocol (and former editor-in-chief of Decrypt) responded to the news of the Telegram group with “#meIRL.” Telegram Android app: Open the chats list, click the menu icon and select “New Channel.” “[The defendant] could not shift his criminal liability,” Hui said. The main design elements of your Telegram channel include a name, bio (brief description), and avatar. Your bio should be:
from us


Telegram አብሰራ ገብርኤል ለማርያም
FROM American